Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

ምርጫ 2012 በተያዘለት ጊዜ እንደሚካሄድ ተወሰነ!!

Post by Maxi » 09 Aug 2019, 21:50

ምርጫ 2012 በተያዘለት ጊዜ እንደሚካሄድ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ወሰነ፡፡

ይህ ዜና ለአማራ ህዝብ በጣም ጥሩ ዜና ነው፡፡ ምርጫው ለ2 አመት ቢራዘም ኖሩ በተላላኪው ብአዴን እና በአታላዮ አብይ አህመድ የአማራ ህዝብ ሰቆቃ ለ2 አመት ይራዘም ነበር፡፡ የአማራ ህዝብ አሁን ተረባርቦ ለላፉት 28 አመትታ ለወያኔ እና ለሆዴድ ተላላኪ በመሆን የአማራ ህዝብን በአለም የምጨረሻው ደሃ ህዝብ ያደርጉትን ብአዴንን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ከጀርባው አሽቀንጥሮ የሚጥልበት ምርጫ ይሆናል ማለት ነው፡፡

አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፣ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!!!!





Medo
Member
Posts: 961
Joined: 11 Jul 2018, 12:30

Re: ምርጫ 2012 በተያዘለት ጊዜ እንደሚካሄድ ተወሰነ!!

Post by Medo » 10 Aug 2019, 07:06

What will you do after deposing ADP? You fight under NAMA. If you fight you will loose what you have in your hand like Qimant, Agaw, Argobba etc... min yishaalal?😂😂😂😂😂😂 Social media???kkkkkkkk

Post Reply