Page 1 of 1
"ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 09:08
by Revelations
ይህን የነገሩን በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ወረዳ ላይ የሚሠሩ አመራር ናቸው።
አማራ ሚድያ ማዕከል /አሚማ/
መስከረም 12 ቀን 2012 ዓ.ም አዲስ አበባ ሸዋ
ነገሩ እንዲህ ነው። ምንም እንኳ ትልቅ ሀይቅና ዋርካ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ባይኖርም፤ ኦዴፖ/ኦህዴድ/ መስከረም 24 ቀን ኢሬቻን በአዲስ አበባ እንደሚያከብር አስታውቋል።
ለዚህ ክብረ በዓልም በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ እስከ ወረዳ ድረስ ያሉ አመራሮች በዕለቱ ለሚከበረው በዓል በየቀጠና የግድ እስከ 500 የሚደርስ ሕዝብ እንዲያወያዩና "በዕለቱ ከኦሮሚያ ክልል ለሚመጡ የበዓሉ ታዳሚዎች ምግብና መጠጥ ከአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲያሰባስቡ ይህንን የማያደርግ አመራርም እርምጃ ይወሰድበታል" የሚል ማስፈራሪያ ከበላይ አመራሮች መሰጠቱን ስሜ ለደህንነቴ ሲባል ባይጠቀስ ያሉ ምንጫችን ተናግረዋል።
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 12:04
by Ethoash
Revelations wrote: ↑23 Sep 2019, 09:08
ይህን የነገሩን በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ወረዳ ላይ የሚሠሩ አመራር ናቸው።
ኦሮሞውችን በትንሹም በትልቁም ነገር ባትፈልጉ ይሻላቹዋል
የእናንተን ባህል ለመቶ አምሳ አመት ሲያከብርና ሲያስተዋወቅላቹ ነበር ።
የኦሮሞ ቡና ዶላር በትንሹም ቢሆን የኦሮሞን በህል ማስተዋወቅ ማንንም አይጎዳም።
እንቢ ካላቹህ ደግሞ እዛው ላሊበላቹሁ መስቀላቹሁን ታከብራታላቹሁ እንጂ ኦሮሞ ምደር ላይ አትፈነጩም ከእንግዲህ በኋላ።
በገዛ ዳቦዬ ልብ ልቡን አጣሁት ማለት ይህ ። የደፈረት ደፈርተ የመሬቱን ባልቤት እዚህ አታከብርም ይሉታል።
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 12:28
by Revelations
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 12:50
by Revelations
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 13:05
by Tog Wajale
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 13:55
by Ethoash
George Wynn Brereton Huntingford also wrote ... The Historical Geography of Ethiopia: From the First Century AD to 1704 .... so let us base everything on this book and let see where it take us...
George Wynn Brereton Huntingford wrote The Galla of Ethiopia: The Kingdoms of Kafa and Janjero as gift to His Majest Haile Sellassie, who himself wrote Ethiopian Constitution in 1955 ...
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 13:56
by DefendTheTruth
Revelations wrote: ↑23 Sep 2019, 09:08
ይህን የነገሩን በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ወረዳ ላይ የሚሠሩ አመራር ናቸው።
አማራ ሚድያ ማዕከል /አሚማ/
ስሜ ለደህንነቴ ሲባል ባይጠቀስ ያሉ ምንጫችን ተናግረዋል።
If he/she is filling his/her pants with so much ቅዘን, then why don't shut his/her mouth simply?
Lib yegodelaw, afu yesefal melat new! ወይ ጉድ!
loool
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 14:12
by Revelations
DefendTheTruth wrote: ↑23 Sep 2019, 13:56
Revelations wrote: ↑23 Sep 2019, 09:08
ይህን የነገሩን በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ወረዳ ላይ የሚሠሩ አመራር ናቸው።
አማራ ሚድያ ማዕከል /አሚማ/
ስሜ ለደህንነቴ ሲባል ባይጠቀስ ያሉ ምንጫችን ተናግረዋል።
If he/she is filling his/her pants with so much ቅዘን, then why don't shut his/her mouth simply?
