Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የኢት. ኦርቶ. ቤ/ክርስቲያን ሕግ የቤተ ክርስቲያንቱ መዋቅር የመንግስትን መዋቅር ተከትሎ መሆን እንዳለበት ይደነግጋል። የኦሮሚያ ኦርቶ. ቤክርስቲያን መቋቋም ለመቃወም የአማራ ጫጫታ ለምን?

Post by AbebeB » 04 Sep 2019, 12:48

የኢት. ኦርቶ. ቤ/ክርስቲያን ሕግ የቤተ ክርስቲያንቱ መዋቅር የመንግስትን መዋቅር ተከትሎ መሆን እንዳለበት ይደነግጋል። ታዲያ የኦሮሚያ ኦርቶ. ቤክርስቲያን መቋቋምን ለመቃወም የአማራ ጫጫታ ስለ ምን ነው?

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የኢት. ኦርቶ. ቤ/ክርስቲያን ሕግ የቤተ ክርስቲያንቱ መዋቅር የመንግስትን መዋቅር ተከትሎ መሆን እንዳለበት ይደነግጋል። የኦሮሚያ ኦርቶ. ቤክርስቲያን መቋቋም ለመቃወም የአማራ ጫጫታ ለ

Post by AbebeB » 04 Sep 2019, 13:20

የኦሮሚያን ኦርቶዶክስ ቤክርስቲያን ለማቋቋም ከአስፈለገበት ምክንያቶች አንድ ተጠቅሷል። ለምሣሌ በእልፈታ ወረዳ (ምዕራብ ሸዋ) 15 ቁሳውስት አሉ። ከእነዚህ ፩፫ 13 ኦሮሞዎች ሲሆኑ 2 አማርኞች ናቸው። ነገር ግን ከ2ቱ አማርኞች ቄሶች ተጽዕኖ የተነሣ በአፋን ኦሮሞ ማምለክ ስላልተቻለ 8ት ቤክርስቲያን ተዘግቶ ይገኛል።

ስለዚህ አፉን ኦሮሞ የሚናገሩ ቄሳውስት ይጨመራሉ እንጂ የራሱን ውስጠ መዋቅር ይዞ በኦሮሚያ ሊቋቋም የታሰበውን ቤ/ክ መቃወም ተገቢ አይደለም ያስብላል።

ሌሎችም የምዕራብ ሸዋ አካባቢዎች በተመሣሣይ ሁኔታ ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

Post Reply