Page 1 of 1

@Ethio 360: የኢትዮ ጋዜጠኞች በሥልጣን ላይ ያለውን ፖትርያርክ በመግደልና ሌላ በመሾም የኢት. ኦርቶዶክስ ሣትከፋፈል እንድትቀጥል የማስቻል ሀሣብ አቀረቡ።

Posted: 06 Sep 2019, 16:42
by AbebeB
የኢትዮ ጋዜጠኞች ደርግ በሥልጣን ላይ የነበረውን ፖትርያርክ በመግደልና ሌላ በመሾም የኢት. ኦርቶዶክስ ሣትከፋፈል እንድትቀጥል የአድርጎ ነበር ሲሉ ለሰሞነኛው ውዝግብም ይኸው መፍትሔ እንደሚሆን የሚጠቁሙ ይመስላል።

የአማራ ኦርቶዶክስ ቤ/ክርስቲያን እኮ ሁሌ ስለ ሥልጣንና ኢኮኖሚ እንጅ ስለ ወንገል ተጨንቃ አታውቅም። ይልቁንም ጥንቆላ ማስተማርና መሥራት ላይ ብርቱ ነች። ይህንንም ብፁዕ ቄሲስ በላይ አጋልጠዋል።

Link: