Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4587
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

የኤርትራ ድንበር በመከፈቱ በሺ የሚቆጠሩ ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያ እየጎረፉ ነው!

Post by Abaymado » 01 Sep 2019, 07:54


ተዘግተው የነበሩ ድንበሮች መከፈታቸውን ተከትሎ በሺ የሚቆጠሩ ኤርትራውያን እየጎረፉ ነው::ከትግራይ ነዳጅ;ዳቦ;እንጀራና የሸቀጥ አይነቶች ስያጓጉዙ ነበር::
በዛላምበሳ በኩል የገቡት ኤርትራውያን በሺ እንደሚቆጠር ይነገራል::

https://bbc.in/2zE0vrM

ቢቢሲ እንደዘገበው: