Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

በምዕ/ኦሮሚያ በኮ/ሌ አበይ ጦር መካከል በተፈጠረው ልዩነት የተነሣ አማራ የሆኑ የጦር አባላቱ 3 ኦሮሞ መቶ አለቃ የሆኑ መኮንኖችን በ28 ነሐሴ 2019 ገድለዋል ተብሏል፡፡

Post by AbebeB » 31 Aug 2019, 17:44

በኮ/ሌ አብይ ጦር መካከል በብሔር ላይ የተመሰረተው ልዩነት ጣራ የነካ ይመስላል፡፡ ይህ የሚጠበቅ ቢኖንም በዚህ ፈጥነቱ ስለመምጣቱ ግን ግምቶች ጥቂት ነበሩ፡፡

አኔ ከማስታሰው ልንገራችሁ፡፡ በዚህ ፎረም በሚደረገው የሀሳብ ልውውጥ አክሱማዊ የሚበላው ተሳታፊ ሀሳቤን ጠይቆኝ ለመገመት ችዬ ነበር፡፡ ከወደኃላ የግለሰቡን ፖስት መዳሰስ ይቻላል፡፡

Link: https://kichuu.com/quba-qabduu-laata-wa ... i-lammaan/