ሰበር ዜና! መምህር አብርሃ ደስታ ዓምዶም ገብረስላሴ በወያኔ ታገቱ!!
Posted: 26 Aug 2019, 15:29

ሰበር ዜና!
መምህር አብርሃ ደስታ
ዓምዶም ገብረስላሴ
ከምሽቱ 11 :00 ሳአት በ17 ቀበሌ በሚንቀሳቀሱበት ። ወደ ሓድነት ፖሊስ ጣብያ ተወስደው ታስረው ቆዩ አሁን 3:30 ከእስር ተፈተዋል።
የታሰሩበት ምክንያት በጣም የሚያሰቅ ነው።
የዶ/ ደብረፅዮን ገ/ሚኬኤል ቤት ጠይቃቹዋል ተብለው ነው። የታሰሩት"
ምንጭ አክቲቭስት ሚኪ ተስፋዬ የአረና አባል