Page 1 of 1

[BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 20 Aug 2019, 13:56
by Revelations
Please wait, video is loading...

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 20 Aug 2019, 17:30
by mollamo
Is TPLF Still continue looting? I don't get it. The army need to clean itself.

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 20 Aug 2019, 18:47
by Degnet
Stop calling them TPLF,F stands for freedom,be men memezegna new ye netsa awch derejet/front yemibalut,ke enzih leboch ande ye mote ale ende? hafrete bis.Mannm lemasdeset aydelem hager ende company aymeram

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 20 Aug 2019, 18:50
by Ethoash
Revelations .. i told u long time ago you r realbull

ከድሮ ክብርህና ተከታዬች ህ በጣም ቀንሶ እንዲህ ብቻህን ስታወራ ሳይህ በጣም አዛዘንከኝ ። የፈለግህው ያህል ወራዳ ወሬ ለቃቅመህ ብትመጣ በቁም ነገር የሚቆጥርህ አጣ ። ት ዝ ይለኛል ፎረም ተሳታፊ ላንተ ያለው ክብርና ፍቅር ያ ሁሉ ጠፋ።
ብልጣ ብልጥ ሁን አንዳንዴም ቁምነገር እሱም ቢጠፋ ጥሩ ውሬ ይዘህ ከተፍ በል ቀላቅለው ሁሌ መርዶ ይስለቻል ። በዚያ ላይ ያልተረጋገጠ።
ሹክሹክታን እንደማስረጃ የሚቆጥር አንተን ብቻ አየሁ። ነግረውሀል እኮ ሹክሹክታ።

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 20 Aug 2019, 18:52
by Degnet
Ethoash wrote:
20 Aug 2019, 18:50
Revelations .. i told u long time ago you r realbull

ከድሮ ክብርህና ተከታዬች ህ በጣም ቀንሶ እንዲህ ብቻህን ስታወራ ሳይህ በጣም አዛዘንከኝ ። የፈለግህው ያህል ወራዳ ወሬ ለቃቅመህ ብትመጣ በቁም ነገር የሚቆጥርህ አጣ ። ት ዝ ይለኛል ፎረም ተሳታፊ ላንተ ያለው ክብርና ፍቅር ያ ሁሉ ጠፋ።
ብልጣ ብልጥ ሁን አንዳንዴም ቁምነገር እሱም ቢጠፋ ጥሩ ውሬ ይዘህ ከተፍ በል ቀላቅለው ሁሌ መርዶ ይስለቻል ። በዚያ ላይ ያልተረጋገጠ።
ሹክሹክታን እንደማስረጃ የሚቆጥር አንተን ብቻ አየሁ። ነግረውሀል እኮ ሹክሹክታ።
Ahunma Ze- Shewa meslo new yemitayegn,shew yeblo wa

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 20 Aug 2019, 20:52
by Revelations

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 20 Aug 2019, 23:09
by kibramlak
Birhanu jula is a tplf agent

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 21 Aug 2019, 01:26
by Digital Weyane
If the trucks and their cargo of weapons belong to METEC, then it is the property of our Greater Republic of Tigray. We demand the release of our trucks and weapons immediately without condition!

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 21 Aug 2019, 04:36
by Revelations

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 21 Aug 2019, 05:06
by Revelations
"METEC will investigate" :lol: :lol: :lol: Best joke of the year!

Please wait, video is loading...

Re: [BBC] “በመተማ ዮሐንስ የተያዙት ተሽከርካሪዎች የብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ናቸው” የምእራብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ

Posted: 21 Aug 2019, 11:06
by Assegid S.
የትኛውም ነፃ ሃገር ከጥቅሙ አኳያ በድብቅም ይሁን በግልፅ ወታደራዊ ድጋፍ የሚያደርግለት የጎረቤትም ይሁን የሩቅ ሀገር መንግስት ወይንም አንጃ ይኖራል። የእነዚህም መኪኖች መዳረሻ ከዚህ ዓላማ የተለየ ነው ወይንም ደግሞ ከኢትዮጵያ መንግስት እውቅና ውጪ ነው የሚል ግምት የለኝም። የጭነቱ መዳረሻ ኤርትራም ይሁን ካርቱም ወይንም ጁባ ወላ የመኒያ እኔን ግን አሁን እያሳሰበኝ ያለው የመንግስት ንዝላልነትና ከፍተኛ ወታደራዊ ሚስጢር ሊሆኑ የሚችሉ ተግባሮችን እንኳን በብቃት ለመወጣት የሚያስችል መናበብና አቅም ማጣቱ ነው። በየሶሻል ሚዲያው ከፍተኛ ወታደራዊ ሚስጢር ሊሆን የሚችል መረጃ እንደ ዶሮ ጥሬ ማንም ዘግሮ ሲበትነው ... በሀገርና በመንግስት ላይ ብቻ ሳይሆን ውሎ አድሮም በህዝብ ላይ የሚያደርሰው ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ኪሳራ ሲታሰበኝ እኛ ወዴት እየሔድን ነው ብቻ ሳይሆን ግብፅስ ወዴት እየመጣች ነው ብዬ አሳሰበኝ። ህዝብና መንግስት መናበብ አቅቶን እንደ ሀገርስ እስከ የት ድረስ መጓዝ እንችላለን?