አዲሱ የአዲሳባ ህግ! ደሃንና ድህነትን ማጥፋት
Posted: 16 Aug 2019, 14:14
እየረቀቀ የሚገኘዊና በቅርቡ ስራ ላይ ይውላል ተብሎ የሚጠበቀው ደሃንና ድህነትን የማጥፋት ፖሊሲ።
1 ፤ አስር ሳንቲም ሰጥተን ጽድቅ እንዳናገኝ ያደርገናል
2፤ የቡና ቤት ሴቶች ዋጋ ይጨምሩብናል
በሚሉ የከተማዋን እድገት በማይመኙ ሃይሎች ትችት እየተሰነዘረበት ይገኛል።
1 ፤ አስር ሳንቲም ሰጥተን ጽድቅ እንዳናገኝ ያደርገናል
2፤ የቡና ቤት ሴቶች ዋጋ ይጨምሩብናል
በሚሉ የከተማዋን እድገት በማይመኙ ሃይሎች ትችት እየተሰነዘረበት ይገኛል።