Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9647
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Breaking: TPLF has arrested 13 commandos!

Post by pushkin » 29 Aug 2019, 18:05

The 13 commandos are goats :lol: :lol: :lol:

Source: Abraha Desta

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 47504
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: Breaking: TPLF has arrested 13 commandos!

Post by Halafi Mengedi » 29 Aug 2019, 18:42

Are those Atal belongs to Issayas from his home father your boss the ruler of Gemgem Bahri like his fathers???
Ata Issayas Gobez Adi Tembien Teweladi

Ab tokan Bushiteen Feresu Ab Gemgem Bahri Negisu???


Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: Breaking: TPLF has arrested 13 commandos!

Post by Kuasmeda » 30 Aug 2019, 00:00

ፍየሎችን የማሰር ፖለቲካ!
===============

ተሐህት/ህወሓት ድሮ ጫካ እያለች ወጣቶችን ለውግያ ትመለምል ነበር። ፍቃደኛ ካልሆኑ እያፈነች ትወስድ ነበር። ወጣቶቹ ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተው ግን እንዳይታፈኑ ከተደበቁ ያሏቸውን ከብቶች በሙሉ ይወሰዳሉ። ወጣቶቹ ከተደበቁበት ከወጡና ለትግል ዝግጁ ከሆኑ ከብቶቹ ሊመለሱላቸው ይችላሉ፤ ካልመጡ ግን ወደ በረኻ ተወስደው ይታረዱ ነበር።

በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ግዜ ወጣቶች በግዳጅ ሲመለመሉ ... ፍቃደኛ ሆነው ካልተያዙ (ከተደበቁ) ወላጆቻቸውና ከብቶቻቸው ወደ ወረዳ ፅሕፈት ቤቶች ተወስደው ይታገታሉ (ይታሰራሉ)። ወጣቶቹ ከተደበቁበት ሲመጡ ይለቀቃሉ (ይፈታሉ)። በዚሁ አሰራር ብዙ ከብቶች ታስረው ለሞት እንደተዳረጉ አስታውሳለሁ።

በ2006 ዓም ንብረትነታቸው በሑመራና አከባቢው የዓረና ተወካይ የሆነ አቶ ናይዝጊ የሆኑ ሁለት ላሞች በጥይት ተመተዋል። ባለፈው ዓመት የህድሮም ሀይለስለሴ አህያ ታስሮ ነበር። ትናንትና ደግሞ የአቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎች (3ቱ ዛሬ ተለቀዋል) በህወሓት ካድሬዎች ተወስደው አቶ ንጉሰ ታፈረ በተባለ የትህነግ ምልሻ ቤት ታግተው (ታስረው) ይገኛሉ። አቶ ዜናዊም የዓረና አባልነቱ ካልተወ ፍየሎቹ እንደማይለቀቁለት ተነግሮታል። (በዚሁ ጉዳይ ክስ እንመሠርታለን)

እናም እንስሳትን ማሰር (እንስሳት እንደ መያዣ መጠቀም) የህወሓት የብዙ ግዜ ተግባር ነው!

Abraha Desta

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23316
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: Breaking: TPLF has arrested 13 commandos!

Post by Fed_Up » 30 Aug 2019, 00:12

Kuasmeda wrote:
30 Aug 2019, 00:00
ፍየሎችን የማሰር ፖለቲካ!
===============

ተሐህት/ህወሓት ድሮ ጫካ እያለች ወጣቶችን ለውግያ ትመለምል ነበር። ፍቃደኛ ካልሆኑ እያፈነች ትወስድ ነበር። ወጣቶቹ ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተው ግን እንዳይታፈኑ ከተደበቁ ያሏቸውን ከብቶች በሙሉ ይወሰዳሉ። ወጣቶቹ ከተደበቁበት ከወጡና ለትግል ዝግጁ ከሆኑ ከብቶቹ ሊመለሱላቸው ይችላሉ፤ ካልመጡ ግን ወደ በረኻ ተወስደው ይታረዱ ነበር።

በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ግዜ ወጣቶች በግዳጅ ሲመለመሉ ... ፍቃደኛ ሆነው ካልተያዙ (ከተደበቁ) ወላጆቻቸውና ከብቶቻቸው ወደ ወረዳ ፅሕፈት ቤቶች ተወስደው ይታገታሉ (ይታሰራሉ)። ወጣቶቹ ከተደበቁበት ሲመጡ ይለቀቃሉ (ይፈታሉ)። በዚሁ አሰራር ብዙ ከብቶች ታስረው ለሞት እንደተዳረጉ አስታውሳለሁ።

በ2006 ዓም ንብረትነታቸው በሑመራና አከባቢው የዓረና ተወካይ የሆነ አቶ ናይዝጊ የሆኑ ሁለት ላሞች በጥይት ተመተዋል። ባለፈው ዓመት የህድሮም ሀይለስለሴ አህያ ታስሮ ነበር። ትናንትና ደግሞ የአቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎች (3ቱ ዛሬ ተለቀዋል) በህወሓት ካድሬዎች ተወስደው አቶ ንጉሰ ታፈረ በተባለ የትህነግ ምልሻ ቤት ታግተው (ታስረው) ይገኛሉ። አቶ ዜናዊም የዓረና አባልነቱ ካልተወ ፍየሎቹ እንደማይለቀቁለት ተነግሮታል። (በዚሁ ጉዳይ ክስ እንመሠርታለን)

እናም እንስሳትን ማሰር (እንስሳት እንደ መያዣ መጠቀም) የህወሓት የብዙ ግዜ ተግባር ነው!

Abraha Desta

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: የታባቴ ሄጄ ልፈንዳ::

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 47504
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: Breaking: TPLF has arrested 13 commandos!

Post by Halafi Mengedi » 30 Aug 2019, 00:36

Fed_Up wrote:
30 Aug 2019, 00:12
Kuasmeda wrote:
30 Aug 2019, 00:00
ፍየሎችን የማሰር ፖለቲካ!
===============

ተሐህት/ህወሓት ድሮ ጫካ እያለች ወጣቶችን ለውግያ ትመለምል ነበር። ፍቃደኛ ካልሆኑ እያፈነች ትወስድ ነበር። ወጣቶቹ ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተው ግን እንዳይታፈኑ ከተደበቁ ያሏቸውን ከብቶች በሙሉ ይወሰዳሉ። ወጣቶቹ ከተደበቁበት ከወጡና ለትግል ዝግጁ ከሆኑ ከብቶቹ ሊመለሱላቸው ይችላሉ፤ ካልመጡ ግን ወደ በረኻ ተወስደው ይታረዱ ነበር።

በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ግዜ ወጣቶች በግዳጅ ሲመለመሉ ... ፍቃደኛ ሆነው ካልተያዙ (ከተደበቁ) ወላጆቻቸውና ከብቶቻቸው ወደ ወረዳ ፅሕፈት ቤቶች ተወስደው ይታገታሉ (ይታሰራሉ)። ወጣቶቹ ከተደበቁበት ሲመጡ ይለቀቃሉ (ይፈታሉ)። በዚሁ አሰራር ብዙ ከብቶች ታስረው ለሞት እንደተዳረጉ አስታውሳለሁ።

በ2006 ዓም ንብረትነታቸው በሑመራና አከባቢው የዓረና ተወካይ የሆነ አቶ ናይዝጊ የሆኑ ሁለት ላሞች በጥይት ተመተዋል። ባለፈው ዓመት የህድሮም ሀይለስለሴ አህያ ታስሮ ነበር። ትናንትና ደግሞ የአቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎች (3ቱ ዛሬ ተለቀዋል) በህወሓት ካድሬዎች ተወስደው አቶ ንጉሰ ታፈረ በተባለ የትህነግ ምልሻ ቤት ታግተው (ታስረው) ይገኛሉ። አቶ ዜናዊም የዓረና አባልነቱ ካልተወ ፍየሎቹ እንደማይለቀቁለት ተነግሮታል። (በዚሁ ጉዳይ ክስ እንመሠርታለን)

እናም እንስሳትን ማሰር (እንስሳት እንደ መያዣ መጠቀም) የህወሓት የብዙ ግዜ ተግባር ነው!

Abraha Desta

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: የታባቴ ሄጄ ልፈንዳ::
Ende Lemedkew Qith Bifenda yishalahal. There is a reason we call you fuxcked up???

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23316
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: Breaking: TPLF has arrested 13 commandos!

Post by Fed_Up » 30 Aug 2019, 00:50

Halafi Mengedi wrote:
30 Aug 2019, 00:36
Fed_Up wrote:
30 Aug 2019, 00:12
Kuasmeda wrote:
30 Aug 2019, 00:00
ፍየሎችን የማሰር ፖለቲካ!
===============

ተሐህት/ህወሓት ድሮ ጫካ እያለች ወጣቶችን ለውግያ ትመለምል ነበር። ፍቃደኛ ካልሆኑ እያፈነች ትወስድ ነበር። ወጣቶቹ ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተው ግን እንዳይታፈኑ ከተደበቁ ያሏቸውን ከብቶች በሙሉ ይወሰዳሉ። ወጣቶቹ ከተደበቁበት ከወጡና ለትግል ዝግጁ ከሆኑ ከብቶቹ ሊመለሱላቸው ይችላሉ፤ ካልመጡ ግን ወደ በረኻ ተወስደው ይታረዱ ነበር።

በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ግዜ ወጣቶች በግዳጅ ሲመለመሉ ... ፍቃደኛ ሆነው ካልተያዙ (ከተደበቁ) ወላጆቻቸውና ከብቶቻቸው ወደ ወረዳ ፅሕፈት ቤቶች ተወስደው ይታገታሉ (ይታሰራሉ)። ወጣቶቹ ከተደበቁበት ሲመጡ ይለቀቃሉ (ይፈታሉ)። በዚሁ አሰራር ብዙ ከብቶች ታስረው ለሞት እንደተዳረጉ አስታውሳለሁ።

በ2006 ዓም ንብረትነታቸው በሑመራና አከባቢው የዓረና ተወካይ የሆነ አቶ ናይዝጊ የሆኑ ሁለት ላሞች በጥይት ተመተዋል። ባለፈው ዓመት የህድሮም ሀይለስለሴ አህያ ታስሮ ነበር። ትናንትና ደግሞ የአቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎች (3ቱ ዛሬ ተለቀዋል) በህወሓት ካድሬዎች ተወስደው አቶ ንጉሰ ታፈረ በተባለ የትህነግ ምልሻ ቤት ታግተው (ታስረው) ይገኛሉ። አቶ ዜናዊም የዓረና አባልነቱ ካልተወ ፍየሎቹ እንደማይለቀቁለት ተነግሮታል። (በዚሁ ጉዳይ ክስ እንመሠርታለን)

እናም እንስሳትን ማሰር (እንስሳት እንደ መያዣ መጠቀም) የህወሓት የብዙ ግዜ ተግባር ነው!

Abraha Desta

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: የታባቴ ሄጄ ልፈንዳ::
Ende Lemedkew Qith Bifenda yishalahal. There is a reason we call you fuxcked up???
Halay aregit.. you forgot to quote yourself.oh ya you did.

You don’t even trust yourself eko :P

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: Breaking: TPLF has arrested 13 commandos!

Post by Kuasmeda » 30 Aug 2019, 06:49

በዓረና አባልነቱ ምክንያት 16 ፍየሎቹ በትህነግ ማፍያ ቡድን የተነጠቀው የተምቤን ተወላጁ አቶ ዜናዊ አስመላሽ!

Post Reply