Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4505
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ዛሬ የአማራ ባንክ በሸራተን አዲስ ይመስረታል!! ለምን የአማራ ባንክ አስፈለገን? የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እስካሁን 500 ቢልዮን ብር ሲያበድር አንድም ሥራ አማራ ላይ አልተሰራም!

Post by Abaymado » 17 Aug 2019, 04:35


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እስካሁን 500 ቢልዮን ብር ሲያበድር አንድም ሥራ አማራ ላይ አልተሰራም:: እንዲሁም አንድም አማራ ከባንኩ በሚልዮን የሚቆጠር ብር አልተበደረም::
ይህ ባንክ ነው ለአማራ ጥቅም የሚሰጠው?
መብራት ኃይል 250 ቢልዮን ከባንኩ ብር ሲበደር አንድም የመብራት አቅርቦት አማራ ክልል አልተፈፀመም:: ምድር ባቡር 30 ቢልዮን ብር ሲበደር : አንድም የባቡር ግንባታ አማራ ክልል አልተሰራም::
እስካሁን:
ሜቴክ 16 ቢልዮን
ስኩዋር ኮርፖሬሽን 12 ቢልዮን
ኬሚካል ኮርፖሬሽን 12 ቢልዮን ተበድረዋል::
እንዲሁም እስካሁን በግለሰብ ደረጃ ከፍተኛውን የተበደሩት 13 ትግሬዎች ናቸው:: 16 ቢልዮን ብር ተበድረዋል::
እነሱም:
ተክለብረሃን አንባዬ 4 ቢልዮን
የታሰረው ዓለም ፍፁም 2 ቢልዮን እያለ ይቀጥላል:::

ስለዚህ የኢትዮጵያን ባንክን መጨፍለቅ አለብን!!
(ምንጮች እሳት : ሚኪ አምሐራ: amara mass media agency )