Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Meshrefet said wedimedhin is crazy, adding, it is impossible to work with him.

Post by Abdelaziz » 16 Aug 2019, 14:25

ክ፡ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ እንዴት ነበረ?

አለምአየሁ ምህረቴ
አራት ኪሎ
ነሓሴ 2011

ኢትዮጵያ በሰብዓዊ ቀውስ አፋፍ ላይ እንደደረሰች የጠቅላይ ሚኒስተር አብይ ለውጥ ደጋፊዎች የሆኑት ፈረንጆችም ካመኑበት ሰነባብተዋል። ከ 3 ሚልዮን በላይ ህዝብ በብሄር ጥቃት ምክንያት በአገር ውስጥ ተፈናቃይ (IDP) ያለባት እና ከ 8 ሚልዮን በላይ የአስቸካይ ምግብ እርዳታ የሚፈልግ ህዝብ አደጋ ውስጥ ያለባት አገር የሚያስተዳድረው በዶክተር አብይ የሚመራው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በነሃሴ በመጀመርያው ሳምንት ውስጥ ስብስበዋን ማጠናቀቁ በአቶ ፍቃዱ ተሰማ የድርጅቱ ፅህፈት ቤት ሃላፊ በኩል መግለጫ ሰጥቷል። ይሁን እንጂ መደበኛው የተለመደው መግለጫ እስካሁን ድረስ አልተሰጠም።

መግለጫው ‘የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የድርጅት ስራዎች እና የአመራር ቁመና ላይ ሀላፊነት በተሞላው መንገድ ህዝብና መንግስት በሚያስቀጥል መልኩ ዝርዝርና ጥልቅ ግምገማዎችን አካሂዷል።’ ይላል፡፡ የአቶ ፍቃዱ ፋና ማህበራዊ ገፅ ላይ ለኢቢሲ እንደተናገሩት በሚል ከሰፈረው የወሰድኩት ነው።

ከፍተኛ የአመራር ውድቀት ያለባት አገር የሚመራ ድርጅት የህዝቦችን ከፍተኛ የሰላምና የመረጋጋት ጥማት ለምን ተፈጠረ? ማን ነው ተጠያቂው? ብሎ መመርመር ሲገባው አጀንዳው ስልጣኑ ላይ የመጣውን አደጋ ላይ አደረገ። አሁንም የፈጠረው ነውጡን ትቶ የሌለው ለውጡን እያለ የሙጥኝ ብሎ ስልጣኑን ይዞ ገደል ሊከተን ምን ያህል እንደቆረጠ የአቶ ፍቃዱ መግለጫ በሚገባ ያሳያል።
ምነው? ምነው? ዶክተርየ! ፓርላማ ፊት ቀርበው ከአሁን በኃላ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ሳንሸፋፍን በግልፅ እንዳለ ይቀርባል ብለው እንዳስጨበጨቡን ረስተዉት ነው፡፡ በቀጥታ ይተላለፋል የታበለውስ እሺ ይቅር መደበኛውና የተለመደው መግለጫ ለምን ይቀረናል? እንዴት ይባስ ብለው ተሸፋፍኖ በስብሰባው በነበረ አንድ አባል በተሰጠው አቅጣጫ ልክ ይገለፃል?

ከስብሰባው በፊት የነበሩትን ሁኔታዎች እስቲ በአጭሩ እንይ። የክልል ሃላፊዎች በጠራራ ፀሓይ በአዴፓ ማ/ኮሚቴ አባል በሆነ ሰው በቢሯቸው ተረሸኑ። የዚህ ድርጊት ፈፃሚዎችን በመከታተል የነበሩ የአገራችን ኤታማዦር ሹም ከድሮ የስራ ባልደረባቸው ከነበሩት ጄነራል አብረው በጠባቂያቸው በቤታቸው ውስጥ ተገደሉ። በዚህ ጉዳይ በተነሳ ምክንያት በህወሓትና በአዴፓ እንዲሁም በፌደራል መንግስት መካከል ልዩነት ተፈጠረ፡፡ በደቡብ ህዝቦች የራስ በራስ የማስተዳደር ጥያቄ በማቅረባቸው በአፈታት ችግርና ጊዜ መገተት ምክንያት ህውከት ተፈጠረ፡፡ ለፓርላማ ተጠሪነት የሌለውና ህጋዊነት የሌለው ኮማንድ ፖስት ታወጀ፡፡ ክልሉ የራስ በራስ የማስተዳደር ስልጣኑ በወታደሮች ስር እንዲቆይ የለውጡ መሪ፣ ጠቅላይ ሚኒስቴርና የኢህአዴግ ሊቀመበር ዶክተር አብይ ከስልጣናቸው ውጭ ወስነው በደቡብ ህዝቦች ወረራ ፈፀሙ። ይህ ባዘዙበት ቅፅበት ዓላማው ምንም ግልፅና ይፋ ያልተደረገ ድንገተኛ ጉብኝት በኤርትራ አደረጉ። የእሳቸው መውጣት ተከትሎ በደቡብ ህዝቦች ከልክ ባለፈና ያልተመጣጠነ እርምጃ የፌደራል መንግስት ወስዶ በሞቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገደሉ። ቆሰሉ። ተፈናቀሉ።

Videos From Around The World


ከዚህ በኃላ ዘግይቶ ቢሆንም የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ሲቀመጡ የጠበቅነው፣ በአገራችን ኢትዮጵያ ለምን ተከታታይ ቀውስ ገጠመ? ምክንያቶቹ ምንድን ናቸው? ተጠያቂው ማን ነው? መፍትሔውስ? ከአፋርና ትግራይ ክልሎች በስተቀር በሁሉም ክልሎች በኮማንድ ፖስት ወታደራዊ አገዛዝ ስር እስከ መቼ ይቆያሉ? ብሎ ለውጥ ያደርጋል ብለን ነበር። ስብሰባው ግን ጭራሽ ሽፍንፍን በማድረግ አሁንም እንደጨለመን፣ ተስፋ እንደቆረጥን፣ መዳረሻው ወደ ማይታወቀው የጥፋት ጎዳና በደመነፍስ እየቀጠልን ነው። ጎዳናው አገራችንን ወደ ሚያፍረስ ወደ የመን፣ ሊብያ፣ ሶርያና ሶማሊያ ዓይነት ነው። ለዛውም ዕድለኞች ከሆን ነው።

ዶክተር አብይ ከቅድመ ጥልቅ ተሃድሶ በባሰ ደረጃ ከወሰዱን ፓርላማ ላይ የተጨበጨላቸውን ንግግራቸው በሾርት ሞመሪ ችግር ህዝቡ አያስታውሰውም ብለው ከደበባበቁ ያለን አማራጭ ሹክ ብለን ህዝባችንን ማሳወቅ ነው።

አንደኛ ሹክ። የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ አጀንዳዎች ሁለት ነበሩ። ወቅታዊ አገራዊ ሁኔታ ግምገማና ቀጣይ የሚሰሩ ስራዎች። ሁለተኛው አጀንዳ ስለ ፓርቲ ውህደት ነበር።

ሁለተኛ ሹክ። አቶ ለማ ከረዥም የአሜሪካ አገር ጉዞ በኃላ በስብሰባው ተገኝተዋል። ዶክተር ደብረፅዮን ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት በስብሰባው አልተገኙም። ሌሎች ሁሉም ነበሩ አቶ ሚሊዮን ጭምር።

