Page 1 of 1
Prof Mohamed Hassan: on the Past, Present and Future Trajectory of the Ethiopian State!
Posted: 24 Sep 2019, 05:40
by pushkin
Re: Prof Mohamed Hassan: on the Past, Present and Future Trajectory of the Ethiopian State!
Posted: 24 Sep 2019, 06:02
by Kuasmeda
Professor Mohamad Hassan is an honest & wise man. He is a true historian, I hope that many the Ethiopians can learn from him particularly Agames who have no mental capability.
Re: Prof Mohamed Hassan: on the Past, Present and Future Trajectory of the Ethiopian State!
Posted: 24 Sep 2019, 15:34
by gearhead
An oromo manifesto and a clear parting with the G7 emicary at 4 killo; asap?
Re: Prof Mohamed Hassan: on the Past, Present and Future Trajectory of the Ethiopian State!
Posted: 24 Sep 2019, 22:25
by Horus
የኦሮሞ ሚዲያ እንደዚህ ያሉ ያረጁ የክሚኒስት ዘመን ሃስቢዎች ፍራሽ እያደሰ ማቀቡ አዲስ ሃሳብ ማፍለቅ አለመቻሉ ብቻ ሳይሆን ስልጣን ላይ ካለው የኦሮሞ ገዢ መደብ ጋር ያለውን ልዩነት እያሰፋ መሂዱን ነው የሚያሳየው ። የኢትዮጵያ ብሄረ አገር ልክ እንደቀሩት አገሮች ነው የተፈጠረው ። አልበርት አነስታይን እንዳለው የግዜ ቀስትን ወደ ኋላ መመለስ ከቶም አይቻልም። ዝም ብዬ ስሰማው በ1960ቹ ወስጥ ያለሁ ነው የመሰልኝ ! ይመቻችሁ፤ በሳይንስ እንደሚባለው አንዳንድ ለውጦች ምንም አይለውጡም ፣ አንዳንዶቹ ትንሹን ለውጠው መሰረቱን ያጸናሉ ነው ነገሩ ። ትልቁ ትምህርት ማ ስለ ኢትዮጵያ ምን እንደ ሚመኝ ማሳየቱ ነው ።