Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
pushkin
- Member+
- Posts: 9648
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
Post
by pushkin » 20 Sep 2019, 13:12
በትግራይና በአማራ ክልሎች ምዕራባዊ ድንበር ግጭው በተባለ አካባቢ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት አንድ የትግራይ ክልል ልዩ ሀይል አባል ሲገደል አራት ቆሰሉ። የልዩ ሀይሉ አባልት በተሽከርካሪ ቅኝት (patrol) በሚያደርጉበት ወቅት ነበር ጥቃት የተከፈተባቸው።
-
Kuasmeda
- Member+
- Posts: 6431
- Joined: 26 Mar 2015, 08:47
Post
by Kuasmeda » 20 Sep 2019, 15:02
Brother pushkin! I think there will be more disaster in the tiny kilil Tigray!
pushkin wrote: ↑20 Sep 2019, 13:12
በትግራይና በአማራ ክልሎች ምዕራባዊ ድንበር ግጭው በተባለ አካባቢ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት አንድ የትግራይ ክልል ልዩ ሀይል አባል ሲገደል አራት ቆሰሉ። የልዩ ሀይሉ አባልት በተሽከርካሪ ቅኝት (patrol) በሚያደርጉበት ወቅት ነበር ጥቃት የተከፈተባቸው።