ሦስተኛ ሹክ። ስብሰባው እንደተጀመረ የአዴፓ አመራሮች በህወሓት ላይ ፕሮስጀር በተደጋጋሚ እያፈረሳቹሁ … ብለው ምሬት በተሞላበት መንፈስና ሁኔታ ጥቃት ጀመሩ። ሌሎችም ተከትለው በህወሓት ላይ የተጀመረውን ጥቃት ተቀላቀሉ። የኢህአዴግ ዲሲፒሊናዊ የዲሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት አሰራር ጣሳቹህ ብለው አምርረው ወቀሱ። መርህ በማፍረስ ህወሓት የውስጥ ገበናችንን ወደ ውጭ ማጋለጡ ትክክል አይደለም አሉ። ነገሩን ስብሰባ እንዲጠራ ጠይቆ በዝግ ስብሰባ እንዲታይ ማስደረግ እየተቻለ መግለጫ ማውጣት አልነበረበትም አሉ። የፀረ-ህወሓት ቃል ኪዳን ግንባር አሁንም እንደጠበቀ ይመስላል። ህወሓት ዛሬ ጉድ ሆኑ አለቀላቸው ብሎ አድፍጦ ምንም ቃል ሳይተነፍስ የሚያዳምጥም ቀላል ያልሆነ አባል አለ። አጎንብሶ መልሶ የማያየውና የማያነበውን ማስታወሻ ላይ የሚቸከችክ እንደዛው። ህወሓት ተራው ደርሶ ቀጠለ። አምርረው ግን ቀስ ብለው በትዕግስት ጉዳዩ በመካከላችን ያለው ችግር ልዩነት ፕሮስጀራል ቢሆን ነሮ ምንኛ በታደልን ብለው ጀመሩ። ግን ባለመታደል ሆኖ ልዩነታችን ከፕሮሲጀር በላይ ነው። እኛና እናንተ የተለያየንው በመስመር ነው። የአብዮታዊ ዲሞክራሲን መስመር አሽቀንጥራችሁ የኒዮ-ሌበራሊዝም አቀንቃኝ ነን ከምትሉ ጋር ምንም አንድ የሚያደርገን ነገር የለም አሉ። ፕሮሲጀር ይከበር የምትሉት መጀመርያ ፕሮሲጀሩ የዲሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት የፓርቲ እስርቤት አሰራር ነው ብሎ አሽቀንጥሮ የጣለው ማን ሆኖ ነው? ብለው ሞጎቱ። ህገ መንግስቱን በአደባባይ የሚቃወምና በተግባር እያፈረሰ ካለ የኢህአዴግ ፓርቲ አባላት ጋር ችግርና ልዩነት እንጂ እንዴት ተብሎ ፕሮሲጀራዊ አንድነት ይኖረናል። የትኛው ነው እንዴ የሚቀድመው? በይዘት ተለያይተን በፕሮሲጀርና በዲሲፒሊን እንዴት እንጠያየቃለን? ፈደራሊዝም አልሰራም አሃዳዊ እንመለስ ብላቹሁ ይህን መፈክር ከሚያሰሙ የፋሽስት ደርግ ርዝርዦች ግንቦት ሰባትና ሌሎች አሰላለፋቹህን ካሳመራቹህ ጋር እንዴት አንድ እንሆናለን? ይህ ሁኔታቹህ ደግሞ አገራችን አሁን ለደረሰችበት ፈታኝ የመበተን አደጋ አፋፍ ላይ እንድትሆን ዳረጋት በማለት እንደሁሌም ህዋሕቶች ያላቸውን ፅኑ አቃምና ልዩነታቸውን ሲያቀርቡ አዲሱ ቤት ፀጥ ረጭ ብሎ ተሰብሳቢዎቹ በድንጋጤ ክው ብሎው ያዳምጡ ነበር አሉ።

አራተኛ ሹክ። ማፈግፈግ አይሉት ሽወዳ የህወሓትን መልስ ያልጠበቁት የኢህአዴግ የለውጥ መሪ ነን ባዮች ፈጥነው ልዩነት የለንም አሉ። አብዮታዊ ዲሞክራሲ መመርያችን ነው። ህገ መንግስቱን በተለይ ፌደራሊዙም አማራጭ የሌለው ስርዓት ነው። ምርጫም ማን አባቱ ያስረዝመዋል በወቅቱ ይካሄዳል ተባለ። ለአንድ ዓመት ተኩል ያልተናገርዋቸውና ሲፀየፏቸው የከረሙትን አብዮታዊ ዲሞክራሲና ፌደራሊዝም የኛ ነው አሉ። ቀጠሉ ምንም ልዩነት የለንም። ምርጫውም በህገመንግስቱ እንጂ እኛ የምንወስነው አይደለም አሉ። አሁን ጥቃቱ ከህዝብ አልፎ ወደ ፖለቲካ አመራሩ እያነጣጠረ ነው፣ ጎበዝ በአንድነት እንመክተው እንጂ በሌለን ልዩነት አንሟገት አሉ። የለውጥ መሪውቹ ነን ባዮችም ዶክተር አብይ ለጥቀው አለቃህን ተከተል ይመስል ምክትል ሊቀምበሩ ደመቀ መኮነን እንደሁሌም አይናቸውን አፍጥጠው የግምባራቸውን ቆዳ ሰብሰብ ዘርጋ እያደረጉ አንድ ነን ልዩነት የለንም አሉ። ምን ግድ አላቸው በቀጥታ ስርጭት አይተላለፍ። እዚህ አደራሽ ውስጥ ውሸት ይደሰኩሩና በኃላ በመግለጫ ይሸፋፉንታል። ህወሓት እንደዛ አልነበረም ብሎ መግለጫውን ሲቃወም ደግሞ ጆሮ ዳባ ይሉታል።

አዴፓዎች የሰጠንነው መግለጫ አሳፋሪ ነው። በስሜት ተገፋፍተን ነው። አንድ ላይ የታገለን ድርጅት እንደዛ ማለታችን እኛንም አርባ ዓመት እንደበግ ለምን እየተጎተትን ቆየን የሚል ጥያቄ የሚያስነሳ ነው አሉ። ገሚሶቹ የአዴፓ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የአዴፓ መግለጫን ስንሰማ ደነገጥን ይላሉ። መግለጫው የጋራ እንዳልነበረ ፍንጭ በሚሰጥ አነጋገር።

የህወሓት አባላትም መግለጫ ማውጣታችን በይዘትም በፕሮሲጀርም ትክክልና ወቅታዊ ነው አሉ። በአዴፓ ውስጥ የተፈፀመ መገዳደል ራሱን ያጥራ ማለታችን ትክክል ነው። የደቡብ ህዝቦችም በፓርላማ ጭምር በሃይል እንፈታዋለን የሲዳማ የክልል ጥያቄ ሲባል ትክክል አይደለም በሰላምና በህገመንግስት ይፈታ ማለት ጣልቃ መግባት አይደለም ይመለከተናል። ለሁሉም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች የሚመለከት ነው ብለው እምነታቸውን ገለፁ።

አምስተኛ ሹክ። ክረምት አይደለ በኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ትልቅ ያልታሰበ ነጎድጋድ ድምፅ ተሰማ። አትደንግጡ። በኢህአዴግ ስብሰባዎች ለረዥም ጊዜ ድምፃቸው አሰምተው የማያቁት አቶ ለማ በድንገት ተናገሩ። ከሳቸው የለውጥ መሪ ያልተጠበቀ ንግግር ቤቱን በሁለት የከፈለ ሃሳብ አቀረቡ። ንግግራቸውን የጀመሩት በሊቀምበሩ ዶክተር አብይ በተዘጋጀው መወያያ ፅሑፍ አርእስትን በመቃወም ነበር። ‘ሁለተኛ ጥፋት ቆሞ ማንቀላፋት’ የሚለው አርእስት ተቀይሮ ሁኔታችን የሚገልፀው ‘አገር አጥፍተን እኛም እየጠፋን ነው’ ቢሆን ነው የሚሻላ አሉ። ኢህአዴግ ፈርሷል። የለም። ከአሁኑ የፈራረሰው ኢህአዴግና አገር ከለውጡ በፊት የነበረው ኢህአዴግና አገር ከነችግሮቹ ይሻላል አሉ። ከለውጡ በኃላ እየታዩ ያሉ ችግሮች በአገራችን ታሪክ ተከስተው ታይተው የማያቁ ናቸው። አገር የሚያጠፉ ናቸው። ዋናው ችግራችን ኢህአዴግ ባለመኖሩ ነው። ለውጡ ስለተጠለፈ (hijacked ስለ ተደረገ) ነው ችግር ላይ የወደቅ ነው። መዳን ከፈለግን ኢህአዴግ ወደ ነበረበት ቁመና እንመልሰው። ወይም በሰላማዊ መንገድ እንለያይ አሉ።

ከአቶ ለማ ንግግር በኃላ የአዴፓ፣ ደህዴን፣ እና የኦዲፒ ተናጋሪዎች ለማ ያለው ትክክል ነው ብለው ይጀምሩና ግን ኢህአዴግ አልፈረሰም። በጠና ታሟል ነው ማለት የምንችለው አሉ።

የህወሓት ተናጋሪዎች አቶ ለማን በመደገፍ ከአስር ወር በፊት ኢህአዴግ ፈርሷል ስንል ሰሚ አጣን። ያኔ ፈርሷል ስንል ዝርዝር ምክንያትና መገለጫዎቹም ገልፀናል አሉ።

ስድስተኛ ሹክ። ሁለተኛው አጀንዳ፣ የፓርቲ ውህደት አጀንዳ ቤቱ ሳይወያይበት ቀረ። ለምን እንደሆነ ሹክ ልበላቹህ። ዶክተር አብይ በዚህ አጀንዳ መወያየት ወቅቱ እንዳልሆነ ስላወቁ ተሎ ብለው በየደርጅቱ ተወያይታቹሁ ሪፖርት አድርጉ አሉ። በስብሰባው ወቅት ኢህአዴግ ከፈረሰ ቆይተዋል ብለው ከህወሓት ውጭ የለውጥ መሪ ነን ከሚሉ ሰዎች መነገሩ የፈረሰ ድርጅት ውህደት ያድርግ ብሎ መነጋገሩ ትርጉም የለውም። የመስመር ልዩነት አለን የሚል ክርክር በተነሳበት ወቅት ማን ከማን ሊወሃድ ብለው ሁለተኛው አጀንዳን አጠፏት። አጀንዳ ይሁን ብለህ አፀድቀህ ሳትወያይ ማለፍ ፕሮሲጀር ይፈቅዳል? የፕሮሲጀር ጠበቆች ይመልሱት።

ስምንተኛ ሹክ። ሌላው በዚህ ስብሰባ የታየው ጉዳይ የደቡብ ህዝቦች የክልል እንሁን ጥያቄ በህገ መንግስቱና በህገመንግስቱ ብቻ ደህዴን እንዲመልስላቸው ተሰማመተዋል። ሳይንሳዊ ጥናት እየተባለ ጊዜ መውሰድ የለበትም እንደተባለ ተገልፃል።

ሰባተኛና የመጨረሻ ሹክ። የነሐሴው ስብሰባ ዶክተር አብይ የተደፈሩበት ስብሰባ ነበር። በህወሓት መደፈራቸው አዲስ ነገር አይደለም። መቼም አልተዋቸውም። እሳቸውም ፀረ ለውጥ ብለው ዘግተውት ቆይተዋል። ለምደውቷልም። አዲሱ ዝንባሌ የታየው ከአቶ ለማ ንግግር በኃላ ነው አሉ። የኦዲፒና ደህዴን አባላት የኢህአዴግ ሊቀመንበሩ ሲያጠቃልሉ ‘ደስ ያለህን አታጠቃልል። ይህንንም እኛ ባልነውና ቤቱ ባጠቃለለው ሂድበት’ አሉ አሉ። በለውጡ መሪ በንግግራቸው ጣልቃ ገብተው! በዛን ግዜ ሊቀመንበሩ ደንገጥ አሉ ይባላል። ከዛን ግዝ ጀምሮ ቀናቸው እየጨለመና ባንዴራቸው ዝቅ እያለ መሆኑን ያጤኑ ይመስላል ይላሉ ምንጮቻችን።

ከዚህ በኃላ ዶክተር አብይ ከአጀንዳ ውጭ የተናገሩትን ያልተጠበቀ ንግግር ለመሰናበቻ ሹክ ልበላቹህ። ከለውጡ በኃላ ህወሓትን ሲያመጉሱ ሰምቼ አላውቅም። እንዲህ አሉ። ህወሓት በ1977 እና 1993 ዓመተ ምህረት በድርጅቱ ተፈጥሮ የነበረውን ልዩነቱን በውይይት ተከራክሮ በድምፅ ፈታው። መሳርያ ትጥቅ ስላልነበረው አይደለም። በሰለጠነ መንገድ በውይይት የመፍታት ብቃትና ባህል ስለነበረው ነው። አሁን ግን በደቡብ የምናየው ውይይት ትተው በድንጋይ አመራሩን ደበደቡ። በቅርቡ ደግሞ አማራ ክልል ውስጥ አመራሩን በጥይት መግደል ተጀመረ። ለምን በውይይት አንፈታውም? አሉ አሉ። ቀጠሉ ከኃላ የሆነ ነገር ይገፋቸዋል። መንግስት መንግስት ነው። የፈለገውን ማድረግ ይችላል። ኮ/ል መንግስቱ መቶ ሃያ የለውጥ ሃዋርያ ሲያስቸግሩት የሚገደለውን ገድሎ ሌላውን ጥግ አስይዞ ይህችን አገር ቀጥ አድርጎ መርቷታል። አያስፈልግም እንጂ እዚህ ስብሰባ ጠርቻቹሁ ወታደሮች ጠርቼ ልገድላቹሁ እችላለሁ። ቤቱ ግማሹ አጉረመረመ። ግማሹ ይስቃል። በመሃልም እንዴት እንደዚህ ትላለህ ያሉም አሉ። ሊቀመንበሩ ቀጥለውም መርዝ በውሃ አድርጌ ልጨርሳቹህ እችላለሁ አሉ። ግን ምንም አያስፈልግም አሉ ተመልሰው። ውይይት ይሻላል አሉ። ሊቀመበሩ ከአንዱ አጀንዳ ወደ አንዱ እየዘለሉ ቀጠሉ። የኤርትራው ኢሳያስ አንስተው እብድ ነው ምን እንደሚያስብ አይታወቅም። ከሱ ጋር መስራት አስቸጋሪ ነው አሉ። እንፈራረም ብለው እሺ እያለ እያገተተው ነው አሉ። ካቢኔውን ሰብስቦ አያቅም። ምን እንደሚያስብ መገመት አይቻልም። ኤርትራ ውስጥ ለውስጥ ሰራዊቷን እያዘጋጀች ነው። ክረምቱ ሲያልቅ ወረራ ፈፅሞ ወደ ጦርነት ሊከተን ይችላል። ሱዳን እንደምንም ብለን አስማማናቸው ምንም ትምህርት የሌለው ግመል ነጋዴ የነበረ ጄነራል አስቸግሮን ነበር አሉ። አሁንም ማንም ሳይጠይቃቸው የጁቡቲው ኢስማኤል ገሌ ነው እያስቸገረን ያለው። ገና ከኤርትራ ጋር ታርቀዋል ብሎ፣ ወደብ አገልግሎትን ጥለው ይሄዳሉ ብሎ ፈርቶ ክፉኛ እያየኝ ነው። የትናንሽ አገር መሪዎች አስቸጋሪዎች ናቸው። ከአጀንዳ ውጭ ቀደዱ አሉ፡፡ ነገሪየው የትልቅ አገር መሪ ነኝ ቀለል ቀለል አታድርጉኝ ዓይነት ነው መልእክቱ።

The writer's disclaimer;
ክ በማለቴ ፕሮሲጀር በወያኔ አነጋገር ዴሞክራሲያዊ ማከላዊነት ጥሼ ሊሆን ይችላል። ላይሆንም ይችላል ግን ህዝብ የማወቅ መብት አለው ብዬ ያደረጉት ስለሆነ ችግር ቢደርስብኝም እሸከመዋለሁ። ገበናችን ከህዝብ እንደብቅ የሚል፣ የለየልት ፀረ ዲሞክራሲና ፀረ ህዝብ ከሆነ ድርጅት ስብሰባ ማጋለጥማ የግድ ነው። ግን ሊቀመንበራችን መርዝ ወይም ጥይት እስኪያጠጡን ድረስ ነው። ሰላም ናፈቀኝ። ልማት ናፈቀኝ። ትያትሩ ይብቃ ለሚል ህዝብ ሹክ ማለት ትንሿ ግዴታዬ ናት ብዬ ይህንን የፈፅምኩት። ሹክ።

የኢትዮጵያ ሁኔታ ሌላ፣ የኢህአዴግ ፍርስራሽ የሚወያየው ሌላ ነው። ጥልቅ ተሃድሶ በስልጣን ናፋቂዎች በመቀማቱ አገራችን በከፍተኛና መግለፅ በሚከብድ ዘግናኝ ሁኔታ ላይ ትገኛለች። ነገ ዛሬ ፈርሳ ትበታተናለች ተብላ እየተጠበቀች ነው። ቁልፉ ጥያቄ አገር እንዴት እናድን ነው። አገር የሚድነው በህገ መንግስትና በህገመንግስቱ ብቻ ስንመራ ነው። አገር ሲኖር ነው ህገ መንግስቱን በህገመንግስቱ መሰረት ማሻሻል የምንችለው። ኢህአዴግ ሊያድናት አይችልም። የፈረሰ ድርጅት ሊያድነን አይችልምና። የዶክተር አብይ ዕቃ ዕቃ ጫወታ ገደል እየከተተን ነው። ሁሉም እውነተኛ የአገር ወዳጅ ተደራጅቶ መክሮ ከኢትዮጵያ ህዝቦች ጎን በመሰለፍ አገር የማዳን አጀንዳ ቀዳሚም ጊዜ የማይሰጥም ነው ብሎ ይነሳ።

አሁኑኑ አገራችን ከመፈራረስ እንታደጋት

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 47205
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: Meshrefet said wedimedhin is crazy, adding, it is impossible to work with him.

Post by Halafi Mengedi » 16 Aug 2019, 15:30

Abdelaziz wrote:
16 Aug 2019, 14:25
ክ፡ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ እንዴት ነበረ?

አለምአየሁ ምህረቴ
አራት ኪሎ
ነሓሴ 2011

ኢትዮጵያ በሰብዓዊ ቀውስ አፋፍ ላይ እንደደረሰች የጠቅላይ ሚኒስተር አብይ ለውጥ ደጋፊዎች የሆኑት ፈረንጆችም ካመኑበት ሰነባብተዋል። ከ 3 ሚልዮን በላይ ህዝብ በብሄር ጥቃት ምክንያት በአገር ውስጥ ተፈናቃይ (IDP) ያለባት እና ከ 8 ሚልዮን በላይ የአስቸካይ ምግብ እርዳታ የሚፈልግ ህዝብ አደጋ ውስጥ ያለባት አገር የሚያስተዳድረው በዶክተር አብይ የሚመራው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በነሃሴ በመጀመርያው ሳምንት ውስጥ ስብስበዋን ማጠናቀቁ በአቶ ፍቃዱ ተሰማ የድርጅቱ ፅህፈት ቤት ሃላፊ በኩል መግለጫ ሰጥቷል። ይሁን እንጂ መደበኛው የተለመደው መግለጫ እስካሁን ድረስ አልተሰጠም።

መግለጫው ‘የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የድርጅት ስራዎች እና የአመራር ቁመና ላይ ሀላፊነት በተሞላው መንገድ ህዝብና መንግስት በሚያስቀጥል መልኩ ዝርዝርና ጥልቅ ግምገማዎችን አካሂዷል።’ ይላል፡፡ የአቶ ፍቃዱ ፋና ማህበራዊ ገፅ ላይ ለኢቢሲ እንደተናገሩት በሚል ከሰፈረው የወሰድኩት ነው።

ከፍተኛ የአመራር ውድቀት ያለባት አገር የሚመራ ድርጅት የህዝቦችን ከፍተኛ የሰላምና የመረጋጋት ጥማት ለምን ተፈጠረ? ማን ነው ተጠያቂው? ብሎ መመርመር ሲገባው አጀንዳው ስልጣኑ ላይ የመጣውን አደጋ ላይ አደረገ። አሁንም የፈጠረው ነውጡን ትቶ የሌለው ለውጡን እያለ የሙጥኝ ብሎ ስልጣኑን ይዞ ገደል ሊከተን ምን ያህል እንደቆረጠ የአቶ ፍቃዱ መግለጫ በሚገባ ያሳያል።
ምነው? ምነው? ዶክተርየ! ፓርላማ ፊት ቀርበው ከአሁን በኃላ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ሳንሸፋፍን በግልፅ እንዳለ ይቀርባል ብለው እንዳስጨበጨቡን ረስተዉት ነው፡፡ በቀጥታ ይተላለፋል የታበለውስ እሺ ይቅር መደበኛውና የተለመደው መግለጫ ለምን ይቀረናል? እንዴት ይባስ ብለው ተሸፋፍኖ በስብሰባው በነበረ አንድ አባል በተሰጠው አቅጣጫ ልክ ይገለፃል?

