Page 1 of 1

ዛሬ ግንቦት ሰባት መቀሌ ላይ ውይይት ያረጋል:: እንዴት እንዴት ነው ነገሩ?

Posted: 15 Sep 2019, 01:43
by Abaymado

ወያኔ እንዴት ፈቀደች? አብርሃ ደስታ እንዳለው ግንቦት ሰባት ስብሰባውን እንዲያካሂድ እንደተፈቀደለት ነው:: ይሄ ነገር በጣም ቀልብ ሳቢ እየሆነ ነው:: እኛም ጠጋ ማለታችንን እቀጥላለን::