Page 1 of 1

“ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ክብር እንጂ ባርነት አልነበረም… ኤርትራዊ ማንነት የሚባልም የለም…” ኤርትራዊው ጸሀፊ ይናገራል፡፡ 08/04/2019

Posted: 06 Aug 2019, 15:15
by OBANG

Re: “ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ክብር እንጂ ባርነት አልነበረም… ኤርትራዊ ማንነት የሚባልም የለም…” ኤርትራዊው ጸሀፊ ይናገራል፡፡ 08/04/2019

Posted: 06 Aug 2019, 15:41
by simbe11
This is all true. There are lots people whose voice was never herd. When we say that being Ethiopian is what defined us, we are called names.
But it's a simple fact which was true in the 1950s . In the 1950s our fathers raised Ethiopian flag across Eritrea and supported the union.
Questioning the status-quo and asking for ones right should never have confused with seceding from Ethiopia. This is also a case for the Oromo dummies.
OBANG wrote:
06 Aug 2019, 15:15

Re: “ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ክብር እንጂ ባርነት አልነበረም… ኤርትራዊ ማንነት የሚባልም የለም…” ኤርትራዊው ጸሀፊ ይናገራል፡፡ 08/04/2019

Posted: 06 Aug 2019, 17:30
by sun
ጉሬዛ wrote:
06 Aug 2019, 17:20
Once he found out he was not Eritrean by blood but full blooded Tigraway, he changes the course and start singing “Ethiopia Hagere” Typical Agames character.
What else can he do? Life is hard. He needs to be a chameleon and go hunting for his daily bread especially since the promised Manna from the sky does not seem to get ripe and start dropping. . :P

Re: “ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ክብር እንጂ ባርነት አልነበረም… ኤርትራዊ ማንነት የሚባልም የለም…” ኤርትራዊው ጸሀፊ ይናገራል፡፡ 08/04/2019

Posted: 06 Aug 2019, 17:41
by Abere
I concur a million times with this truism. ኢትዮጵያዊይነት ለኤርትራዊያን እጅግ ክብር ነው። ኤርትራዊያን ዐውቀው ሳይሆን ያሳሳታቸው የእናት ጡት ነካሽ የሆነው የትግራይ ነፃ አውጭ ነኝ ባይ የበታችንት ዴዌ መርገምት የመታው ቡድን ነው። አበሮነት ያተልቃል ግርማም ነው - እናም ኤርትራዊያን ያስቡበት። መዥገር ወያኔን በመንቀል ኢትዮጵያን የጋራ እናት ማድረግ ብልህነት ነው።

Re: “ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ክብር እንጂ ባርነት አልነበረም… ኤርትራዊ ማንነት የሚባልም የለም…” ኤርትራዊው ጸሀፊ ይናገራል፡፡ 08/04/2019

Posted: 06 Aug 2019, 20:48
by LeeVanCliff
TPLF (Thief Poor Lier Fool).....Game over. We dont want you. Eritrea is for Eritrean.

Re: “ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ክብር እንጂ ባርነት አልነበረም… ኤርትራዊ ማንነት የሚባልም የለም…” ኤርትራዊው ጸሀፊ ይናገራል፡፡ 08/04/2019

Posted: 06 Aug 2019, 21:08
by Abere
I can't wait to read this book - it is good to hear truth from the horses mouth. I hope it is available either at Amazon market place or local Ethiopian store.

Re: “ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ክብር እንጂ ባርነት አልነበረም… ኤርትራዊ ማንነት የሚባልም የለም…” ኤርትራዊው ጸሀፊ ይናገራል፡፡ 08/04/2019

Posted: 06 Aug 2019, 21:57
by Sabur

There is a SIMPLE answer - Eritreans do not want to be with Ethiopia, Period.

BTW, the current Ethiopia is a country formed of oppression, slavery, expansion, brutality and ...

What is Ethiopia for the Somali People in Somali Region of Ethiopa, what is Ethiopia for the Gambellas, what is Ethiopia for the Ormos, what is Ethiopia for the Southern People?

Ethiopia never existed in the minds of these people.

Eritreans do not want part of Slavery, brutality, ...

Fake Country, aka Ethiopia.

Caput !

Re: “ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ክብር እንጂ ባርነት አልነበረም… ኤርትራዊ ማንነት የሚባልም የለም…” ኤርትራዊው ጸሀፊ ይናገራል፡፡ 08/04/2019

Posted: 06 Aug 2019, 22:16
by Abere
ኢትዮጵያ የምትፈለግ እናት ናት። ኢትዮጵያ የክብር ዘውድ ናት። የኢትዮጵያ ታሪክ፣ የኩራት እና የባህል ህይወት ምንጭ ናት። ከኢትዮጵያ የተገነጠለ ጎሣ ፣አውራጃ ይሁን ክፍለ ሀገር ከዛፍ ላይ የረገፈ ቅጠል ወይም ከባህር የተተፋ ዓሣ ነው። እውነቱን ጊዜ ይገለጠዋል - አሁን ዘመኑ ከሰሜን ጫፍ እስከ ደቡብ ጫፍ ብዙዎች በጎሣ የስካር ትርክት ጥምቢራቸው ስለ ዞረ መደማመጥ አይቻልም።

Re: “ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ክብር እንጂ ባርነት አልነበረም… ኤርትራዊ ማንነት የሚባልም የለም…” ኤርትራዊው ጸሀፊ ይናገራል፡፡ 08/04/2019

Posted: 07 Aug 2019, 09:56
by OBANG
We love you Mr. President !