Page 1 of 1
የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የግል ማህደራችሁን ፈትሹ ! ኦዴፓ በቤታችሁ ቁጥር ካለፈቃዳችሁ፣ መታወቂያ አድሏልና!
Posted: 29 Aug 2019, 10:39
by Revelations
Please wait, video is loading...
Re: የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የግል ማህደራችሁን ፈትሹ ! ኦዴፓ በቤታችሁ ቁጥር ካለፈቃዳችሁ፣ መታወቂያ አድሏልና!
Posted: 29 Aug 2019, 11:05
by Revelations
Re: የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የግል ማህደራችሁን ፈትሹ ! ኦዴፓ በቤታችሁ ቁጥር ካለፈቃዳችሁ፣ መታወቂያ አድሏልና!
Posted: 29 Aug 2019, 11:32
by Revelations
ቀጣዩ ምርጫ በመታወቂያ ዕደላ እያለቀ ነው?
አዲስ አበባ ከተማን የኦሮሚያ ክልል አካል ለማድረግ እንቅስቃሴ ከተጀመረ ቆይቷል።አንዱ ማስረጃ የቀበሌ መታወቂያን ከምርጫው በፊት በገፍ በማደል ቀጣዩ ምርጫን ካርዱን ከወዲሁ መስረቅ ነው ።ስለዚህ ምርጫው ሲመጣ ኢህአዴግ(እስከዛው ነፍሱ ከተረፈ) ያለበለዚያም ኦዴፓ ብቻውን በከተማዋ ከወዲሁ አብላጫ ድምጽ ለማግኘት ቀድሞ የተሰራ ሂሳብ እየተተገበረ ይገኛል የሚለው ቅሬታ አሁን አሁን እውነትነት በብዙ ማስረጃ እየተገለጠ ነው።ቅሬታ ከዚህ ቀደም በባልደራሱ የቀረበበት የመታወቂያ እደላው ዛሬም ቀጥሉዋል።
ተከታዩ ጥቆማ ዛሬ በአዲስ አበባ የሆነ ነው ።ያንብቡት ሼር ያድርጉት
"በአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 10 የቤት ቁጥር 466 ተብሎ በሚጠራ የቤት ቁጥር የቤቱ ባለቤቶች በማያውቁት ሁኔታ ብዛት ያላቸው መታወቅያዎች ከነዋሪዎቹ ፍቃድ ውጪ ተስጥቷል።
መታወቂያ ከወሰዱት ውስጥ ከጅማ የመጡ ሶስት ግለሰቦች መያዛቸውን ተከትሎ የአካባቢ ነዎሪዎች ልጆቹን ወደ ፓሊስ ጣቢያ ወስደዋል። የተለያዩ የሚድያ አካላት እስኪመጡ መታወቅያ ክፍሉ እንዲዘጋ አድርገዋል።"
Re: የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የግል ማህደራችሁን ፈትሹ ! ኦዴፓ በቤታችሁ ቁጥር ካለፈቃዳችሁ፣ መታወቂያ አድሏልና!
Posted: 29 Aug 2019, 20:25
by Revelations