ከስብሰባው በፊት የነበሩትን ሁኔታዎች እስቲ በአጭሩ እንይ። የክልል ሃላፊዎች በጠራራ ፀሓይ በአዴፓ ማ/ኮሚቴ አባል በሆነ ሰው በቢሯቸው ተረሸኑ። የዚህ ድርጊት ፈፃሚዎችን በመከታተል የነበሩ የአገራችን ኤታማዦር ሹም ከድሮ የስራ ባልደረባቸው ከነበሩት ጄነራል አብረው በጠባቂያቸው በቤታቸው ውስጥ ተገደሉ። በዚህ ጉዳይ በተነሳ ምክንያት በህወሓትና በአዴፓ እንዲሁም በፌደራል መንግስት መካከል ልዩነት ተፈጠረ፡፡ በደቡብ ህዝቦች የራስ በራስ የማስተዳደር ጥያቄ በማቅረባቸው በአፈታት ችግርና ጊዜ መገተት ምክንያት ህውከት ተፈጠረ፡፡ ለፓርላማ ተጠሪነት የሌለውና ህጋዊነት የሌለው ኮማንድ ፖስት ታወጀ፡፡ ክልሉ የራስ በራስ የማስተዳደር ስልጣኑ በወታደሮች ስር እንዲቆይ የለውጡ መሪ፣ ጠቅላይ ሚኒስቴርና የኢህአዴግ ሊቀመበር ዶክተር አብይ ከስልጣናቸው ውጭ ወስነው በደቡብ ህዝቦች ወረራ ፈፀሙ። ይህ ባዘዙበት ቅፅበት ዓላማው ምንም ግልፅና ይፋ ያልተደረገ ድንገተኛ ጉብኝት በኤርትራ አደረጉ። የእሳቸው መውጣት ተከትሎ በደቡብ ህዝቦች ከልክ ባለፈና ያልተመጣጠነ እርምጃ የፌደራል መንግስት ወስዶ በሞቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገደሉ። ቆሰሉ። ተፈናቀሉ።

Videos From Around The World


ከዚህ በኃላ ዘግይቶ ቢሆንም የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ሲቀመጡ የጠበቅነው፣ በአገራችን ኢትዮጵያ ለምን ተከታታይ ቀውስ ገጠመ? ምክንያቶቹ ምንድን ናቸው? ተጠያቂው ማን ነው? መፍትሔውስ? ከአፋርና ትግራይ ክልሎች በስተቀር በሁሉም ክልሎች በኮማንድ ፖስት ወታደራዊ አገዛዝ ስር እስከ መቼ ይቆያሉ? ብሎ ለውጥ ያደርጋል ብለን ነበር። ስብሰባው ግን ጭራሽ ሽፍንፍን በማድረግ አሁንም እንደጨለመን፣ ተስፋ እንደቆረጥን፣ መዳረሻው ወደ ማይታወቀው የጥፋት ጎዳና በደመነፍስ እየቀጠልን ነው። ጎዳናው አገራችንን ወደ ሚያፍረስ ወደ የመን፣ ሊብያ፣ ሶርያና ሶማሊያ ዓይነት ነው። ለዛውም ዕድለኞች ከሆን ነው።

ዶክተር አብይ ከቅድመ ጥልቅ ተሃድሶ በባሰ ደረጃ ከወሰዱን ፓርላማ ላይ የተጨበጨላቸውን ንግግራቸው በሾርት ሞመሪ ችግር ህዝቡ አያስታውሰውም ብለው ከደበባበቁ ያለን አማራጭ ሹክ ብለን ህዝባችንን ማሳወቅ ነው።

አንደኛ ሹክ። የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ አጀንዳዎች ሁለት ነበሩ። ወቅታዊ አገራዊ ሁኔታ ግምገማና ቀጣይ የሚሰሩ ስራዎች። ሁለተኛው አጀንዳ ስለ ፓርቲ ውህደት ነበር።

ሁለተኛ ሹክ። አቶ ለማ ከረዥም የአሜሪካ አገር ጉዞ በኃላ በስብሰባው ተገኝተዋል። ዶክተር ደብረፅዮን ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት በስብሰባው አልተገኙም። ሌሎች ሁሉም ነበሩ አቶ ሚሊዮን ጭምር።

ሦስተኛ ሹክ። ስብሰባው እንደተጀመረ የአዴፓ አመራሮች በህወሓት ላይ ፕሮስጀር በተደጋጋሚ እያፈረሳቹሁ … ብለው ምሬት በተሞላበት መንፈስና ሁኔታ ጥቃት ጀመሩ። ሌሎችም ተከትለው በህወሓት ላይ የተጀመረውን ጥቃት ተቀላቀሉ። የኢህአዴግ ዲሲፒሊናዊ የዲሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት አሰራር ጣሳቹህ ብለው አምርረው ወቀሱ። መርህ በማፍረስ ህወሓት የውስጥ ገበናችንን ወደ ውጭ ማጋለጡ ትክክል አይደለም አሉ። ነገሩን ስብሰባ እንዲጠራ ጠይቆ በዝግ ስብሰባ እንዲታይ ማስደረግ እየተቻለ መግለጫ ማውጣት አልነበረበትም አሉ። የፀረ-ህወሓት ቃል ኪዳን ግንባር አሁንም እንደጠበቀ ይመስላል። ህወሓት ዛሬ ጉድ ሆኑ አለቀላቸው ብሎ አድፍጦ ምንም ቃል ሳይተነፍስ የሚያዳምጥም ቀላል ያልሆነ አባል አለ። አጎንብሶ መልሶ የማያየውና የማያነበውን ማስታወሻ ላይ የሚቸከችክ እንደዛው። ህወሓት ተራው ደርሶ ቀጠለ። አምርረው ግን ቀስ ብለው በትዕግስት ጉዳዩ በመካከላችን ያለው ችግር ልዩነት ፕሮስጀራል ቢሆን ነሮ ምንኛ በታደልን ብለው ጀመሩ። ግን ባለመታደል ሆኖ ልዩነታችን ከፕሮሲጀር በላይ ነው። እኛና እናንተ የተለያየንው በመስመር ነው። የአብዮታዊ ዲሞክራሲን መስመር አሽቀንጥራችሁ የኒዮ-ሌበራሊዝም አቀንቃኝ ነን ከምትሉ ጋር ምንም አንድ የሚያደርገን ነገር የለም አሉ። ፕሮሲጀር ይከበር የምትሉት መጀመርያ ፕሮሲጀሩ የዲሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት የፓርቲ እስርቤት አሰራር ነው ብሎ አሽቀንጥሮ የጣለው ማን ሆኖ ነው? ብለው ሞጎቱ። ህገ መንግስቱን በአደባባይ የሚቃወምና በተግባር እያፈረሰ ካለ የኢህአዴግ ፓርቲ አባላት ጋር ችግርና ልዩነት እንጂ እንዴት ተብሎ ፕሮሲጀራዊ አንድነት ይኖረናል። የትኛው ነው እንዴ የሚቀድመው? በይዘት ተለያይተን በፕሮሲጀርና በዲሲፒሊን እንዴት እንጠያየቃለን? ፈደራሊዝም አልሰራም አሃዳዊ እንመለስ ብላቹሁ ይህን መፈክር ከሚያሰሙ የፋሽስት ደርግ ርዝርዦች ግንቦት ሰባትና ሌሎች አሰላለፋቹህን ካሳመራቹህ ጋር እንዴት አንድ እንሆናለን? ይህ ሁኔታቹህ ደግሞ አገራችን አሁን ለደረሰችበት ፈታኝ የመበተን አደጋ አፋፍ ላይ እንድትሆን ዳረጋት በማለት እንደሁሌም ህዋሕቶች ያላቸውን ፅኑ አቃምና ልዩነታቸውን ሲያቀርቡ አዲሱ ቤት ፀጥ ረጭ ብሎ ተሰብሳቢዎቹ በድንጋጤ ክው ብሎው ያዳምጡ ነበር አሉ።