Lib yegodelaw, afu yesefal melat new! ወይ ጉድ!
loool
ተረኛው፣ ትንሽም ቢሆን እፍረት ይኑርህ እንጂ! በግድ የሐይማኖቴን በአል አክብሩልኝ አይባልም:: ተሰምቶም ታይቶም አይታወቅ!
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 14:17
by Degnet
Ethoash wrote: ↑23 Sep 2019, 12:04
Revelations wrote: ↑23 Sep 2019, 09:08
ይህን የነገሩን በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ወረዳ ላይ የሚሠሩ አመራር ናቸው።
ኦሮሞውችን በትንሹም በትልቁም ነገር ባትፈልጉ ይሻላቹዋል
የእናንተን ባህል ለመቶ አምሳ አመት ሲያከብርና ሲያስተዋወቅላቹ ነበር ።
የኦሮሞ ቡና ዶላር በትንሹም ቢሆን የኦሮሞን በህል ማስተዋወቅ ማንንም አይጎዳም።
እንቢ ካላቹህ ደግሞ እዛው ላሊበላቹሁ መስቀላቹሁን ታከብራታላቹሁ እንጂ ኦሮሞ ምደር ላይ አትፈነጩም ከእንግዲህ በኋላ።
በገዛ ዳቦዬ ልብ ልቡን አጣሁት ማለት ይህ ። የደፈረት ደፈርተ የመሬቱን ባልቤት እዚህ አታከብርም ይሉታል።
Ante kebt menew sar atbelam.Man new atakberu yalachew gen be metenu yehun.Ante dedeb Addis Abeba ye Tigrewm nech.
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 14:20
by Ethoash
Revelations wrote: ↑23 Sep 2019, 14:12
ተረኛው፣ ትንሽም ቢሆን እፍረት ይኑርህ እንጂ! በግድ የሐይማኖቴን በአል አክብሩልኝ አይባልም:: ተሰምቶም ታይቶም አይታወቅ!
ወደህ ነው በግድህ ታከብራታለህ እሬቻን። ሀረር እና ድሬደዋ ለምንድነው በክርስታን ሀይማኖት ግዜ ስራ የሚዘጋው ። ለምንደነው አርብ ስራ ከፍት የሚሆነው ፱፱% እስላሞች ይሚኖሩበት አገር ላይ እሁድ ዝግ ሆኖ አርብ የስራ ቀን የሚሆነው።
አብረህ መኖር ትፈልጋልህ አብረህ ታከብራለህ ፤ ገና ምን አይተህ ቋንቋም ኦሮምኛ ትማራታለህ ፤ ሳተወድ በግድህ።
እንደው ባንተ ባልከው ይሁን ። ለምንድነው አማሮች ቁሉቢ ፻% እሳልሞች መንደር ባህላቸውን የሚይከብሩት።
Re: "ኢሬቻን የማያከብርና ለበዓሉ የአዲስ አበባ ሕዝብ እንዲሳተፍ ቅስቀሳ የማያደርግ አመራር ከሥራው ይባረራል።"
Posted: 23 Sep 2019, 14:42
by DefendTheTruth
Revelations wrote: ↑23 Sep 2019, 14:12
DefendTheTruth wrote: ↑23 Sep 2019, 13:56
Revelations wrote: ↑23 Sep 2019, 09:08
ይህን የነገሩን በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ወረዳ ላይ የሚሠሩ አመራር ናቸው።
አማራ ሚድያ ማዕከል /አሚማ/
ስሜ ለደህንነቴ ሲባል ባይጠቀስ ያሉ ምንጫችን ተናግረዋል።
If he/she is filling his/her pants with so much ቅዘን, then why don't shut his/her mouth simply?
Lib yegodelaw, afu yesefal melat new! ወይ ጉድ!
loool
ተረኛው፣ ትንሽም ቢሆን እፍረት ይኑርህ እንጂ! በግድ የሐይማኖቴን በአል አክብሩልኝ አይባልም:: ተሰምቶም ታይቶም አይታወቅ!
Where did I ask that someone should be coerced to attend a religious event of others, that is not something I value as a person. I am merely asking to provide me the proof so that I can join him/her and defend his/her rights not to be coerced. Is that much to demand?
Is lying the whole of one's life worth of a defense? That is a shame in my view.