Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የባልዲ ራስ ቅሽምና ሲገለጥ። ህወሀት በዘመኑ የአማራን ሥርዓት እንጂ አማራን ከኦሮሞ የበለጠ አልጠላም። መገለጫው አማርኛ (አማራ) ከቢሮ አፋን ኦሮሞ (ኦሮሞ) ከእስር ቤት አልወጣም ነበር።

Post by AbebeB » 18 Sep 2019, 16:47

የባልዲ ራስ (እስኪንዲር) ቅሽምና ሲገለጥ። ህወሀት በዘመኑ የአማራን ሥርዓት እንጂ አማራን ከኦሮሞ የበለጠ አልጠላም። መገለጫው አማርኛ (አማራ) ከቢሮ አፋን ኦሮሞ (ኦሮሞ) ከእስር ቤት አልወጣም ነበር።

ስለዚህ አሁንም የአማራ የበላይነት በሲቪክ መ/ቤቶች አለ። ይህ ደግሞ መሠረቱ የተጣለው ከአማራ መንግስት አስከ ህወሀት በነበሩት አገዛዞች ተፅዕኖ ነው። በችሎታ (ሜሪት) የሚባለው ነገር ለሁላችንም ያዋጣል። ግን ይህ የሚሆነው በነበረው በመቀጠል ሳይሆን ለሁሉም እኩል እድል ለመስጠት ከዘሮ ሲጀመር ነው። መችም አማሮች ኦሮሞን በችሎታ (ሜሪት) እንበልጣለን ብለው እንደማያስቡ ተስፋ አለኝ። በየትምህርት ቤቶቹና ዪኒቬርሲቲ ስለ ችሎታችን እንተዋወቃለንና።

Link: