ምርጫ 2012 በተያዘለት ጊዜ እንደሚካሄድ ተወሰነ!!
Posted: 09 Aug 2019, 21:50
ምርጫ 2012 በተያዘለት ጊዜ እንደሚካሄድ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ወሰነ፡፡
ይህ ዜና ለአማራ ህዝብ በጣም ጥሩ ዜና ነው፡፡ ምርጫው ለ2 አመት ቢራዘም ኖሩ በተላላኪው ብአዴን እና በአታላዮ አብይ አህመድ የአማራ ህዝብ ሰቆቃ ለ2 አመት ይራዘም ነበር፡፡ የአማራ ህዝብ አሁን ተረባርቦ ለላፉት 28 አመትታ ለወያኔ እና ለሆዴድ ተላላኪ በመሆን የአማራ ህዝብን በአለም የምጨረሻው ደሃ ህዝብ ያደርጉትን ብአዴንን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ከጀርባው አሽቀንጥሮ የሚጥልበት ምርጫ ይሆናል ማለት ነው፡፡
አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፣ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!!!!
ይህ ዜና ለአማራ ህዝብ በጣም ጥሩ ዜና ነው፡፡ ምርጫው ለ2 አመት ቢራዘም ኖሩ በተላላኪው ብአዴን እና በአታላዮ አብይ አህመድ የአማራ ህዝብ ሰቆቃ ለ2 አመት ይራዘም ነበር፡፡ የአማራ ህዝብ አሁን ተረባርቦ ለላፉት 28 አመትታ ለወያኔ እና ለሆዴድ ተላላኪ በመሆን የአማራ ህዝብን በአለም የምጨረሻው ደሃ ህዝብ ያደርጉትን ብአዴንን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ከጀርባው አሽቀንጥሮ የሚጥልበት ምርጫ ይሆናል ማለት ነው፡፡
አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፣ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!!!!