Page 1 of 1

የኤርትራ ድንበር በመከፈቱ በሺ የሚቆጠሩ ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያ እየጎረፉ ነው!

Posted: 01 Sep 2019, 07:54
by Abaymado

ተዘግተው የነበሩ ድንበሮች መከፈታቸውን ተከትሎ በሺ የሚቆጠሩ ኤርትራውያን እየጎረፉ ነው::ከትግራይ ነዳጅ;ዳቦ;እንጀራና የሸቀጥ አይነቶች ስያጓጉዙ ነበር::
በዛላምበሳ በኩል የገቡት ኤርትራውያን በሺ እንደሚቆጠር ይነገራል::

https://bbc.in/2zE0vrM

ቢቢሲ እንደዘገበው: