Page 1 of 1

@OLA: መልካም ዜና ከወደ ኦሮሚያ ሀገር

Posted: 21 Aug 2019, 19:00
by AbebeB
ጀግናው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊታችን 10 የኦሮሚያ ወረዳዎችን ዛሬ ተቆጣጥሮ በምዕራብ ኦሮሚያ 61 አጋዚን ቀብሮ በአብይ ለሚመራው የአማራ መንግስት ሬሣ ውሰዱ ብሏል፡፡ በአማራ መንግሰት ሽፍታ ወታደር ላይ የተወሰደው ወታደራዊ ጥቃት በደቡብ ኦሮሚያና ምዕራብ ኦሮሚያ መሆኑ ተዘግቧል፡፡

የኦፒዲኦ መዋቅርም ሙሉ በሙሉ ወደ ኦሮሞ ነጻነት ገቢ ሆኖአል ተብሏል፡፡ የኦፒድኦን መዋቅር ማፍሰሩ በምስራቅ ኦሮሚያም ቀጥሏል፡፡ ለጠጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን ሊንክ ያንብቡ፡፡

ድል ለኦሮሞ ሕዝብ!

Link: http://ayyaantuu.org/oromo-liberation-a ... st-oromia/

Re: @OLA: መልካም ዜና ከወደ ኦሮሚያ ሀገር

Posted: 21 Aug 2019, 19:07
by simbe11
The bad news is you’re back with your empty “kererto”.

Re: @OLA: መልካም ዜና ከወደ ኦሮሚያ ሀገር

Posted: 21 Aug 2019, 19:11
by AbebeB