Page 1 of 1

የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 01:36
by Horus
እኔ የኦሮሞ ምሁራን ሆኑ ፖለቲከኞች ሰው ብዬ ማምናቸው አንድ ቀን ተነስተው ልክ ጀርመኖች እንዳረጉት የሰው ያውም የህጻን ቁላ መስለብ በዚህ አለም ቁጥር አንድ ቆሻሻ አሳፋሪ ነገር ነው ብለው ሲያወግዙና በዚህ አረመኔ ባህል ዘር አልባ ለሆኑ ሁሉ ይቅርታ ሲጠይቁ ነው። ይታያል !! ዛሬ መሃይማን እንደሚቀባበሉት ሳይሆን ጨቦ፣ በቾ፣ ሙገር፣ ጉደር፣ ካራ፣ ቆሬ፣ አመያ፣ ሆለታ፣ ላሊጌ፣ ወሊሶ፣ ወልቂቴ፣ ወለጋ፣ ወዘተ አንዳችደውም ኦሮምኛ አይደሉም። አሁን የቋንቋ ምርምር እያደገ ነው። ያንድ ቃል ስር ኤቲማ ያንድ ቃል ቅመራ ፊሎሎጂ እያደገ ነው። ሁሉንም ለብርሃን እናወጣዋልን ። ዉሸት እና ተረት ሁሉ ይጋለጣል።



Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 02:16
by Horus
ፕረሰንት

ታላቁ ባልቻኮ ያን ሁል ካረገ በኋላ ጣሊያንን አንዴ ከምኒሊክ ጋር ባድዋ አንዴ በሙሶሎኒ ወረራ በሽምግልናው ሁሉ ከተዋጋ በኋላ ሁሉም ተሸንፎ የጅና ሞት ሲሞትኮ እነዚህ ፋንዲያዎች እንደሚሉት ኦሮሞ አገር ሄዶ አይደል የሞተው፤ በወላጆቾ አገር ጢያ ገብቶ ነው የሞተው ። ራስ ደስታ ዳምጠውም ቢሆን ባገሩ በጎርጢ መስቃን ነው። ያውም ትንሿ ጎርጢ በጣሊያን አይሮፕላን ተድብድባ። እውነትና ብርሃን እያደር ይጸዳል እንዲሉ

Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 03:39
by Tiago

Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 11:05
by Horus
ያቤሎ፣

ፍየል ወዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ሆንክኮ ። የርእሱን ጭንጥ አታምታታው ። አንደኛ ቁላ የሰው አካል አንድ እጅግ መሰረታዊ የሆነ ብልት ስለሆነ በሰው ልጅ እጅም ታሪካና ባህል ውስጥ በሰዕልም በጽሁፍም በቁሳቁስም ሲገለጽ ሺ በሺ አመታት ትቆጠርዋል ። ያን ተወው ካልቸራል አንትሮፖሎጂስቶች ይስሩት ።

ሁለተኛ የወንድ ቁላ ልክ እንደ ሴት እምስ ከፍጥረት ጋር፣ ከመወለድ ጋር ስለተያያዘ በአስተሳሰብ፣ በእምነት፣ በፍልስፍና ዋላ የበበሩ ፣ ፕሪሚቲቨ ወዘእ ጎሳ ሆኑ ቡድኖች የቁላ ምልክት ለተለያየ ትርጉም ለማሌ ለአቅመ አዳም መድረስ፣ የቡድን አለቃ መሆን፣ ምናምን መጠቀማቸውን አንተ አታስተምረንም ።

ያለው አሳፍሪ ባህልና ተግባር፣ የነግሩ ጭብጥ አንተ ቁላህን እንደ ዘውድ ራስህ ላይ ኮፍሰህ መዞርህ አይደልም ። ጭብጡ የሌሎችህን ቁላ መሰለብ፣ መቁረት ብሎም እሱን እንደ ባህል ያውም በ21ኛ ዘመን አዝሎ መሳቂያ ስለመሆኑ እንዲሁም የዚህን ፍጹም ዋላቀር ባህል ወንጀልና ግፈኘት ወጥተህ አለማውገዝህ ነው።

ሌሎች የደቡብ ጎሳዎች የኩላ ምልክት ኮፍሰዋል ብለሃል። እነሱም የሌሎችን ኩላ ሰላቢ እንደነበሩ አብነት ማቅረብ አለንህ ። ዛሬም እንድንተ ካመኑበት ያም ያንን እነሱ ስሉ ይነሳል ። አንተ ግን ለራስህ ክብር ካለህ ሸዋ ድረስ መጥተህ የባልቻን ቁላ ስለምን ቆረጥክ ነው ጉዳዩ ። ለዚያ ደሞ ሞራላዊ እሴት ያለኝ ፍጡር ነኝ ካልክ ያን ተግባር፣ ያን ባህል አውግዝ ።

ደሞ እነዚህ ቁላ ያመልካሉ ያልካቸው ጎሳዎች ሁሉ ለወረወርከው ነገር የነሱን ሃሳብ እንሰማለን በግዜው ማለት ነው።

Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 12:27
by Horus
ያቤሎ

ብዙ አትንጣጣ ። አንደኛ ባንተ ቋንቋ ቁላ ምን ይባላል? ከለቻ ማለት ቁላ ማለት ከሆነ ንገረን? ዝም ብለህ ከለቻ ከለቻ ትርጉም የለውም? ገዳ የእድሜ ባህል መሆኑ ካንተ ሳይሆን ካፍሪካ ትሪባል ጀምረን የምናውቀው ነው። እነሱ ቁላ ይቆርጣሉ ያልከው አንተ ነህ ። የጠላትን ቁላ የመቁረጥ ባህል እንዳለህ አምነሃል ። እኔኮ ስጀምር ያልኩት ያ ነው። ባልቻ እና ቤተሰቡን በጠላቲነት ካጠፋህና ዘሩን ጭምር ካጠፋህ በኋላ ባልቻ የኔ ጀግ ና ነው ማለት አሳፍሪ ነው፣ ነው ያልኩት ።

በቃ ይህን እዚህ እንዝጋው፣ ሌሎች ከስሜት የወጡ ይነጋረኡበት bye !

Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 12:58
by Horus
መምህር ታየ ቦጋለ ድንቅ የቦረና ልጅ ነው ። ደሞ ድንቅ ኢትዮጵያዊ ነው ።

Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 13:37
by Degnet
Horus wrote:
07 Aug 2019, 12:58
መምህር ታየ ቦጋለ ድንቅ የቦረና ልጅ ነው ። ደሞ ድንቅ ኢትዮጵያዊ ነው ።
Ewnetm temhert new

Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 14:44
by Masud
Horso,
Is this prisoner you or your brother?


Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 14:51
by Masud
Horso,
This is waiting for you:





Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 07 Aug 2019, 20:12
by sun
Horus wrote:
07 Aug 2019, 01:36
እኔ የኦሮሞ ምሁራን ሆኑ ፖለቲከኞች ሰው ብዬ ማምናቸው አንድ ቀን ተነስተው ልክ ጀርመኖች እንዳረጉት የሰው ያውም የህጻን ቁላ መስለብ በዚህ አለም ቁጥር አንድ ቆሻሻ አሳፋሪ ነገር ነው ብለው ሲያወግዙና በዚህ አረመኔ ባህል ዘር አልባ ለሆኑ ሁሉ ይቅርታ ሲጠይቁ ነው። ይታያል !! ዛሬ መሃይማን እንደሚቀባበሉት ሳይሆን ጨቦ፣ በቾ፣ ሙገር፣ ጉደር፣ ካራ፣ ቆሬ፣ አመያ፣ ሆለታ፣ ላሊጌ፣ ወሊሶ፣ ወልቂቴ፣ ወለጋ፣ ወዘተ አንዳችደውም ኦሮምኛ አይደሉም። አሁን የቋንቋ ምርምር እያደገ ነው። ያንድ ቃል ስር ኤቲማ ያንድ ቃል ቅመራ ፊሎሎጂ እያደገ ነው። ሁሉንም ለብርሃን እናወጣዋልን ። ዉሸት እና ተረት ሁሉ ይጋለጣል።


Horus,

Please calm down and be positive enjoying the drill and feeling the thrill before you pass away and join Judas highway.
:P

Re: የህጻኑ ባልቻ ሰፎን ወላጆች ገድለው ቁላውን ሰልበው ዘርየለሽ ካረጉት በኋላ በግድ ኦሮሞ አርግውት ዛሬ የኛ ጀግና ከሚሉት አሳፋሪ እዝቅኤላዊያን ፈጣሪ ይጠብቃችሁ !!

Posted: 08 Aug 2019, 00:39
by Horus
sun

ካልም ዳውን ማለት ምን ማለትህ ነው። ክርክሩን ያነስውኮ ያንተው ኦቦ ያቤሎ ነው። አሁን እኔ ካልቸር ካልቸር ለሚሉ የዘር ቅዠቶች ያነገቡትን ፕሪሚቲቭ ሳቬጅ ባህል ፍንትው አድርጌ ለሁሉም እንዲታይ አረጋለሁ። ያንተ ኦቦ ያበሎ ባህሌ ይከበር እያለ ሲያላዝን። ጡቴ ተቆረጠ እያለ ሲዋሽ ሃዲያን ጉዴላ እያለ የሚሳደብ ቆሻሻ ቁላ ሰላቢ አረመኔ ነው። እኔ ሃዲያ አይደለሁም ለምን ድን ነው አዲያን የሚሰድበው ? ቁላ ተሸክሞ መቀመጥ በጣም አሳፋሪ ባህል ነው። እሱን ይዞ ነው ያንተ ኦቦ 21ኛ ዘመን ውስጥ ያለው። !!!!