Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: OPINION: የኢትዮጵያ ፌደራሊዝምን ያስገደደው፣ የፍትህና የእኩልነት ጥያቄ እንጂ፣ የአገራዊ አንድነትና የአስተዳደር አወቃቀር ጥያቄ አይደለም! - ይሰማል ሰባተኛው ፌክ/fake አፄ?

Post by TGAA » 02 Aug 2019, 18:47

በመጀመሪያ ያብሎ (ጸጋዬ አራርሳ) ሀሳቡን ጥሩ ወንፊት ውስጥ እናሰገባና ሀሳቡን በደንብ አድረገን እናጣራው ብዙ ቅራቅንቦ እንደተለመደው ስለምናገኝበት ፡፡
ሁልጊዜም ጎሰኛ “ምሁራን “ (በተለይ ደግሞ ቀንደኛው ዘረኛ ጸጋዬ አራርሳ) ሁሌም የማስፈራርያ ጭራቃቸው አህዳዊ ስርአት አምጭዎች መጡባችሁ ፤ ቋንቋችሁን ፤ አስተዳደራችሁን ፤ ባህላችሁን ሊደፍጥጡባችሁ ነው የሚመጡት የሚል ፕሮፓጋንዳ ነው፡ ማነው እንደዚህ ያለው ሲባሉ በግልጽም ወይንም ሸፈንፈን ባለው መልኩም ቢሆን ጭራቁ አማራ ነው፡፡ በመጀመርያ ከድንቁርና እንውጣ ብለን የምንጥር ከሆነ መጠየቅ ያለበት ነገር ቢኖር ስንት ሀገሮች ናቸው ፌደራል ስርአት ያላቸው? እነዚህስ ሀገሮች ፤ ምንስ አይነት ፌደራሊዝም ነው ያላቸው? የቶቹስ ሀገሮች ናቸው ይህ የፌደራል ስርአት ለህዝባቸው ዲሞክራሲን ፤ ፍትህን ፤ እንዲሁም ብልጽግናን መቀዳጀት ያስቻላቸው ; እነዚህን ነጣጥሎ ማየት ያስፈልጋል፤ እነዚህን ጥያቄዎች መዳሳስና ማወቅ የጎሰኝች ፍላጎትም አይደለም ፡ ስለወደፊቱም እንዴት ነው ፌደራል ስርአቱ የራስ በራስ የማስተዳደርንና የጋራ የሆነ ፌደራላዊ አስተዳደርን መመስረትም አለብን የሚለው ላይ ለመወያየት ፍላጎትም የላቸውም ፤ ከስር የተነሳሱበት ሀገር የማፍረስ እንጂ አብሮ የመበልጸግ ምንም ፍላጎት ስለሌላቸው፡ ቢምሉ ቢገዘቱም ተግባራቸው በግልጽ የት መሄድ እንደፈለጉ ይነገረናል ፡ እንኳን አብሮ ለመኖሩ ለመገንጠሉም ምንም ሀሳብ የሌላቸው ባዶ ስልቻዎች ናቸው፡፡ እነሱ ሁሉንም ከአዲስ አበባ ጀምሮ እስከ ወሎ ይወስዳሉ ሌላው እያጨበጨበ ስጥቶ ይሸኛቸዋል ፡፡ አህዳዊነት እነርሱ እንደሚሉት ምንም ትርጉም የሌለው ባዶ የሀሳብ ንድፍ አይደልም እንደማለፊያ የተባበሩት አሜሪካ እንይ ፤ ከተለያዩ ሀገራት ፤ አለማት ፤ የተለያዩ ህዝቦች መጥተው ፤ የግለሰብ መብታቸውን በማረጋገጥ የራሳቸው ባህልን እንዲያሳድጉ ፈቅዶ ነገር ግን ከብዙ አንድ መፍጠር በሚለው መርሆ ህዝቡች በአንድ ቋንቋ እንዲናገሩ ፤ እዲጽፉ ፤ አድርጎ ፍትሀዊ፤ ዲሞንክራሲያዊነትን አንግሶ ፤ የቆየውንም ሆነ አዲሱ በፍላጎት እንዲቀላቀል ማድረግ የቻለ ሀያል ዲሞክራሲያዊ ስርአት መመስረት ችለዋል ፡ አሁንም ችግሮቻቸውን ለመፍታት ፍትሀዊ በሆነ መንገድ እየሰሩ ነው ልክ ከዚህ በፊት ለመቶዎቹ አመታት ይሰሩ እንደነበሩት ፡፡ ስለዚህ አህዳዊነት ጭራቃዊነት አይደለም እንደ ጽጋዬ አራርሳ አይነቶቹ ፖሮፓጋንዲስቶች እንደሚተርኩት ፡፡ ሆኖም ግን ኢትዮጵያዊያን ከዳር እስከዳር እየተወያዩበት ያሉት ፍትሀዊ ፤ ዲሞክራሲያዊ የሆነ የየግለሰብንም ሆነ የስብስብ መብቶች አስታርቆ፤ የእርስ በእርስ ግጭቶችን ያስወገደ ፤ በተመሳሳይ ደግሞ ለብልጽግናቸው እንቅፋት የሆኑትንም ነገሮችን ቀርፎ ያነሳ ፤ ህብረታቸውን የምያጠናክር የፌደራል ስርአት ለመስረት ነው፡ እንደ ጸጋዬ አራርሳ አይነቶቹ ህዝቡ ተከባብሮና ተደጋግፎ የሚኖርበት ፊደራርል ስርአት እንዴት ይመስላል ብለው ምንም የሚያቀርቡት ሀሳብ የለም ፤ የሚበታተንበትና የሚጨራረስበት ላይ ግን ቀለማቸውን ሲደፉ ይውላሉ ያድራሉ ፤ ፡፡ በአያቶላ ጀዋር የሚመራው ኦሚን ቴሌቪዢን ና በጉለሌ ፖስት ቀን ሌሊት የሚለቀልቁት ቅስቀሳ ክብሪታቸው ሲጭሩ ከርመው ደረቅ እንጨት አግኝቶ እንዲቀጣጠል ነው ፡፡
አሁን ምንም እንኳን ስለአህዳዊ ስርአት ጸጋዬ የጻፈው ጽሁፍ ሀሰት ላይ የተመሰረተ ፕሮፓጋንዳ ቢሆንም ያልተጠየቀ ጥያቄ ጠይቆ ከዚያ ፕሮፓጋንዳውን ስለሚያጦዘው ለርሱ መልስ መመለስ የድሮውን “ሳይጠሩት አቤት ሳይልኩት ወዴት ስለሆነ ፖሮፓጋንዳውን እንተውና ስለፊደራሊዝም ያሰፈረውን እንይ ፡፡
ጸጋዬ እንዲህ ይላል
“የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም በአንፃሩ፣ የመጨረሻ ግቡ፣ ከፖለቲካ ማህበረሰቡ ተገልለው፣ ከአገራዊው የፖለቲካ ምናብ (political imagination) ውጭ ተደርገው፣ እይታንና እውቅናን ተነፍገው፣ እንዳይታዩ (invisible) የተደረጉትን ግፉአን ሕዝቦች ወደ ፖለቲካ ማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ በማድረግ፣ ወደ ማህበረሰቡ የፖለቲካ ምናብ ማዕከል እንዲመጡ ማድረግ፣ እና እኩል እውቅና በመስጠት፣ ከአለመታየት ወደ መታየት (from invisibility to visibility) ማምጣት ነው።”
በዚህ ላይ በአጠቃላይ ስምም ነት አለ፡፡ ዋናው ግን በምን አይነት ሁኔታ ነው እዳር ያሉት ኢትዮጵያዊና ወደ ስልጣንና ውሳኔ ወደ አለበት መሀል የምናመጣቸው ፡፡ ለምን ቢባል እነርሱ ወደ መሀል ሲመጡ እነሱ ብቻ ሳይሆኑ ጥቅም የሚያገኝት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ስለሆነ ፤ ችሎታና ብቃት ያለው ኢትዮጵያው ወደ ማህል ሲመጣ ሀገሪቱ በፍትህ በርእትህ፤ በእድገቷ ከአለም መድረክ እኩል እንድትሆነ በእውቀቱ ይመራል ፤ በክልል ጠፍረን ፤ አጋር ነህ ነገር ግን ዋና ወሳኞቹ ግን እኛ ነን ብለን ለ27 አመት እነጸጋዬ ሲሰሩና ሲገነቡት በነበረው ስርአት ውስጥ ግን በክልላቸው ተወስነው እንደሚጠውልጉ ግልጽ ነው ፡፡ ኢትዮጵያዊነታቸን ከክልላቸን በላይ ከሆነ በእውቀታቸው መጥተው ሁላችንንም ያገለግሉናል ፡ለምሳሌ መሀል አሁን ባላቸው የህዝብ ብዛት ወደ መሀል ከተደላደሉት ፤ እየተፋተጉ ካሉት ሁለቱ አማራ እና ኦሮሞዎች በተጨማሪ ሌሎቹ በቁጥራቸው ግን አነስ ያሉትን እንዴት አድርገነው ወደመሀል የምናመጣቸው ፡፡ በየክልላቸው በማጠር ፤ እራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ፤ በቁጥራቸው በጀት በመመደብ፤ በቋንቋቸው እንዲናገሩ በማድረግ ነው፤ ሌላውን ብሄር በመሀከላቸው ሲመጣ እነሱ ቢያስወጡ ሌላውን ሁለተኛ ዜጋ ቢያደርጉ ፤ ቢያባርሩ ፤ ብዝት ያለው ብሄረስብ ደግሞ ነርሱን ቢያባርራቸው እነ ጸጋዬ አራርሳ እንደሚደሰኩሩት እንዴት በማድረግ ነው እነኝህን ከጠረዝ ካሉበት መሀል ማስገባት የሚቻለው ፤ ይህ ማለት በጸጋዬ አስተያየት እኩልነት ማለት ከብሄራዊ ሚዲያ ላይ ዳንስ ከማሳየት የተሻገረ ትርጉም ከሌለው በስተቀር ፤ ይህ አይነቱን ነው የጸጋዬ እይታ የሚያስተናግደው ፡ እውነተኛው ፊዴሬሽን በብዙ ሀገሮች ዲሞክራሲን ፤ እኩልነት ፤ ያመጣው ፊደራላዊ ስርአት በኢሮፕም ቢሆነ በአሜሪካ በየትኛው ነጻነት በነገሰበት ስርአት ደካማውን ህብረተስብ ክፍል የሚያጠናክረው ፤ ወደ እኩልነት የሚያመጣው ፤ አናሳ ይሁኑ ጥቅማቸው ያለተከበረላቸውን እኩል እንዲሆኑ ሁሉንም በሮች ተከፍቶላቸው መግባት ሲችሉ ነው ፡፡ ይህም ማለት ሰዎች ወደ እኩልነት የምናመጣችው በአንድነትና በኩልነት እራሳቸውን እንዲያስተዳድሩ በሌላው በኩል ደግሞ መሀከል መጥትው በቁጥራቸው፤ ወይንም በሌላ ምክንያት ሳይወሰኑ በዜግነታቸው በእኩልነት ውሳኔ መስጠት ሲችሉ ነው ፡ እውቀታቸውና ችሎታቸው በመጠነው መንገድ በፊለጉት ፌደራል አስተዳደር ሄደው መነገድ ፤ የአካባቢውን አስተዳደር ህግ እስካሟሉ ድረስ መመረጥ ፤ ምንም አይነት ልዩነት ሳይፈጠርባቸው መኖር ፤ ቤተሰብ መመስረት መነገድ ሲችሉ ነው፡፡ እውነተኛ ፊደራሊዝም የግል መበትን ያከበራል ፤ የህብረተስቡንም መብት ያከበራል ሁለቱ በተጻራሪነ እንዳይቆም ግን ህጉ በግልጽ ያስቀምጣል ፡፡ እውነተኛው ፌደራሊዝም የቅራኔዎችና አብሮ የመኖርን እሴቶችን በሙሉ ከስራቸው መንቅሎ ይጥላል ፤ ችግር ያመጣሉ የሚላቸውንም ደግሞ ሳይጎለምሱ በቅድሚያ ያመክናቸዋል፡፡
ወረድ ይልና ጸጋዬ
ይሄም፣ የብሔሮችን agency, autonomy, እና authority በማጎናፀፍ ብቻ ይፈፀማል። የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም ለዚህ ነው የብሔሮች ሕጋዊ ስብዕና (legal personality)፣ ራስ-ገዝነት ወይም የራስን እድል በራስ መወሰን (autonomy/self-determination)፣ እና የሉዓላዊነት ሥልጣን (sovereignty) ላይ የሚያተኩረው።
መጀመርያ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ብሄረስብ ብቻ ነው ብሄር የሚባል ፈጠራ የጎሳ ፖለቲካ አራማጆች ስልጣን ለማፈርጠምና እስከ ፈራጅ ቆራጭነት የደረስ ልጣን ለመስጠትና ይህንን ቃላት በመጠቀም የመንጋ ፖለቲካቸው ጉልበት እንዲኖረው ለማድረግ ታስቦ የተሻጠ ነው፤ ብሄረሰቦች የዲሞክራሲያው መብታቸውን የሚያረጋግጥ በህገመንግስቱ ውስጥ በግለሰብ መብት ላይ የማያሻማ አቋም እስካለው ድረስ ብቻ ነው ፡ ከዚያ በኋላ የብሄረሰቡን መብት ለማስጠበቅ በነጻነት መደራጀት መብቱን የሚያስጠብቅ በህግ መብቱ መከላከያ ያለው ግለሰብ ሲኖር ነው ፡፡ ነጻነቱ በግለሰብ ደረጃ ህጋዊ መከላከያ ካለው የብሄረሰቡን መብት በቀላሉ መከላከል ይችላል ነገር ግን የብሄር መብት ያልው ሰው መብቱ በብሄር ጥቅም ስም እንዲታፈንና መተንፈስ እንዳይችል ነው የሚሆነው ፡፡ ጸጋዬ እንደመርካቶ አያችኋት እያለ አይን ላይ እንደሚያጭበረብር ዱርዬ አንዱን እያሳየ ሌላው ይደብቃል፡፡ በብሄረሰብ መሰባሰብ ብቻውን ከአምባ ገነን የጎሳ ገዳይ ዘራፊ የሰው መብት ጣሽ የሚሰውር የስርአት ቀመራ አይደለም ፤ ስለዚህም በጎሳ ክልል ታጥረው ህብረተስብን እንዳይጨቁኑ መጀመርያ ለሁሉም ኢትዮጵያዊያን እኩል የሆነ በግለሰብ ደረጃ ፍጽም የማይጣስ መብታቸው በፌደራልና በክልል አስተዳደር የሚከበርና የማይጣስ መብታቸው በህገ መንገስቱ መጨመር የግድ ነው፡፡
ከዚያ ከላይ ያለውን ጉድፍ ሀሳብ በበለጠ በጨቀየ መልኩ ጽንፈኛው ጸጋዬ እንዲህ ብሎ ያጠቃልለዋል፤
ለዚህም ነው የኢትዮጵያ ፌደሬሽን፣ ሊከፋፈሉ ከሚችሉ አሃዶች የተፈጠረ፣ እራሱም ሊከፋፈል የሚችል ህብረት (a destructible union composed of further destructible units) ነው የምንለው። ስለ አሃዶቹ ተከፋፋይነት አንቀጽ 47(3)ን፣ ስለ ህብረቱ ተከፋፋይነት ደግሞ አንቀጽ 39ን ማየት ብቻ ይበቃል
ይህ የመጨረሻ ጽሁፉ ግን ጸጋዬ አራርሳን እርቃኑን ከነምናምንቴው እንዲቀር ያደርገዋል ፤ በጣም አስቀያሚ ፍጥረት መሆንንም ጭምር ፡፡ የየኔታ መለስን ዳዊት በደንብ ከመድገሙ የተነሳ እንደ ሁለተኛ የአለም ጦርነት የጃፓን ተዋጊዎች ኢትዮጵያ ህዝብ በካማካዚ እራስን በራስ የማጠፋፋት ጀብዱ እንዲፈጽም ለማየት እየቋመጠ መሆኑን ነው የሚያሳየው ፡ ይህ ብቻ ሳይሆን ለነጻነቱ እታገልለታለሁ የሚለው ህብረተስብ ላይ ምን ያህል ጥላቻ እንዳለው ነው የሚያሳየው ፤በቅርቡ በአሪሲ እንዳየነው ጸጋዬ ሌትና ቀን ቅስቀሳውን ሲያጋግል የከረመበትና ከመቶ በላይ ኢትዮጵያዊያን በቆንጨራ የተቀነጠሉሱበት ይህ ኢ፟ሰባዊ ተግባር ከፍ ብሎ በመለው ኢትጵያ አዳራሹ ሰፋ ባለ መልኩ በሰፊው ለማየት ጻጋዬና የሱ ደጋፊዎች እየቋመጡና እየዳከሩም ይገኛሉ ይህንን ነው የሚቀጥለው አርፍተ ነገር እንድምታው ፡፡” a destructible union composed of further destructible units” በኢኮኖሚ ፤ በሶሻል፤ በጋብቻ፤ ተገምዶ ለአለፉት ምእተ አመታት የተሳሰረውን ህብረተስብ እስከመጨረሻው ድረስ እንዲሰነጣጠቅእ ነው የሚፈልገው ፡፡ በጣም አይምሮቸው የታመመ እንደጽጋዬ አራርሳ የጀዋር እንዲሁም የኢዝካኤል ትልቅ ፕላን በቃልም በተግባርም እያሳዩን ነው ፤ እነዚህን ከይሲዎች ከነውጥናቸው መቅበር ብቻ ሳይሆን እነርሱን ለመቅበር መሬት የቆፈርንበትን ዶማሳይቀር ውቅያኖስ ውስጥ መወርወር ነው ያለብን ፡፡ ለምን ቢባል እየደገሱልን ያሉት በኢትዮጵያ ልክ እንደ ሩዋንዳው ደም እንደ ወንዝ እንዲፈስ ነው፡፡ ይህንን የከይሲ ውጥን የሚያስፈልገውን መስዋእትነት ከፍሎ ማስቀረት የሁሉም ኢትዮጵያዊ የዜግነት ግዴታ ነው፡፡

gearhead
Member+
Posts: 5583
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: OPINION: የኢትዮጵያ ፌደራሊዝምን ያስገደደው፣ የፍትህና የእኩልነት ጥያቄ እንጂ፣ የአገራዊ አንድነትና የአስተዳደር አወቃቀር ጥያቄ አይደለም! - ይሰማል ሰባተኛው ፌክ/fake አፄ?

Post by gearhead » 02 Aug 2019, 19:37

Ararsa's incisive message cant be attacked without attacking he the messanger first. Right? I read arrarsa's messages and he is always on point! (Even when i dont like it); then i try reading the rebuttal of his ditractors; alas, they never muster two sentences worth of logic! Who is the enemy here? Arrarsa who permits me to feel that he is right of center from my corrner of comfort zone? Or is it the one who wants me to suspend my logic so that it vilifies an honest man, on my comfort's behalf, so that i am forever bound to his irrationality?

I let you be the judge! You let yourself be run by yoni mangia modality of politics one time, you will be bound by it forever!
TGAA wrote:
02 Aug 2019, 18:47
በመጀመሪያ ያብሎ (ጸጋዬ አራርሳ) ሀሳቡን ጥሩ ወንፊት ውስጥ እናሰገባና ሀሳቡን በደንብ አድረገን እናጣራው ብዙ ቅራቅንቦ እንደተለመደው ስለምናገኝበት ፡፡
ሁልጊዜም ጎሰኛ “ምሁራን “ (በተለይ ደግሞ ቀንደኛው ዘረኛ ጸጋዬ አራርሳ) ሁሌም የማስፈራርያ ጭራቃቸው አህዳዊ ስርአት አምጭዎች መጡባችሁ ፤ ቋንቋችሁን ፤ አስተዳደራችሁን ፤ ባህላችሁን ሊደፍጥጡባችሁ ነው የሚመጡት የሚል ፕሮፓጋንዳ ነው፡ ማነው እንደዚህ ያለው ሲባሉ በግልጽም ወይንም ሸፈንፈን ባለው መልኩም ቢሆን ጭራቁ አማራ ነው፡፡ በመጀመርያ ከድንቁርና እንውጣ ብለን የምንጥር ከሆነ መጠየቅ ያለበት ነገር ቢኖር ስንት ሀገሮች ናቸው ፌደራል ስርአት ያላቸው? እነዚህስ ሀገሮች ፤ ምንስ አይነት ፌደራሊዝም ነው ያላቸው? የቶቹስ ሀገሮች ናቸው ይህ የፌደራል ስርአት ለህዝባቸው ዲሞክራሲን ፤ ፍትህን ፤ እንዲሁም ብልጽግናን መቀዳጀት ያስቻላቸው ; እነዚህን ነጣጥሎ ማየት ያስፈልጋል፤ እነዚህን ጥያቄዎች መዳሳስና ማወቅ የጎሰኝች ፍላጎትም አይደለም ፡ ስለወደፊቱም እንዴት ነው ፌደራል ስርአቱ የራስ በራስ የማስተዳደርንና የጋራ የሆነ ፌደራላዊ አስተዳደርን መመስረትም አለብን የሚለው ላይ ለመወያየት ፍላጎትም የላቸውም ፤ ከስር የተነሳሱበት ሀገር የማፍረስ እንጂ አብሮ የመበልጸግ ምንም ፍላጎት ስለሌላቸው፡ ቢምሉ ቢገዘቱም ተግባራቸው በግልጽ የት መሄድ እንደፈለጉ ይነገረናል ፡ እንኳን አብሮ ለመኖሩ ለመገንጠሉም ምንም ሀሳብ የሌላቸው ባዶ ስልቻዎች ናቸው፡፡ እነሱ ሁሉንም ከአዲስ አበባ ጀምሮ እስከ ወሎ ይወስዳሉ ሌላው እያጨበጨበ ስጥቶ ይሸኛቸዋል ፡፡ አህዳዊነት እነርሱ እንደሚሉት ምንም ትርጉም የሌለው ባዶ የሀሳብ ንድፍ አይደልም እንደማለፊያ የተባበሩት አሜሪካ እንይ ፤ ከተለያዩ ሀገራት ፤ አለማት ፤ የተለያዩ ህዝቦች መጥተው ፤ የግለሰብ መብታቸውን በማረጋገጥ የራሳቸው ባህልን እንዲያሳድጉ ፈቅዶ ነገር ግን ከብዙ አንድ መፍጠር በሚለው መርሆ ህዝቡች በአንድ ቋንቋ እንዲናገሩ ፤ እዲጽፉ ፤ አድርጎ ፍትሀዊ፤ ዲሞንክራሲያዊነትን አንግሶ ፤ የቆየውንም ሆነ አዲሱ በፍላጎት እንዲቀላቀል ማድረግ የቻለ ሀያል ዲሞክራሲያዊ ስርአት መመስረት ችለዋል ፡ አሁንም ችግሮቻቸውን ለመፍታት ፍትሀዊ በሆነ መንገድ እየሰሩ ነው ልክ ከዚህ በፊት ለመቶዎቹ አመታት ይሰሩ እንደነበሩት ፡፡ ስለዚህ አህዳዊነት ጭራቃዊነት አይደለም እንደ ጽጋዬ አራርሳ አይነቶቹ ፖሮፓጋንዲስቶች እንደሚተርኩት ፡፡ ሆኖም ግን ኢትዮጵያዊያን ከዳር እስከዳር እየተወያዩበት ያሉት ፍትሀዊ ፤ ዲሞክራሲያዊ የሆነ የየግለሰብንም ሆነ የስብስብ መብቶች አስታርቆ፤ የእርስ በእርስ ግጭቶችን ያስወገደ ፤ በተመሳሳይ ደግሞ ለብልጽግናቸው እንቅፋት የሆኑትንም ነገሮችን ቀርፎ ያነሳ ፤ ህብረታቸውን የምያጠናክር የፌደራል ስርአት ለመስረት ነው፡ እንደ ጸጋዬ አራርሳ አይነቶቹ ህዝቡ ተከባብሮና ተደጋግፎ የሚኖርበት ፊደራርል ስርአት እንዴት ይመስላል ብለው ምንም የሚያቀርቡት ሀሳብ የለም ፤ የሚበታተንበትና የሚጨራረስበት ላይ ግን ቀለማቸውን ሲደፉ ይውላሉ ያድራሉ ፤ ፡፡ በአያቶላ ጀዋር የሚመራው ኦሚን ቴሌቪዢን ና በጉለሌ ፖስት ቀን ሌሊት የሚለቀልቁት ቅስቀሳ ክብሪታቸው ሲጭሩ ከርመው ደረቅ እንጨት አግኝቶ እንዲቀጣጠል ነው ፡፡
አሁን ምንም እንኳን ስለአህዳዊ ስርአት ጸጋዬ የጻፈው ጽሁፍ ሀሰት ላይ የተመሰረተ ፕሮፓጋንዳ ቢሆንም ያልተጠየቀ ጥያቄ ጠይቆ ከዚያ ፕሮፓጋንዳውን ስለሚያጦዘው ለርሱ መልስ መመለስ የድሮውን “ሳይጠሩት አቤት ሳይልኩት ወዴት ስለሆነ ፖሮፓጋንዳውን እንተውና ስለፊደራሊዝም ያሰፈረውን እንይ ፡፡
ጸጋዬ እንዲህ ይላል
“የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም በአንፃሩ፣ የመጨረሻ ግቡ፣ ከፖለቲካ ማህበረሰቡ ተገልለው፣ ከአገራዊው የፖለቲካ ምናብ (political imagination) ውጭ ተደርገው፣ እይታንና እውቅናን ተነፍገው፣ እንዳይታዩ (invisible) የተደረጉትን ግፉአን ሕዝቦች ወደ ፖለቲካ ማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ በማድረግ፣ ወደ ማህበረሰቡ የፖለቲካ ምናብ ማዕከል እንዲመጡ ማድረግ፣ እና እኩል እውቅና በመስጠት፣ ከአለመታየት ወደ መታየት (from invisibility to visibility) ማምጣት ነው።”
በዚህ ላይ በአጠቃላይ ስምም ነት አለ፡፡ ዋናው ግን በምን አይነት ሁኔታ ነው እዳር ያሉት ኢትዮጵያዊና ወደ ስልጣንና ውሳኔ ወደ አለበት መሀል የምናመጣቸው ፡፡ ለምን ቢባል እነርሱ ወደ መሀል ሲመጡ እነሱ ብቻ ሳይሆኑ ጥቅም የሚያገኝት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ስለሆነ ፤ ችሎታና ብቃት ያለው ኢትዮጵያው ወደ ማህል ሲመጣ ሀገሪቱ በፍትህ በርእትህ፤ በእድገቷ ከአለም መድረክ እኩል እንድትሆነ በእውቀቱ ይመራል ፤ በክልል ጠፍረን ፤ አጋር ነህ ነገር ግን ዋና ወሳኞቹ ግን እኛ ነን ብለን ለ27 አመት እነጸጋዬ ሲሰሩና ሲገነቡት በነበረው ስርአት ውስጥ ግን በክልላቸው ተወስነው እንደሚጠውልጉ ግልጽ ነው ፡፡ ኢትዮጵያዊነታቸን ከክልላቸን በላይ ከሆነ በእውቀታቸው መጥተው ሁላችንንም ያገለግሉናል ፡ለምሳሌ መሀል አሁን ባላቸው የህዝብ ብዛት ወደ መሀል ከተደላደሉት ፤ እየተፋተጉ ካሉት ሁለቱ አማራ እና ኦሮሞዎች በተጨማሪ ሌሎቹ በቁጥራቸው ግን አነስ ያሉትን እንዴት አድርገነው ወደመሀል የምናመጣቸው ፡፡ በየክልላቸው በማጠር ፤ እራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ፤ በቁጥራቸው በጀት በመመደብ፤ በቋንቋቸው እንዲናገሩ በማድረግ ነው፤ ሌላውን ብሄር በመሀከላቸው ሲመጣ እነሱ ቢያስወጡ ሌላውን ሁለተኛ ዜጋ ቢያደርጉ ፤ ቢያባርሩ ፤ ብዝት ያለው ብሄረስብ ደግሞ ነርሱን ቢያባርራቸው እነ ጸጋዬ አራርሳ እንደሚደሰኩሩት እንዴት በማድረግ ነው እነኝህን ከጠረዝ ካሉበት መሀል ማስገባት የሚቻለው ፤ ይህ ማለት በጸጋዬ አስተያየት እኩልነት ማለት ከብሄራዊ ሚዲያ ላይ ዳንስ ከማሳየት የተሻገረ ትርጉም ከሌለው በስተቀር ፤ ይህ አይነቱን ነው የጸጋዬ እይታ የሚያስተናግደው ፡ እውነተኛው ፊዴሬሽን በብዙ ሀገሮች ዲሞክራሲን ፤ እኩልነት ፤ ያመጣው ፊደራላዊ ስርአት በኢሮፕም ቢሆነ በአሜሪካ በየትኛው ነጻነት በነገሰበት ስርአት ደካማውን ህብረተስብ ክፍል የሚያጠናክረው ፤ ወደ እኩልነት የሚያመጣው ፤ አናሳ ይሁኑ ጥቅማቸው ያለተከበረላቸውን እኩል እንዲሆኑ ሁሉንም በሮች ተከፍቶላቸው መግባት ሲችሉ ነው ፡፡ ይህም ማለት ሰዎች ወደ እኩልነት የምናመጣችው በአንድነትና በኩልነት እራሳቸውን እንዲያስተዳድሩ በሌላው በኩል ደግሞ መሀከል መጥትው በቁጥራቸው፤ ወይንም በሌላ ምክንያት ሳይወሰኑ በዜግነታቸው በእኩልነት ውሳኔ መስጠት ሲችሉ ነው ፡ እውቀታቸውና ችሎታቸው በመጠነው መንገድ በፊለጉት ፌደራል አስተዳደር ሄደው መነገድ ፤ የአካባቢውን አስተዳደር ህግ እስካሟሉ ድረስ መመረጥ ፤ ምንም አይነት ልዩነት ሳይፈጠርባቸው መኖር ፤ ቤተሰብ መመስረት መነገድ ሲችሉ ነው፡፡ እውነተኛ ፊደራሊዝም የግል መበትን ያከበራል ፤ የህብረተስቡንም መብት ያከበራል ሁለቱ በተጻራሪነ እንዳይቆም ግን ህጉ በግልጽ ያስቀምጣል ፡፡ እውነተኛው ፌደራሊዝም የቅራኔዎችና አብሮ የመኖርን እሴቶችን በሙሉ ከስራቸው መንቅሎ ይጥላል ፤ ችግር ያመጣሉ የሚላቸውንም ደግሞ ሳይጎለምሱ በቅድሚያ ያመክናቸዋል፡፡
ወረድ ይልና ጸጋዬ
ይሄም፣ የብሔሮችን agency, autonomy, እና authority በማጎናፀፍ ብቻ ይፈፀማል። የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም ለዚህ ነው የብሔሮች ሕጋዊ ስብዕና (legal personality)፣ ራስ-ገዝነት ወይም የራስን እድል በራስ መወሰን (autonomy/self-determination)፣ እና የሉዓላዊነት ሥልጣን (sovereignty) ላይ የሚያተኩረው።
መጀመርያ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ብሄረስብ ብቻ ነው ብሄር የሚባል ፈጠራ የጎሳ ፖለቲካ አራማጆች ስልጣን ለማፈርጠምና እስከ ፈራጅ ቆራጭነት የደረስ ልጣን ለመስጠትና ይህንን ቃላት በመጠቀም የመንጋ ፖለቲካቸው ጉልበት እንዲኖረው ለማድረግ ታስቦ የተሻጠ ነው፤ ብሄረሰቦች የዲሞክራሲያው መብታቸውን የሚያረጋግጥ በህገመንግስቱ ውስጥ በግለሰብ መብት ላይ የማያሻማ አቋም እስካለው ድረስ ብቻ ነው ፡ ከዚያ በኋላ የብሄረሰቡን መብት ለማስጠበቅ በነጻነት መደራጀት መብቱን የሚያስጠብቅ በህግ መብቱ መከላከያ ያለው ግለሰብ ሲኖር ነው ፡፡ ነጻነቱ በግለሰብ ደረጃ ህጋዊ መከላከያ ካለው የብሄረሰቡን መብት በቀላሉ መከላከል ይችላል ነገር ግን የብሄር መብት ያልው ሰው መብቱ በብሄር ጥቅም ስም እንዲታፈንና መተንፈስ እንዳይችል ነው የሚሆነው ፡፡ ጸጋዬ እንደመርካቶ አያችኋት እያለ አይን ላይ እንደሚያጭበረብር ዱርዬ አንዱን እያሳየ ሌላው ይደብቃል፡፡ በብሄረሰብ መሰባሰብ ብቻውን ከአምባ ገነን የጎሳ ገዳይ ዘራፊ የሰው መብት ጣሽ የሚሰውር የስርአት ቀመራ አይደለም ፤ ስለዚህም በጎሳ ክልል ታጥረው ህብረተስብን እንዳይጨቁኑ መጀመርያ ለሁሉም ኢትዮጵያዊያን እኩል የሆነ በግለሰብ ደረጃ ፍጽም የማይጣስ መብታቸው በፌደራልና በክልል አስተዳደር የሚከበርና የማይጣስ መብታቸው በህገ መንገስቱ መጨመር የግድ ነው፡፡
ከዚያ ከላይ ያለውን ጉድፍ ሀሳብ በበለጠ በጨቀየ መልኩ ጽንፈኛው ጸጋዬ እንዲህ ብሎ ያጠቃልለዋል፤
ለዚህም ነው የኢትዮጵያ ፌደሬሽን፣ ሊከፋፈሉ ከሚችሉ አሃዶች የተፈጠረ፣ እራሱም ሊከፋፈል የሚችል ህብረት (a destructible union composed of further destructible units) ነው የምንለው። ስለ አሃዶቹ ተከፋፋይነት አንቀጽ 47(3)ን፣ ስለ ህብረቱ ተከፋፋይነት ደግሞ አንቀጽ 39ን ማየት ብቻ ይበቃል
ይህ የመጨረሻ ጽሁፉ ግን ጸጋዬ አራርሳን እርቃኑን ከነምናምንቴው እንዲቀር ያደርገዋል ፤ በጣም አስቀያሚ ፍጥረት መሆንንም ጭምር ፡፡ የየኔታ መለስን ዳዊት በደንብ ከመድገሙ የተነሳ እንደ ሁለተኛ የአለም ጦርነት የጃፓን ተዋጊዎች ኢትዮጵያ ህዝብ በካማካዚ እራስን በራስ የማጠፋፋት ጀብዱ እንዲፈጽም ለማየት እየቋመጠ መሆኑን ነው የሚያሳየው ፡ ይህ ብቻ ሳይሆን ለነጻነቱ እታገልለታለሁ የሚለው ህብረተስብ ላይ ምን ያህል ጥላቻ እንዳለው ነው የሚያሳየው ፤በቅርቡ በአሪሲ እንዳየነው ጸጋዬ ሌትና ቀን ቅስቀሳውን ሲያጋግል የከረመበትና ከመቶ በላይ ኢትዮጵያዊያን በቆንጨራ የተቀነጠሉሱበት ይህ ኢ፟ሰባዊ ተግባር ከፍ ብሎ በመለው ኢትጵያ አዳራሹ ሰፋ ባለ መልኩ በሰፊው ለማየት ጻጋዬና የሱ ደጋፊዎች እየቋመጡና እየዳከሩም ይገኛሉ ይህንን ነው የሚቀጥለው አርፍተ ነገር እንድምታው ፡፡” a destructible union composed of further destructible units” በኢኮኖሚ ፤ በሶሻል፤ በጋብቻ፤ ተገምዶ ለአለፉት ምእተ አመታት የተሳሰረውን ህብረተስብ እስከመጨረሻው ድረስ እንዲሰነጣጠቅእ ነው የሚፈልገው ፡፡ በጣም አይምሮቸው የታመመ እንደጽጋዬ አራርሳ የጀዋር እንዲሁም የኢዝካኤል ትልቅ ፕላን በቃልም በተግባርም እያሳዩን ነው ፤ እነዚህን ከይሲዎች ከነውጥናቸው መቅበር ብቻ ሳይሆን እነርሱን ለመቅበር መሬት የቆፈርንበትን ዶማሳይቀር ውቅያኖስ ውስጥ መወርወር ነው ያለብን ፡፡ ለምን ቢባል እየደገሱልን ያሉት በኢትዮጵያ ልክ እንደ ሩዋንዳው ደም እንደ ወንዝ እንዲፈስ ነው፡፡ ይህንን የከይሲ ውጥን የሚያስፈልገውን መስዋእትነት ከፍሎ ማስቀረት የሁሉም ኢትዮጵያዊ የዜግነት ግዴታ ነው፡፡

