Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: Prof Mohamed Hassan: on the Past, Present and Future Trajectory of the Ethiopian State!

Post by Kuasmeda » 24 Sep 2019, 06:02

Professor Mohamad Hassan is an honest & wise man. He is a true historian, I hope that many the Ethiopians can learn from him particularly Agames who have no mental capability.
pushkin wrote:
24 Sep 2019, 05:40


gearhead
Member+
Posts: 5595
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: Prof Mohamed Hassan: on the Past, Present and Future Trajectory of the Ethiopian State!

Post by gearhead » 24 Sep 2019, 15:34

An oromo manifesto and a clear parting with the G7 emicary at 4 killo; asap?

Horus
Senior Member+
Posts: 39898
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Prof Mohamed Hassan: on the Past, Present and Future Trajectory of the Ethiopian State!

Post by Horus » 24 Sep 2019, 22:25

የኦሮሞ ሚዲያ እንደዚህ ያሉ ያረጁ የክሚኒስት ዘመን ሃስቢዎች ፍራሽ እያደሰ ማቀቡ አዲስ ሃሳብ ማፍለቅ አለመቻሉ ብቻ ሳይሆን ስልጣን ላይ ካለው የኦሮሞ ገዢ መደብ ጋር ያለውን ልዩነት እያሰፋ መሂዱን ነው የሚያሳየው ። የኢትዮጵያ ብሄረ አገር ልክ እንደቀሩት አገሮች ነው የተፈጠረው ። አልበርት አነስታይን እንዳለው የግዜ ቀስትን ወደ ኋላ መመለስ ከቶም አይቻልም። ዝም ብዬ ስሰማው በ1960ቹ ወስጥ ያለሁ ነው የመሰልኝ ! ይመቻችሁ፤ በሳይንስ እንደሚባለው አንዳንድ ለውጦች ምንም አይለውጡም ፣ አንዳንዶቹ ትንሹን ለውጠው መሰረቱን ያጸናሉ ነው ነገሩ ። ትልቁ ትምህርት ማ ስለ ኢትዮጵያ ምን እንደ ሚመኝ ማሳየቱ ነው ።

Post Reply