Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ህብረ-ብሔር ፓርቲዎች ነን የሚሉት ምርጫ 2020 (፳፩፪በግዕዝ አቆጣጠር) ካልተራዘመ አንሣተፍም ማለታቸው በሁለት ጉዳይ አሣሳቢ አይደለም።

Post by AbebeB » 04 Sep 2019, 16:10

ህብረ-ብሔር ፓርቲዎች ነን የሚሉት ምርጫ 2020 (፳፩፪በግዕዝ አቆጣጠር) ካልተራዘመ አንሣተፍም ማለታቸው በሁለት ጉዳይ አሣሳቢ አይደለም።

፩. ብዙዎቻቸው የኢሕአዴግ ደሞዝተኞች ናቸው ።
፪. የወከሉት ብሔር ስላሌለ ምርጫ ላይ አለመሣተፋቸው ዲሞክራስን አይጎዳም። ባቄላ አለቀ ጩሄት ቀለለ ነው።

Link: