Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: የዜግነት ፖለቲካ የሚባል ነገር የለም - በቀለ ነጋ፣ የኦፌኮ ዋና ጸሃፊ

Post by Ethoash » 20 Sep 2019, 08:09

Mereja.TV wrote:
20 Sep 2019, 07:53

Subscribe to Mereja Youtube Channel: https://bit.ly/2WbsDeL
እኔ ለምሳሌ የአዜማ አባል ካልሆንኩ የጎሳ ፖለቲካ ነው የማራምደው ማለት ነው ውይስ ዜጋ አይደለሁም ማለት ነው።
ይህ የዜጋ ፓርቲ ወይም ፖለቲከኛ በምን ቋንቋ ነው የሚግባቡት ። በአማርኛ ከሆነ የጎሳ ቋንቋ ተጠቀሙ ማለት ነው። አልሽሹም ዞር አሉ ነው።

እወነተኛ የዜጋ ፓርቲ የነበረው የኢድሐግ ፓርቲ ነበር። ኦሮሞውም፤ ትግሬዎም፤ አማራው እና ሱማሌው ሳይደፈጠጥ በአንደነት አገር መርተው ነበር።

እስቲ ማን ይሙት ማን ነው አዜማን የሚመርጠው።

በመጨረሻም ይህ በአዞሪት የአማራ ፓርቲ ነው ውይ፨ ምክንያቱም በመሪነት ቦታ ያሉት በሙሉ አማሮች ናቸው ይህ ለምን ሆነ።

ለምን እንፎጋገራለን። የአማራን ፓርቲ ቀለም ቀብቶ ዜጋ ነው ማለት ሌላውን ዜጋ አይደለም ማለት ነው ውይ።

Post Reply