Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


pushkin
Member+
Posts: 9647
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ህወሓት የሚፈጽመው ግፍ እልባት ካልተገኘለት የራያ ሕዝብ ራሱን ለማቆየት ወደ ትጥቅ ትግል ሊሄድ ይችላል!

Post by pushkin » 02 Sep 2019, 15:14

The looters are not only in crises because of the Raya and Welkait issue but the Enderta issue is also becoming significant :lol:
Please wait, video is loading...
Abaymado wrote:
02 Sep 2019, 14:15
This is dangerous for agames! more diaper is necessitate.


pushkin
Member+
Posts: 9647
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ህወሓት የሚፈጽመው ግፍ እልባት ካልተገኘለት የራያ ሕዝብ ራሱን ለማቆየት ወደ ትጥቅ ትግል ሊሄድ ይችላል!

Post by pushkin » 02 Sep 2019, 19:33

የራያ ህዝብ ታላቅ የነበረ ወንድነት የሚለካበት ህዝብ ነበር ወያኔ እጅግ የከፋ የዘር መድሎ እና ዘር ማጥፋት ተካሒዶበታል።በሀያ ሠባት አመት ውሥጥከማንም በከፋ የተመታ የተዋረደ ክብሩን ያጣ ሆኗል።በጠቅላላው የጠገበ የወያኔ ሽፍታ ወንድነቱን የሚፈትሸው ምላሡን የሚሞርደው ወራያ ህዝብ ላይ ነው።ተነስ ራያ አንተን የደፈረ መጨረሻው አያምርም::

Abaymado
Member
Posts: 4589
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ህወሓት የሚፈጽመው ግፍ እልባት ካልተገኘለት የራያ ሕዝብ ራሱን ለማቆየት ወደ ትጥቅ ትግል ሊሄድ ይችላል!

Post by Abaymado » 02 Sep 2019, 23:16


ከዚህ ቃለ መጠይቅ እነዚህን መታዘብ ይቻላል:
1. ወያኔ ወደ ጫካ የገባው ረሃብን ለመቋቋም ነው::
2. የክልሉ መንግስት የህዝቡን መብት ካላስጠበቀ : ፌደራሉ መግባት ይችላል የሚል ሕግ በአንቀጽ ... ላይ አለ::
3. የክልሉ መንግስት የሚገድለው ፌደራል በሚሰጠው በጀት ነው::
4. የራያና ትግራይ ቋንቋ ፈፅሞ አይገናኙም
5. የራያ ሕዝብ መብቱ ካልተጠበቀ አጥፍቶ ጠፊ ይሆናል::
6. ......

Post Reply