Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4591
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ28 ዓመት በኃላ ለመጀመርያ ግዜ በመስከረም ትምህርት እንዲጀመር አደረገ!

Post by Abaymado » 20 Sep 2019, 07:12

ይህ ሊበረታታ ይገባዋል:: ወያኔ አዲስ የትምህርት ዓመት የምትጀምረው november / ህዳር ላይ ነበር:: አሁን ግን ልክ እንደ ደርግ ልክ መስከረም ሲጠባ ሆኗል:: ጥሩ ነው ሌሎች የሚስተካከሉም ይስተካከሉ::
Time is gold!