Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Degnet
- Senior Member+
- Posts: 25078
- Joined: 16 Feb 2013, 11:48
Post
by Degnet » 03 Sep 2019, 09:19
Why don't you ignore Aiga Forum,I dislike ignoarant people me'entakum ile dema kebrey ayderbeyen.There is nothing that relates me with them.
-
Meleket
- Member
- Posts: 4639
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 03 Sep 2019, 09:50
Degnet wrote: ↑03 Sep 2019, 09:19
... Why don't you ignore Aiga Forum,......
ወዳጃችን እንዲህ ዓይነቱን መርዘኛና አፍራሽ ተልዕኮ’ማ ለንጹሐን ኢትዮጵያዉያን ግልጥ አድርጎ ማሳየት ምን ክፋት አለው ብለህ ነው! እስቲ ታዘበው ይህን የaigaforum.com አባባል! ልጥቀስልህ አይደል፦
እሞ ሐዚውን ንትምክሕቲ ፈሪሕና ዶብና ሓፂርና እንተመፂኡና ፊትንፊት ወይ ከዓ ትኹል ሕንፃፅ Perpendicular line ዘይኮነ ዘዋፅአና ከምታ ናይ ኣያታትና ሉዋይ ሕንፃፅ ወይ ከዓ ንትምክሕቲ ንምብርካኽ ብትግራይ፣ ብዓፋር፣ ብኦሮሚያ፣ ብቤንሻንጉል፣ ብሶማሌ፣ ብህዝብታት ደቡብን ጋምቤላን ኣቢልና ኣብዝሓፀረ፣ ውፅኢታዊ ቃልሲ፣ መስዋእቲን ፀውራ ትግራዋይ ዝንኪ ቃልሲ ብምግባር እንደገና ናብ ንቡር ምምላስ ይከኣል እዩ፡፡
ግርድፍ ትርጉም
አሁንም ቢሆን ትምክህተኞችን ፈርተን ድንበራችንን አጥረን ከመጡብን ፊት ለፊት ወይ ደግሞ ብካርቱናችን እንደሚታየው፣ ቀጥተኛውን መስመር (Perpendicular line) መጠቀም ሳይሆን የሚያዋጣን፣ ልክ እንደ ቀደምቶቻችን ጠመዝማዛዋን መንገድ መጠቀም ነው የሚያዋጣን፤ ይህም ማለት ትምክህተኞችን ለማንበርከክ በትግራይ፣ በዓፋር፣ በኦሮምያ፣ በቢኒሻንጉል፣ በሶማሌ፣ በደቡብ ህዝቦችና በጋምቤላ በኩል ባጭር ግዜ፣ ውጤታማ ትግል በማካሄድ፣ የትግራይን መስዋእትነትና ሸክም የሚያቃልል ትግል በማካሄድ ዳግም ወደ ስልጣን ቁጢጥ ማለት ይቻላል።
እናያለን!
ንሓቂ ምስገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ንጸላኢ ጥምረትና መሬት ነንገርግራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ ራ ራ ራ። 
-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9696
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Post
by Digital Weyane » 04 Sep 2019, 08:10
We Digital Weyane are very proud of our ልቢ-ትግራይ. It has helped us survive 27 years in power in Ethiopia, and it continues to be the driving force behind our agenda for the Greater Republic of Tigray agenda and our fight against Eritreans online to achieve our goal.
If you ask my Digital Weyane brothers Awash/QB/C Beyond/Justice Seeker/Mesob/Goba and eden/kerenite/almaze/AbyssiniaLady, they are all very proud of their ልቢ-ትግራይ. We Digital Weyane think with our hearts, not our brains.
-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9696
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Post
by Digital Weyane » 04 Sep 2019, 08:50
አውዚ እኒኤካ እውነት!! ክብርቲ እኖይ እንትምስላ፣ "እውነት ተናጊርካ አው ሓዲድ ባቡር ሃርስ!"፣ ይብላ ነበራ።
ከምዚ ሐዚ ኣብ ገለ ገለ ኣክቲቪስታት ዝሸራሸር ዘሎ ሓሳባት ማለትውን ተጋሩ በቃ ይኣለና ንቤንትና ክንኮን ይግባእ፣ ናፃ መንግስቲ ትግራይ ክንምስርት ኣለና፡፡ እዚ ኹሉ መስዋእቲ ከፊልና ዴሞክራሲ ዘይፍለጠላ ሃገር ናይ ዴሞክራሲ ጨና ክቋደሱ ገይርና፣ ተረሲዖምን ተዋሪዶምን ዝነበሩ ብሄር ብሄረሰባት ናብ ኣደባባይ ክወፁ ጌርና ብቋንቋኦም ክዛረቡ ጌርና፣ ሐዚግን ትግራዋይ ከም ፀላኢ ተቖፂሩ ክሽቑረር ተገይሩ፣ ክባረር ተገይሩ ስለዚ በቃ ይኣኽለና ዝብሉ መናእሰይ ይበራኸቱ ኣለዉ፡፡