አራተኛ ሹክ። ማፈግፈግ አይሉት ሽወዳ የህወሓትን መልስ ያልጠበቁት የኢህአዴግ የለውጥ መሪ ነን ባዮች ፈጥነው ልዩነት የለንም አሉ። አብዮታዊ ዲሞክራሲ መመርያችን ነው። ህገ መንግስቱን በተለይ ፌደራሊዙም አማራጭ የሌለው ስርዓት ነው። ምርጫም ማን አባቱ ያስረዝመዋል በወቅቱ ይካሄዳል ተባለ። ለአንድ ዓመት ተኩል ያልተናገርዋቸውና ሲፀየፏቸው የከረሙትን አብዮታዊ ዲሞክራሲና ፌደራሊዝም የኛ ነው አሉ። ቀጠሉ ምንም ልዩነት የለንም። ምርጫውም በህገመንግስቱ እንጂ እኛ የምንወስነው አይደለም አሉ። አሁን ጥቃቱ ከህዝብ አልፎ ወደ ፖለቲካ አመራሩ እያነጣጠረ ነው፣ ጎበዝ በአንድነት እንመክተው እንጂ በሌለን ልዩነት አንሟገት አሉ። የለውጥ መሪውቹ ነን ባዮችም ዶክተር አብይ ለጥቀው አለቃህን ተከተል ይመስል ምክትል ሊቀምበሩ ደመቀ መኮነን እንደሁሌም አይናቸውን አፍጥጠው የግምባራቸውን ቆዳ ሰብሰብ ዘርጋ እያደረጉ አንድ ነን ልዩነት የለንም አሉ። ምን ግድ አላቸው በቀጥታ ስርጭት አይተላለፍ። እዚህ አደራሽ ውስጥ ውሸት ይደሰኩሩና በኃላ በመግለጫ ይሸፋፉንታል። ህወሓት እንደዛ አልነበረም ብሎ መግለጫውን ሲቃወም ደግሞ ጆሮ ዳባ ይሉታል።

አዴፓዎች የሰጠንነው መግለጫ አሳፋሪ ነው። በስሜት ተገፋፍተን ነው። አንድ ላይ የታገለን ድርጅት እንደዛ ማለታችን እኛንም አርባ ዓመት እንደበግ ለምን እየተጎተትን ቆየን የሚል ጥያቄ የሚያስነሳ ነው አሉ። ገሚሶቹ የአዴፓ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የአዴፓ መግለጫን ስንሰማ ደነገጥን ይላሉ። መግለጫው የጋራ እንዳልነበረ ፍንጭ በሚሰጥ አነጋገር።

የህወሓት አባላትም መግለጫ ማውጣታችን በይዘትም በፕሮሲጀርም ትክክልና ወቅታዊ ነው አሉ። በአዴፓ ውስጥ የተፈፀመ መገዳደል ራሱን ያጥራ ማለታችን ትክክል ነው። የደቡብ ህዝቦችም በፓርላማ ጭምር በሃይል እንፈታዋለን የሲዳማ የክልል ጥያቄ ሲባል ትክክል አይደለም በሰላምና በህገመንግስት ይፈታ ማለት ጣልቃ መግባት አይደለም ይመለከተናል። ለሁሉም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች የሚመለከት ነው ብለው እምነታቸውን ገለፁ።

አምስተኛ ሹክ። ክረምት አይደለ በኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ትልቅ ያልታሰበ ነጎድጋድ ድምፅ ተሰማ። አትደንግጡ። በኢህአዴግ ስብሰባዎች ለረዥም ጊዜ ድምፃቸው አሰምተው የማያቁት አቶ ለማ በድንገት ተናገሩ። ከሳቸው የለውጥ መሪ ያልተጠበቀ ንግግር ቤቱን በሁለት የከፈለ ሃሳብ አቀረቡ። ንግግራቸውን የጀመሩት በሊቀምበሩ ዶክተር አብይ በተዘጋጀው መወያያ ፅሑፍ አርእስትን በመቃወም ነበር። ‘ሁለተኛ ጥፋት ቆሞ ማንቀላፋት’ የሚለው አርእስት ተቀይሮ ሁኔታችን የሚገልፀው ‘አገር አጥፍተን እኛም እየጠፋን ነው’ ቢሆን ነው የሚሻላ አሉ። ኢህአዴግ ፈርሷል። የለም። ከአሁኑ የፈራረሰው ኢህአዴግና አገር ከለውጡ በፊት የነበረው ኢህአዴግና አገር ከነችግሮቹ ይሻላል አሉ። ከለውጡ በኃላ እየታዩ ያሉ ችግሮች በአገራችን ታሪክ ተከስተው ታይተው የማያቁ ናቸው። አገር የሚያጠፉ ናቸው። ዋናው ችግራችን ኢህአዴግ ባለመኖሩ ነው። ለውጡ ስለተጠለፈ (hijacked ስለ ተደረገ) ነው ችግር ላይ የወደቅ ነው። መዳን ከፈለግን ኢህአዴግ ወደ ነበረበት ቁመና እንመልሰው። ወይም በሰላማዊ መንገድ እንለያይ አሉ።

ከአቶ ለማ ንግግር በኃላ የአዴፓ፣ ደህዴን፣ እና የኦዲፒ ተናጋሪዎች ለማ ያለው ትክክል ነው ብለው ይጀምሩና ግን ኢህአዴግ አልፈረሰም። በጠና ታሟል ነው ማለት የምንችለው አሉ።

የህወሓት ተናጋሪዎች አቶ ለማን በመደገፍ ከአስር ወር በፊት ኢህአዴግ ፈርሷል ስንል ሰሚ አጣን። ያኔ ፈርሷል ስንል ዝርዝር ምክንያትና መገለጫዎቹም ገልፀናል አሉ።

ስድስተኛ ሹክ። ሁለተኛው አጀንዳ፣ የፓርቲ ውህደት አጀንዳ ቤቱ ሳይወያይበት ቀረ። ለምን እንደሆነ ሹክ ልበላቹህ። ዶክተር አብይ በዚህ አጀንዳ መወያየት ወቅቱ እንዳልሆነ ስላወቁ ተሎ ብለው በየደርጅቱ ተወያይታቹሁ ሪፖርት አድርጉ አሉ። በስብሰባው ወቅት ኢህአዴግ ከፈረሰ ቆይተዋል ብለው ከህወሓት ውጭ የለውጥ መሪ ነን ከሚሉ ሰዎች መነገሩ የፈረሰ ድርጅት ውህደት ያድርግ ብሎ መነጋገሩ ትርጉም የለውም። የመስመር ልዩነት አለን የሚል ክርክር በተነሳበት ወቅት ማን ከማን ሊወሃድ ብለው ሁለተኛው አጀንዳን አጠፏት። አጀንዳ ይሁን ብለህ አፀድቀህ ሳትወያይ ማለፍ ፕሮሲጀር ይፈቅዳል? የፕሮሲጀር ጠበቆች ይመልሱት።

