ዛሬ ግንቦት ሰባት መቀሌ ላይ ውይይት ያረጋል:: እንዴት እንዴት ነው ነገሩ?
Posted: 15 Sep 2019, 01:43
ወያኔ እንዴት ፈቀደች? አብርሃ ደስታ እንዳለው ግንቦት ሰባት ስብሰባውን እንዲያካሂድ እንደተፈቀደለት ነው:: ይሄ ነገር በጣም ቀልብ ሳቢ እየሆነ ነው:: እኛም ጠጋ ማለታችንን እቀጥላለን::
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/