@Oromia: አፋን ኦሮሞ የፌደራል የሥራ ቋንቋ እንዳይሆን ሕገ-መንግስቱ አይከለክልም፡፡ ስለዚህ ሕገ-መንግስቱን ማሻሻል ሳያስፈልግ አፋን ኦሮሞ የፌደራል የሥራ ቋንቋ ማድረግ ይቻላል፡፡
Posted: 28 Aug 2019, 15:58
አማርኞች አፋን ኦሮሞን የፌደራል የሥራ ቋንቋ ለማድረግ ሕገ-መንግስቱ መሻሻል አለበት በማለት በግርግር ውስጥ አንድ ዳቦ ጠፋ ለመጫወት ይጥራሉ፡፡ እውነቱ ግን ሕገ-መንግስቱ አማርኛን ደነገገ እንጂ አፋን ኦሮሞን አልተቃወመም፡፡
ስለዚህ እንደ አስቸኳይነቱ መጠን ሕገ-መንግስት ማሻሻል ገለ-መሌ ሳንል አፋን ኦሮሞ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ መሆኑን ማወጅ ብቻ ነው፡፡ ያውም ለኢትዮጵያ አፍቃሪዎች ሲባል እንጅ ይህ የኦሮሞን ሕዝብ ብዙም አያስጨንቀውም፡፡ ይልቁንስ ወደ ዋናው ግባችን እንድንጣደፍ ያግዘናል፡፡
ስለዚህ እንደ አስቸኳይነቱ መጠን ሕገ-መንግስት ማሻሻል ገለ-መሌ ሳንል አፋን ኦሮሞ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ መሆኑን ማወጅ ብቻ ነው፡፡ ያውም ለኢትዮጵያ አፍቃሪዎች ሲባል እንጅ ይህ የኦሮሞን ሕዝብ ብዙም አያስጨንቀውም፡፡ ይልቁንስ ወደ ዋናው ግባችን እንድንጣደፍ ያግዘናል፡፡