Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

"ትግራይ ሆነን አናውቅም" የ70 እንደርታ ተወላጆች WEEY GUUD!!!

Post by Zreal » 03 Sep 2019, 13:33

"ትግራይ ሆነን አናውቅም" የ70 እንደርታ ተወላጆች

"ገና ትግራይ የምትባል አገር እናጠፋታለን ትግራይ ሆነን አናውቅም"

በማለት ዝርዝር ወሬውን የሚቀጥለው ህወሓት በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ የከተታት የሰብዓዊ መብት ተሟጋችና መምህር እንዲሁም ደራሲ የሆነውን ነብዩ ስሑል ሚካኤል በትግራይ ወጣቶች በተለይ ደግሞ የ70 እንደርታ ተወላጆች ልብ ውስጥ መግባትና ተቀባይነቱ ከፍ ስላለ የእርሱን ስም ለማጠልሸት ባልዋለበት ለማዋል የአቦይ ስብሐት ድርጅት ገንዘብ መድቦ በነብዩ ስሑል ሚካኤል ስምና ፎቶ ፌስቡክ በመክፈት በጣም አስደንጋጭ ውሸትና አሉባልታ በማስተጋባት የተሰማራው ይሄ ከስር ያለው ፌስቡክ ነው የሚገርመው መከፈቱ ብቻ አይደለም ትንሽ ለማገናዘቢያ የሚሆን ህሊና ህወሃት ያልተወላቸው መንጋዎች ይህንን አምነው ነብዩ ብሎታል ብለው በብዛት ሼር እያደረጉ ስመለከት የምለው ባጣ በቁማቸው ነብስ ይማር አልኩኝ።



Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: "ትግራይ ሆነን አናውቅም" የ70 እንደርታ ተወላጆች WEEY GUUD!!!

Post by Degnet » 03 Sep 2019, 19:30

Zreal wrote:
03 Sep 2019, 13:33
"ትግራይ ሆነን አናውቅም" የ70 እንደርታ ተወላጆች

"ገና ትግራይ የምትባል አገር እናጠፋታለን ትግራይ ሆነን አናውቅም"

በማለት ዝርዝር ወሬውን የሚቀጥለው ህወሓት በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ የከተታት የሰብዓዊ መብት ተሟጋችና መምህር እንዲሁም ደራሲ የሆነውን ነብዩ ስሑል ሚካኤል በትግራይ ወጣቶች በተለይ ደግሞ የ70 እንደርታ ተወላጆች ልብ ውስጥ መግባትና ተቀባይነቱ ከፍ ስላለ የእርሱን ስም ለማጠልሸት ባልዋለበት ለማዋል የአቦይ ስብሐት ድርጅት ገንዘብ መድቦ በነብዩ ስሑል ሚካኤል ስምና ፎቶ ፌስቡክ በመክፈት በጣም አስደንጋጭ ውሸትና አሉባልታ በማስተጋባት የተሰማራው ይሄ ከስር ያለው ፌስቡክ ነው የሚገርመው መከፈቱ ብቻ አይደለም ትንሽ ለማገናዘቢያ የሚሆን ህሊና ህወሃት ያልተወላቸው መንጋዎች ይህንን አምነው ነብዩ ብሎታል ብለው በብዛት ሼር እያደረጉ ስመለከት የምለው ባጣ በቁማቸው ነብስ ይማር አልኩኝ።


I have heard many things of how they use to blackmail people from Enderta,it is almost 20 years now.This is divide and rule.

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: "ትግራይ ሆነን አናውቅም" የ70 እንደርታ ተወላጆች WEEY GUUD!!!

Post by Degnet » 03 Sep 2019, 19:43

But now there is some thing worst here,the animalization of this website.You don't have to burn yourself with the Asmera of the 1960s in your mind.

Digital Weyane
Member+
Posts: 9705
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: "ትግራይ ሆነን አናውቅም" የ70 እንደርታ ተወላጆች WEEY GUUD!!!

Post by Digital Weyane » 03 Sep 2019, 19:50

ዋይ! ዋይ! እዙይስ አየሔምምይ'ዶ?



ሀምቲ አይተ ስብሓት ነጋ ዝበልዎ፣ አብ እንደርታማ ዓብይ ሕንባሻ እንበይ ዓብይ ሰብ የለይ

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: "ትግራይ ሆነን አናውቅም" የ70 እንደርታ ተወላጆች WEEY GUUD!!!

Post by Degnet » 04 Sep 2019, 02:35

Digital Weyane wrote:
03 Sep 2019, 19:50
ዋይ! ዋይ! እዙይስ አየሔምምይ'ዶ?



ሀምቲ አይተ ስብሓት ነጋ ዝበልዎ፣ አብ እንደርታማ ዓብይ ሕንባሻ እንበይ ዓብይ ሰብ የለይ
Blood is thicker than water,the true Endertans will support Enderta until their death.Save our land.Kabya bahalius degamiu,Endertaway kurue eyu/ab nai Enderta neger entezeatoka meheshe


Digital Weyane
Member+
Posts: 9705
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: "ትግራይ ሆነን አናውቅም" የ70 እንደርታ ተወላጆች WEEY GUUD!!!

Post by Digital Weyane » 04 Sep 2019, 09:15

Degnet wrote:
04 Sep 2019, 02:35
Digital Weyane wrote:
03 Sep 2019, 19:50
ዋይ! ዋይ! እዙይስ አየሔምምይ'ዶ?



ሀምቲ አይተ ስብሓት ነጋ ዝበልዎ፣ አብ እንደርታማ ዓብይ ሕንባሻ እንበይ ዓብይ ሰብ የለይ
Blood is thicker than water,the true Endertans will support Enderta until their death.Save our land.Kabya bahalius degamiu,Endertaway kurue eyu/ab nai Enderta neger entezeatoka meheshe
የአድዋ ተወላጅ ነኝ። የመለስ ዜናዊ አገር፣ የአቦይ ስብሓት አገር፣ የወንድሜ አዋሽ አገር፣ የኤደን አገር፣ የአቢሲንያ ሌዲ አገር፣ የከረናይት አገር፣ የአልማዜ አገር፣

Post Reply