Page 1 of 1

ኦሮሞ 30% ነኝ ይላል ግን ባገሩ አንድ ገዳም የለም፤ ታዲያ ለምን ኦርቶዶክስን ይተነኩሳል?

Posted: 20 Sep 2019, 01:38
by Horus
አሁን ጥያቄው የቱ ኦሮሞ ገዳም እና ቤተስኪያን የማሰራት ባህሉ ነው አልፎ ተርፎ እምነታችንን ሊከፋፍል በእበት መሰል እበት በቀል ዘረኛ ቅዠቶች ይህን ሁሉ ሚባለው? አያቶቻችንኮ ዋ ሻ በመቆፈርና ዛፍ ላይ ታቦት ደብቀው በማደር እዚህ ያደረሱን ! ዬካ ዋሻ፣ አዳዲ ዋሻ፣ ዝቋላ ዋሻ፣ ምደረ ከብድ ዋሻ፣ ቆጠር ዋሻ፣ ሌሎች ሺ ዋሻዎች ለምን ተቆፈሩ ?? ከነጃዋራዊያን እአት እምነትን ለማዳን ነበርኮ የተደረገው ትጋድሎ !!! አሁንስ በዛ ጠነዛ !!!


Re: ኦሮሞ 30% ነኝ ይላል ግን ባገሩ አንድ ገዳም የለም፤ ታዲያ ለምን ኦርቶዶክስን ይተነኩሳል?

Posted: 20 Sep 2019, 03:57
by kibramlak
Horus,
I am very much convinced that these jawar, ezkel and the likes are በውጭ ሀይሎች የሚረዱ አሸባሪ ወንጀለኞች ናቸው፣፣ they have nothing to do with the ordinary oromo community.
Their mission (as per the instructions given to them, most likely Arab countries and some western enablers) is to distablize the country and to try to break it up.

As al.most all people of Ethiopia, the primary needs of the oromo community are to have employment, clean water, electricity, roads, etc. But what these barbaric terrorists taking about is:
- ban amharic
- ban orthodox
- ban anything Ethiopian
- ....

I do hope that there would be a country leader who will file an arrest warrant for these criminals

Re: ኦሮሞ 30% ነኝ ይላል ግን ባገሩ አንድ ገዳም የለም፤ ታዲያ ለምን ኦርቶዶክስን ይተነኩሳል?

Posted: 23 Jul 2026, 23:53
by Misraq
Horus wrote:
20 Sep 2019, 01:38
አሁን ጥያቄው የቱ ኦሮሞ ገዳም እና ቤተስኪያን የማሰራት ባህሉ ነው አልፎ ተርፎ እምነታችንን ሊከፋፍል በእበት መሰል እበት በቀል ዘረኛ ቅዠቶች ይህን ሁሉ ሚባለው? አያቶቻችንኮ ዋ ሻ በመቆፈርና ዛፍ ላይ ታቦት ደብቀው በማደር እዚህ ያደረሱን ! ዬካ ዋሻ፣ አዳዲ ዋሻ፣ ዝቋላ ዋሻ፣ ምደረ ከብድ ዋሻ፣ ቆጠር ዋሻ፣ ሌሎች ሺ ዋሻዎች ለምን ተቆፈሩ ?? ከነጃዋራዊያን እአት እምነትን ለማዳን ነበርኮ የተደረገው ትጋድሎ !!! አሁንስ በዛ ጠነዛ !!!

አፌ ቁርጥ ይበልልህ 8)

Re: ኦሮሞ 30% ነኝ ይላል ግን ባገሩ አንድ ገዳም የለም፤ ታዲያ ለምን ኦርቶዶክስን ይተነኩሳል?

Posted: 24 Jul 2026, 07:25
by eden
Horus wrote:
20 Sep 2019, 01:38
አሁን ጥያቄው የቱ ኦሮሞ ገዳም እና ቤተስኪያን የማሰራት ባህሉ ነው አልፎ ተርፎ እምነታችንን ሊከፋፍል በእበት መሰል እበት በቀል ዘረኛ ቅዠቶች ይህን ሁሉ ሚባለው?

ሆረስ አብይ ላይ ያለውን ጥላቻ አንስቷል. ግን ህዝብ ላይ ያለውንስ ጥላቻ?

Re: ኦሮሞ 30% ነኝ ይላል ግን ባገሩ አንድ ገዳም የለም፤ ታዲያ ለምን ኦርቶዶክስን ይተነኩሳል?

Posted: 24 Jul 2026, 09:18
by Misraq
ትክክል ጂዜአ ተንታኛች እንደገለፁት ሆረስ 3 አይነት ስትራቴጂ ነድፎ እየተንቀሳቀሰ ነው።

1 - ጉራጌ ተሹለክልኮ ከኦህዴድ ጋር በማበር ትንሽ ግዜ ከቀጠለ በኋላ ኦህዴድን እና መሪውን ዓብይን በመፈንቅለ መንግስት ገንዘብ 💰 ከፍሎ ማንሳት። ኦሮሞንም ክልሉን መቀማት

2 - ቁጥር 1 ላይ የተመዘገበውን የሚከውን ደፋር ጉራጌ ስለማይኖር ኦህዴድ ብልፅግናን እና ዓብይን ሺህ ዓመት ንገስ እያለ ንግዱን እና ሌብነቱን በማጧጧፍ ሃብት ማግበስበስ።

3 - ፋኖና ተቃዋማዎች ካሸነፉ ኦሮሞን እና አብይን በተመሳሳይ በመስደብ ቀጣዩን ሁኔታ ለጉራጌ ምቹ ማድረግ

Re: ኦሮሞ 30% ነኝ ይላል ግን ባገሩ አንድ ገዳም የለም፤ ታዲያ ለምን ኦርቶዶክስን ይተነኩሳል?

Posted: 24 Jul 2026, 21:59
by eden
Someone explain to me why ultra haters of (Oromo) people are the ones that happen to worship Abiy Ahmed?

Take Horus, for example. He posted thousands of anti Oromo people messages that are full of hatred. Yet he worships Abiy. Mind you, Abiy has Oromo origin and he heads an Oromo organization called Oromo People Democratic Organization, OPDO.

This doesn’t compute. I don’t understand it but just because I don’t understand it, I can’t pretend it’s not happening.

ኦሮሞ ኦርቶዶክስን ተነኮሰ ብሎ ማለት ስር የሰደደ ጥላቻ ነው.

እንዴት ነው ድፍን የኦሮሞን ህዝብ ጠልተህ አንድ ኦሮሞ አብይን የምታፈቅረው? ሁለቱ አብሮ ይሄዳል?