ስምንተኛ ሹክ። ሌላው በዚህ ስብሰባ የታየው ጉዳይ የደቡብ ህዝቦች የክልል እንሁን ጥያቄ በህገ መንግስቱና በህገመንግስቱ ብቻ ደህዴን እንዲመልስላቸው ተሰማመተዋል። ሳይንሳዊ ጥናት እየተባለ ጊዜ መውሰድ የለበትም እንደተባለ ተገልፃል።

ሰባተኛና የመጨረሻ ሹክ። የነሐሴው ስብሰባ ዶክተር አብይ የተደፈሩበት ስብሰባ ነበር። በህወሓት መደፈራቸው አዲስ ነገር አይደለም። መቼም አልተዋቸውም። እሳቸውም ፀረ ለውጥ ብለው ዘግተውት ቆይተዋል። ለምደውቷልም። አዲሱ ዝንባሌ የታየው ከአቶ ለማ ንግግር በኃላ ነው አሉ። የኦዲፒና ደህዴን አባላት የኢህአዴግ ሊቀመንበሩ ሲያጠቃልሉ ‘ደስ ያለህን አታጠቃልል። ይህንንም እኛ ባልነውና ቤቱ ባጠቃለለው ሂድበት’ አሉ አሉ። በለውጡ መሪ በንግግራቸው ጣልቃ ገብተው! በዛን ግዜ ሊቀመንበሩ ደንገጥ አሉ ይባላል። ከዛን ግዝ ጀምሮ ቀናቸው እየጨለመና ባንዴራቸው ዝቅ እያለ መሆኑን ያጤኑ ይመስላል ይላሉ ምንጮቻችን።

ከዚህ በኃላ ዶክተር አብይ ከአጀንዳ ውጭ የተናገሩትን ያልተጠበቀ ንግግር ለመሰናበቻ ሹክ ልበላቹህ። ከለውጡ በኃላ ህወሓትን ሲያመጉሱ ሰምቼ አላውቅም። እንዲህ አሉ። ህወሓት በ1977 እና 1993 ዓመተ ምህረት በድርጅቱ ተፈጥሮ የነበረውን ልዩነቱን በውይይት ተከራክሮ በድምፅ ፈታው። መሳርያ ትጥቅ ስላልነበረው አይደለም። በሰለጠነ መንገድ በውይይት የመፍታት ብቃትና ባህል ስለነበረው ነው። አሁን ግን በደቡብ የምናየው ውይይት ትተው በድንጋይ አመራሩን ደበደቡ። በቅርቡ ደግሞ አማራ ክልል ውስጥ አመራሩን በጥይት መግደል ተጀመረ። ለምን በውይይት አንፈታውም? አሉ አሉ። ቀጠሉ ከኃላ የሆነ ነገር ይገፋቸዋል። መንግስት መንግስት ነው። የፈለገውን ማድረግ ይችላል። ኮ/ል መንግስቱ መቶ ሃያ የለውጥ ሃዋርያ ሲያስቸግሩት የሚገደለውን ገድሎ ሌላውን ጥግ አስይዞ ይህችን አገር ቀጥ አድርጎ መርቷታል። አያስፈልግም እንጂ እዚህ ስብሰባ ጠርቻቹሁ ወታደሮች ጠርቼ ልገድላቹሁ እችላለሁ። ቤቱ ግማሹ አጉረመረመ። ግማሹ ይስቃል። በመሃልም እንዴት እንደዚህ ትላለህ ያሉም አሉ። ሊቀመንበሩ ቀጥለውም መርዝ በውሃ አድርጌ ልጨርሳቹህ እችላለሁ አሉ። ግን ምንም አያስፈልግም አሉ ተመልሰው። ውይይት ይሻላል አሉ። ሊቀመበሩ ከአንዱ አጀንዳ ወደ አንዱ እየዘለሉ ቀጠሉ። የኤርትራው ኢሳያስ አንስተው እብድ ነው ምን እንደሚያስብ አይታወቅም። ከሱ ጋር መስራት አስቸጋሪ ነው አሉ። እንፈራረም ብለው እሺ እያለ እያገተተው ነው አሉ። ካቢኔውን ሰብስቦ አያቅም። ምን እንደሚያስብ መገመት አይቻልም። ኤርትራ ውስጥ ለውስጥ ሰራዊቷን እያዘጋጀች ነው። ክረምቱ ሲያልቅ ወረራ ፈፅሞ ወደ ጦርነት ሊከተን ይችላል። ሱዳን እንደምንም ብለን አስማማናቸው ምንም ትምህርት የሌለው ግመል ነጋዴ የነበረ ጄነራል አስቸግሮን ነበር አሉ። አሁንም ማንም ሳይጠይቃቸው የጁቡቲው ኢስማኤል ገሌ ነው እያስቸገረን ያለው። ገና ከኤርትራ ጋር ታርቀዋል ብሎ፣ ወደብ አገልግሎትን ጥለው ይሄዳሉ ብሎ ፈርቶ ክፉኛ እያየኝ ነው። የትናንሽ አገር መሪዎች አስቸጋሪዎች ናቸው። ከአጀንዳ ውጭ ቀደዱ አሉ፡፡ ነገሪየው የትልቅ አገር መሪ ነኝ ቀለል ቀለል አታድርጉኝ ዓይነት ነው መልእክቱ።

The writer's disclaimer;
ክ በማለቴ ፕሮሲጀር በወያኔ አነጋገር ዴሞክራሲያዊ ማከላዊነት ጥሼ ሊሆን ይችላል። ላይሆንም ይችላል ግን ህዝብ የማወቅ መብት አለው ብዬ ያደረጉት ስለሆነ ችግር ቢደርስብኝም እሸከመዋለሁ። ገበናችን ከህዝብ እንደብቅ የሚል፣ የለየልት ፀረ ዲሞክራሲና ፀረ ህዝብ ከሆነ ድርጅት ስብሰባ ማጋለጥማ የግድ ነው። ግን ሊቀመንበራችን መርዝ ወይም ጥይት እስኪያጠጡን ድረስ ነው። ሰላም ናፈቀኝ። ልማት ናፈቀኝ። ትያትሩ ይብቃ ለሚል ህዝብ ሹክ ማለት ትንሿ ግዴታዬ ናት ብዬ ይህንን የፈፅምኩት። ሹክ።

የኢትዮጵያ ሁኔታ ሌላ፣ የኢህአዴግ ፍርስራሽ የሚወያየው ሌላ ነው። ጥልቅ ተሃድሶ በስልጣን ናፋቂዎች በመቀማቱ አገራችን በከፍተኛና መግለፅ በሚከብድ ዘግናኝ ሁኔታ ላይ ትገኛለች። ነገ ዛሬ ፈርሳ ትበታተናለች ተብላ እየተጠበቀች ነው። ቁልፉ ጥያቄ አገር እንዴት እናድን ነው። አገር የሚድነው በህገ መንግስትና በህገመንግስቱ ብቻ ስንመራ ነው። አገር ሲኖር ነው ህገ መንግስቱን በህገመንግስቱ መሰረት ማሻሻል የምንችለው። ኢህአዴግ ሊያድናት አይችልም። የፈረሰ ድርጅት ሊያድነን አይችልምና። የዶክተር አብይ ዕቃ ዕቃ ጫወታ ገደል እየከተተን ነው። ሁሉም እውነተኛ የአገር ወዳጅ ተደራጅቶ መክሮ ከኢትዮጵያ ህዝቦች ጎን በመሰለፍ አገር የማዳን አጀንዳ ቀዳሚም ጊዜ የማይሰጥም ነው ብሎ ይነሳ።

አሁኑኑ አገራችን ከመፈራረስ እንታደጋት
Thnak you Abdeaziz, this is huge information more than any information I read. No wonder Amharu do not want to say anything since they are badly beaten and admitted their uncall response and apologized. This is the typical Amhara as we know yet they talk Raya while holding Tigray lands and we will take them back and will take us one week to clean.

