Page 1 of 1

“እነ አየለ ጫምሶን ያደራጀው ቄስ ሞገሴ ነው”

Posted: 23 Sep 2019, 11:18
by Abaymado

ልደቱ አያሌው ከርዮት ሜድያ ጋር ባደረገው ቆይታ : ቄስ ሞገሴ(ዶክተር ብርሀኑ ነጋ ) እነ አየለ ጫሚሶን እንዳደራጀና አዲስ አበባ እንዲይዙ ለማረግ ሲሰራ ነበር:: ይህም ስለታወቀበት ይቅርታ ጠይቆ ነበር::
ከዚህም በላይ ከሐይሉ ሻወል እና ልደቱ ጀርባ ሆኖ ከወያኔ ጋር ይደርደር ነበር::
ቃለመጠይቁ እንደተገኘ ሊንኩን ለመጫን ይሞከራል::

ምንጭ: ግርማ ካሳ