Page 1 of 1
የጠቅላይ ፍርድ ቢት አዝዥ የወ/ሮ መአዛ አሽናፊ የህውአት ማስጠንቀቂያና የኢርትራ የ 25ትኛ የሳዋ በአል የወታደራዊ ትእይንት የህውአትን አጋሚውን ስርአት አስጨንቆታል፡፡*የህውአት መጨረሻው*
Posted: 06 Aug 2019, 11:36
by MatiT
Re: የጠቅላይ ፍርድ ቢት አዝዥ የወ/ሮ መአዛ አሽናፊ የህውአት ማስጠንቀቂያና የኢርትራ የ 25ትኛ የሳዋ በአል የወታደራዊ ትእይንት የህውአትን አጋሚውን ስርአት አስጨንቆታል፡፡*የህውአት መጨ
Posted: 06 Aug 2019, 11:58
by MatiT
የኢትዮጵያ የፍርድ ቤቷ ፕሬዘዳንት መአዛ አሸናፊ በትግራይ ላይ ርምጃ ሊወሰድ ይገባል አለች::
ምንጭ: የተለያዩ ገፆች
Abaymado wrote:
↑የዳይፐር ዋጋ በአጋሜ መሬት ላይ ጨምሯል ይባላል:: halafi ድንጋይ የሚጠቀመው ዳይፐር ጣራ ነክቷል::
ወያኔና አክትቪስቶች ጭንቅ ላይ ናቸው::
ወያኔ ለፌዴራል ይታዘዛል ወይስ ይዋጋል? ከተዋጋስ ምን ያህል ጦርነቱ ይቆያል?
በጣም አስቂኙ : " ወደ እብደት እያመራ ያለው ራሱን ጀነራል ያደረገው ኪዳነ አመነ : “ኤርትራና አብይ ትግራይን ሊወሩ አስበዋል" ግን ጦርነቱ እንደ ስድስቱ ቀን የእስራኤል ጦርነት ባንዴ ይደመደማል ” ማለቱ ነው::
አንዳንድ አጋሜዎች ጀነራል ኪዳነ አመነ ጦርነቱን ቢመራው ድል እናረጋለን እያሉ ነው:: ለምን ወያኔን ተጠራተሩ?
ይህ የትግራይ ዳይናስቲ ማክተሚያው ይሆን! Wooooow ! let us see!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!