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: Meshrefet said wedimedhin is crazy, adding, it is impossible to work with him.

Post by Abdelaziz » 17 Aug 2019, 00:32

You are welcome,ayto Halafiw, you really know what is good and bad for the weyane revolution.


Ethwar,
Do not be a narrow Ejolie nationalist, Agazian have no problem with having a genuine Ejolie PM, but not a gudelaAmharu son of bi'tch like this werada psychotic Gonderam gudifecha, Ligagagam Abiot Madiat, who unashamedly bites the very, very generous, Agazian hand that brought him up from the Rabble, the Hoi Polloi, or Nothingness, to worthiness- unfairly steeped in fame and wealth. Tell Meshrefet to repent, then ask weyane for sincere pardon, and tell him to get rid of his cursed ar'teran and gudelaAmharu neo-handlers, who are leading him to hell, and finally tell him to go back to his weyane roots and salute Dedebit with a hefty investment plan. Or else bring a genuine Oromo Leader who is as brilliant and progressive politician as Obo Bekele Gerba, Obo Barentu Geda, Obo Dawud, Obo professor Ezekiel, etc, etc. Jawar could be Oromia's Ambassador in Mekele.
Last edited by Abdelaziz on 17 Aug 2019, 02:54, edited 1 time in total.

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 47205
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: Meshrefet said wedimedhin is crazy, adding, it is impossible to work with him.

Post by Halafi Mengedi » 17 Aug 2019, 00:52

Ethwar wrote:
16 Aug 2019, 15:34
What is wrong with you Halafi, are you mentally ill or something? You always want to cause chaos and wars in Ethiopia and I'm starting to question your nationality. Sometimes I doubt you're even Ethiopian since you seem hell bent on destroying it. TPLF is just a party and it lost, get over it and stop acting like a bit.ch. Ethiopia exists without Derg or TPLF or Haile Selessie. You're no different than the Derg dogs because you think Ethiopia depends on your worthless TPLF. TPLF is dead and its time you accept this. If your Ethiopian then please stop posting your worthless threads which are nothing but ethnic driven.



If you can't think beyond your ethnicity and what I mean is simple, if you can't think beyond being Tigrayan then your simply stuck in the 19th century. It seems to me that you're too ethnically narrow minded to even grasp Ethiopian nationalism. I hope you come to your sense and work for a win-win situation and cheer for your nation instead of being a senile old man who's hell bent on causing destruction.

Why you deny all the evil things you dream against others, what does tell you Amhara ethnic to cheat exam and want to send unqualified students around the country universities??? The purpose of the national exam is who are genuine qualified and have the mental capacity and interest to learn and the country can invest one them and be productive and job creators in the future but Amhara does not see that yet you want me to say Ethiopia more than my own ethnic Tigray. There is nothing common all of us to bind us since everyone dreams and wishes the agony of other ethnics. Wouldn't you be a healthy society if you remove yourself from this cancer union Ethiopia and lead your own ethnic the way you want them to be in the next generations, that is what Tigray wants and I advocate for a divorce all ethnics and start from the scratch and live in peace and happily. The bottom line is there is nothing common we have to bind us together and trust each other. Why the hell you sealed federal highway if you think we are one Ethiopians, why you stoned to death students over and over and evicted many people from their home because different ethnics from you despite they live on their own lands but controlled by Amhara illegally???

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: Meshrefet said wedimedhin is crazy, adding, it is impossible to work with him.

Post by Abdelaziz » 17 Aug 2019, 02:49

Ayto Halafiw, do not trust any of them, Meshrefet and his groupie are the most dishonest, and most coward, cheaters. Everything that transpired in that meeting must be taken with a huge grain of salt. Ezom resaHat Kutaru dagim Kegerihuna diliet kemzelewom filuT eyu... bifilay Meshrefet Zeymeeman .... Qetsali WaHisina: tebalaHinetnan Armoshosh Hizbawi Haylinan TiraH yiKun!. But still I'm afraid Debreporno will be fooled again. We should kick out that weshlaK hamasenay squatter.

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: Meshrefet said wedimedhin is crazy, adding, it is impossible to work with him.

Post by Degnet » 17 Aug 2019, 02:54

Abdelaziz wrote:
17 Aug 2019, 00:32
You are welcome,ayto Halafiw, you reall know what is good and bad for the weyane revolution.


Ethwar,
Do not be a narrow Ejolie nationalist, Agazian have no problem with having a genuine Ejolie PM, but not a gudelaAmharu son of bi'tch like this werada psychotic Gonderam gudifecha, Ligagagam Abiot Madiat, who unashamedly bites the very, very generous, Agazian hand that brought him up from the Rabble, the Hoi Polloi, or Nothingness, to worthiness- unfairly steeped in fame and wealth. Tell Meshrefet to repent, then ask weyane for sincere pardon, and tell him to get rid of his cursed ar'teran and gudelaAmharu neo-handlers, who are leading him to hell, and finally tell him to go back to his weyane roots and salute Dedebit with a hefty investment plan. Or else bring a genuine Oromo Leader who is as brilliant and progressive politician as Obo Bekele Gerba, Obo Barentu Geda, Obo Dawud, Obo professor Ezekiel, etc, etc. Jawar could be Oromia's Ambassador in Mekele.
He is talking about positive things enante ebdoch,you are a good for nothing ignorant,an old stupid man.zerbabi.You have nothing in mind,Godless at this age.Your hate forced you to loose your mind.No respect for yourself,your parents and your land.
Last edited by Degnet on 17 Aug 2019, 02:58, edited 1 time in total.

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: Meshrefet said wedimedhin is crazy, adding, it is impossible to work with him.

Post by Abdelaziz » 17 Aug 2019, 02:58

Emahoy Degitu, why do you think I'm old man? Trust me, I was not even born when you were pregnant with your last son (out of 9), who is now in his 40s.
Go figure!
Last edited by Abdelaziz on 17 Aug 2019, 02:59, edited 1 time in total.

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: Meshrefet said wedimedhin is crazy, adding, it is impossible to work with him.

Post by Degnet » 17 Aug 2019, 02:59

Abdelaziz wrote:
17 Aug 2019, 02:58
Emhay Degitu, why do you think I'm old man? Trust me, I was not even born when you were pregnant with your last son (out of 9) who is now in his 40s.
Age is a number

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: Meshrefet said wedimedhin is crazy, adding, it is impossible to work with him.

Post by Abdelaziz » 17 Aug 2019, 03:01

If age is mere number you would not be acting so senile.

Post Reply