Page 1 of 1
ህወሓት የሚፈጽመው ግፍ እልባት ካልተገኘለት የራያ ሕዝብ ራሱን ለማቆየት ወደ ትጥቅ ትግል ሊሄድ ይችላል!
Posted: 02 Sep 2019, 12:15
by pushkin
Re: ህወሓት የሚፈጽመው ግፍ እልባት ካልተገኘለት የራያ ሕዝብ ራሱን ለማቆየት ወደ ትጥቅ ትግል ሊሄድ ይችላል!
Posted: 02 Sep 2019, 14:15
by Abaymado
This is dangerous for agames! more diaper is necessitate.
Re: ህወሓት የሚፈጽመው ግፍ እልባት ካልተገኘለት የራያ ሕዝብ ራሱን ለማቆየት ወደ ትጥቅ ትግል ሊሄድ ይችላል!
Posted: 02 Sep 2019, 15:14
by pushkin
The looters are not only in crises because of the Raya and Welkait issue but the Enderta issue is also becoming significant
Please wait, video is loading...
Abaymado wrote: ↑02 Sep 2019, 14:15
This is dangerous for agames! more diaper is necessitate.
Re: ህወሓት የሚፈጽመው ግፍ እልባት ካልተገኘለት የራያ ሕዝብ ራሱን ለማቆየት ወደ ትጥቅ ትግል ሊሄድ ይችላል!
Posted: 02 Sep 2019, 15:24
by Halafi Mengedi
Re: ህወሓት የሚፈጽመው ግፍ እልባት ካልተገኘለት የራያ ሕዝብ ራሱን ለማቆየት ወደ ትጥቅ ትግል ሊሄድ ይችላል!
Posted: 02 Sep 2019, 19:33
by pushkin
የራያ ህዝብ ታላቅ የነበረ ወንድነት የሚለካበት ህዝብ ነበር ወያኔ እጅግ የከፋ የዘር መድሎ እና ዘር ማጥፋት ተካሒዶበታል።በሀያ ሠባት አመት ውሥጥከማንም በከፋ የተመታ የተዋረደ ክብሩን ያጣ ሆኗል።በጠቅላላው የጠገበ የወያኔ ሽፍታ ወንድነቱን የሚፈትሸው ምላሡን የሚሞርደው ወራያ ህዝብ ላይ ነው።ተነስ ራያ አንተን የደፈረ መጨረሻው አያምርም::
Re: ህወሓት የሚፈጽመው ግፍ እልባት ካልተገኘለት የራያ ሕዝብ ራሱን ለማቆየት ወደ ትጥቅ ትግል ሊሄድ ይችላል!
Posted: 02 Sep 2019, 23:16
by Abaymado
ከዚህ ቃለ መጠይቅ እነዚህን መታዘብ ይቻላል:
1. ወያኔ ወደ ጫካ የገባው ረሃብን ለመቋቋም ነው::
2. የክልሉ መንግስት የህዝቡን መብት ካላስጠበቀ : ፌደራሉ መግባት ይችላል የሚል ሕግ በአንቀጽ ... ላይ አለ::
3. የክልሉ መንግስት የሚገድለው ፌደራል በሚሰጠው በጀት ነው::
4. የራያና ትግራይ ቋንቋ ፈፅሞ አይገናኙም
5. የራያ ሕዝብ መብቱ ካልተጠበቀ አጥፍቶ ጠፊ ይሆናል::
6. ......