Page 1 of 1

አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Posted: 14 Aug 2019, 09:11
by Abaymado
ከፈተኛ ነጥብ የተመዘገበው አማራ ክልል ሲሆን ነጥቡም 645 ነው:: አዳማ ግን አብዛኛው (99 %) ወድቀዋል እየተባለ ነው::

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....

Posted: 14 Aug 2019, 10:45
by Abaymado
ውጤቱ ይሄን ይመስላል:
ባህርዳር ........ 645
አዴት .... 639
ዳንግላ .... 634
ራያ ቆቦ .......627
ዳንግላ .......626
ደብረማርቆስ.......623
ደንበጫ ......622

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Posted: 14 Aug 2019, 12:20
by simbe11
ዋው!!!
በራሱ ማሸነፍ ሳይሆን በሌላው መውደቅ የሚደሰት ሰው ምን እንደሚባል አላውቅም።

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....

Posted: 14 Aug 2019, 12:31
by Ethoash
Abaymado wrote:
14 Aug 2019, 10:45
ውጤቱ ይሄን ይመስላል:
ባህርዳር ........ 645
አዴት .... 639
ዳንግላ .... 634
ራያ ቆቦ .......627
ዳንግላ .......626
ደብረማርቆስ.......623
ደንበጫ ......622
where is the official news that said the Amhara ኮርጀው አለፉ የሚለው ዜና የታለ ጃል ትኩስ ወሬው ምንጭ

anyhow, in both case they r producing unemployed ... what it matter is not how many u guaranteed how many find a job or create a job ... one more thing in what subject you guaranteed also make matter ... studying history and language doesn't count that is what Amhara university teach .

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Posted: 14 Aug 2019, 13:31
by Abaymado
የጃዋር ተቃውሞ:

“Something seems to have seriously gone wrong this year’s 12th national exam. Transparency ad responsible corrective action is needed from the exam agency.”

ጃዋር እንደተባለው አስራሁለተኛ ክፍልን 1.3 ነው ያመጣው ተብሏል:: ምን ያቃል ታድያ?

ጋላዎች ይንቻቻሉ ግን እንዴት 600 በላይ ማምጣት ያቅታቸዋል:: አማራ ባለፈውም ዓመት ከፍተኛ ነጥብ አምጥቷል::

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Posted: 14 Aug 2019, 14:27
by Abaymado
በክልሎች ደረጃ ውጤቱ ይህን ይመስላል:
አማራ 645
ኦሮምያ 520
ጋምቤላ 500
ደቡብ 470
ትግራይ 450
አፋር 430
አዲስ አበባ 450
አንዳንዶች በዚህ ዘገባ ላይ በደቡብ ላይና አዲስ አበባ ላይ የቀረበው ስህተት አለ እያሉ ነው::

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....

Posted: 14 Aug 2019, 14:32
by Degnet
Abaymado wrote:
14 Aug 2019, 10:45
ውጤቱ ይሄን ይመስላል:
ባህርዳር ........ 645
አዴት .... 639
ዳንግላ .... 634
ራያ ቆቦ .......627
ዳንግላ .......626
ደብረማርቆስ.......623
ደንበጫ ......622
Raya ena Kobo in the 1950 ye Tigray gezat neber,hule Raya neberu,Raya Azebo and Raya Kobo

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Posted: 14 Aug 2019, 16:30
by Masud

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....

Posted: 14 Aug 2019, 16:51
by Masud
Abaymado wrote:
14 Aug 2019, 10:45
ውጤቱ ይሄን ይመስላል:
ባህርዳር ........ 645
አዴት .... 639
ዳንግላ .... 634
ራያ ቆቦ .......627
ዳንግላ .......626
ደብረማርቆስ.......623
ደንበጫ ......622
የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ ውጤቱን በብሄር ከፋፍለው አንደኛ ፤ ሁለተኛ... እያሉ ለሚያቀርቡ ሰዎች የኔ ጥያቄ

ተፈታኝ ተማሪዎቹ ብሄራቸውን ወክለው ነው እንዴ ፈተናውን የወሰዱት ?

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Posted: 14 Aug 2019, 22:03
by Abaymado
በዚህ ውጤት የመንግስት ትምህርት ቤቶች ከፍተኛውን ነው ያመጡት:: አብዛኛው የግል ትምህርት ቤቶች ከ 60 % በላይ እንደወደቀባቸው ተገልፅዋል:: ከነዚህም : ሳን ጆሴፍ : ካቴድራል: ራዲካል ... ይጠቀሳሉ::
ባለፈው ዓመት ከፍተኛ ውጤት ያመጡት ሁለት ተማሪዎች ከአዲስ አበባና ከአማራ ክልል ነበሩ:: ወደ 620 ገደማ ነው ያመጡት:: የአዲስ አበባው ልጅ የኦሮሞ ተወላጅ ከፍተኛው ሲሆን ጎጃሜው ሁለተኛ ነበር::

በነገራችን ላይ ብዙ ትምህርት ቤቶች በአማራ ክልል የወደቁባቸው እንዳሉ ተነግሯል:: ጎንደርና ወሎ ተጠቃሽ ነው::

የትም የት ይሁን ስህተት ካለ ሊታረም ይገባል:: የትኛውም በኩረጃ የተገኘ እንዲሰረዝ ግድ ይላል:: ግን የልጆቹን ውጤት በቅናትና በስሜታዊነት መበላሸት የለበትም::
አማራ ክልል ኩረጃ አለ ከተባለ ሁሉም ተማሪዎች ከ 600 በላይ ማምጣት ነበረባቸው:: ከ 600 በላይ ያመጡት ተማሪዎች በአንድ ቦታ ሳይሆን በተለያየ ከተሞች ነው::

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Posted: 15 Aug 2019, 00:29
by Masud
ታሪክ ተሰርቆ ባህል ተሰርቆ ፊደል ተሰርቆ ጀግና ተሰርቆ እህል ተሰርቆ በግ ተሰርቆ መሬት ተሰርቆ ትግል ተሰርቆ ፈተና ተሰርቆ እንዴት ተደምረን እንኖራለን?

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Posted: 17 Aug 2019, 06:48
by Abaymado
የፈተናዎች ኤጀንሲ የአፕቲቲውድ ውጤትን ስሞታ ተቀብሎ ካስተካከለ በኃላ ቀላል የማይባሉ የአማራ ልጆች እፎይታን እንዳገኙ ተገልፅል:: ከ20 ተነስተው 90 እንደገቡ ተነግሯል::
ግን አሁንም የማትስ (ሂሳብ ) እና ኬሚስትሪ ውጤቶች ችግር አለባቸው ተብሏል:: እናም እነዚህ የትምህርት አይነቶች እንዲታዩ እንጠይቃለን ::

ስዩም ተሾመ : ፈተናው ይደገም እያለነ ነው :: ይህ ምን አይነት ቀልድ ነው?! ለምንድነው የሚደገመው? ምን ያህል ኪሳራ እንደሚመጣ አያቅም እንዴ? ግዜሥ መግደል አይሆንም?

ጋላ ሲያስል ወይም ሲያነጥስ አማራም መሳል/ማነጠስ የለበትም!

የሚመለከታቸው አካላቶች ማረግ ያለባቸው:
1. ቅሬታ የሚያሰሙትን ተማሪዎች ሁሉ መቀበል አለበት: ከዛም ይታይላቸው::
2. ቢቻል የጥያቄዎቹ መልሶች ይለቀቁ : ከዛም ተማሪዎቹ ስህተታቸውን በቀላሉ ያቁታል::
3. ኩረጃ ነበረ የተባለበት ቦታ ይጣራ!