Abere
Senior Member
Posts: 13807
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: OPINION: የኢትዮጵያ ፌደራሊዝምን ያስገደደው፣ የፍትህና የእኩልነት ጥያቄ እንጂ፣ የአገራዊ አንድነትና የአስተዳደር አወቃቀር ጥያቄ አይደለም! - ይሰማል ሰባተኛው ፌክ/fake አፄ?

Post by Abere » 02 Aug 2019, 20:27

It is petty to read such a statement failing to differentiate the concept of federalism from ethnic apartheid imposed upon people without their will. The writer of this monotonic piece ,Tsegaye Ararsa, misfired without addressing the issue. First, he criminalized the 50&+ million Amharas as oppressors of the Oromo, from the bottom of his heart he does not even care about other ethnicities. All OLFites just want others to accompany them; and later, their evil scheme is to prey upon them. The fact of the matter is Amhara was and has been the most oppressed segment of the society. Instead Amhara sacrificed all its material, cultural assets and precious lives for its fellow Ethiopians.ይሉሽን ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ ይሉ ዘንድ። አቶ ፀጋዬ የታፈኑ የአማራ ድምፆች የሚሉትን አያውቅም እንዴ። አማራ ጨርቅ መልበስ ያስተምረው ህዝብ - አባ ገዳ ግንባሩ ላይ ካለው ችካል በስተቀር እራፊ ጨርቅ እንዳልነበረው እና ዕርቃኑን እንደነበር አማራ አርሶ መብላት፣ ፈትሎ መልበስ፣ እንዳስተማረው እንኳን አያውቅም ወይም ውለታ ቢስ ነው። It is pointless for the OLF's to defend the already invalidated TPLF ethnic federal and constitution. The entire Amhara people has made it null and void. That by itself is more than adequate to outlaw it. Even population wise, only two niches (OLF&TPLF, perhaps, Ogaden) no one is a fan of the OLF/TPLF crap. A good portion of the "so-called Oromoiya" is none Oromic speaking people, for get Addis Ababa, Gamo Gofa, Keffa - they want freedom. In stead of such a foolish intransigence which will ultimately cost life, time and resources, replacing this defunct constitution is the only way out. If the tribal federal state and its constitution were healthy and functioning, why would OLF worked with Shabia to depose TPLF. What was TPLF's wrong in OLF's eye? Nothing. The funny thing is most of these OLF propagandist are half Amahara - more significantly on their maternal side. They are just using innocent Oromos to fill up their pocket. How is it administratively efficient, for a farmer from Bale or Harrarghe to sell of his livestock and travel to Nazreth, capital city of Öromiya"?

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: OPINION: የኢትዮጵያ ፌደራሊዝምን ያስገደደው፣ የፍትህና የእኩልነት ጥያቄ እንጂ፣ የአገራዊ አንድነትና የአስተዳደር አወቃቀር ጥያቄ አይደለም! - ይሰማል ሰባተኛው ፌክ/fake አፄ?

Post by TGAA » 02 Aug 2019, 20:37

When the lives of millions Ethiopians are at stake who give a hoot about your comfort zone. We don't have the time to involve in ivory tower abstraction, when 3,00000 Ethiopians are uprooted from the land the lived for ages, we don't have the luxury of sitting and arguing which side of the argument is logical when one calls the whole sale liquidation of people because their nationality. Every Ethiopian with a sense of duty should fight those who are orchestrating the mayhem in recent past and planing future to come. Finally though -if you are incapable of sifting though the points made and understand the grave condition coming into being, your prayer under the alter of so called logic is not a shelter that going to protect you and keep you in your comfort zone.

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: OPINION: የኢትዮጵያ ፌደራሊዝምን ያስገደደው፣ የፍትህና የእኩልነት ጥያቄ እንጂ፣ የአገራዊ አንድነትና የአስተዳደር አወቃቀር ጥያቄ አይደለም! - ይሰማል ሰባተኛው ፌክ/fake አፄ?

Post by TGAA » 02 Aug 2019, 22:20

You can scrabble about Weyane and Oneg constitution all you want , but as far as the Ethiopian people concerned you can shove the weyane garbage wherever it please you. When every Ethiopians think the constitution includes their aspiration then we well talk. For all we care you can scrabble about the Constitution of Mongolia, but how that is related to us Ethiopians your imbecilic brain has to figure it out , somehow


Abere
Senior Member
Posts: 13807
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: OPINION: የኢትዮጵያ ፌደራሊዝምን ያስገደደው፣ የፍትህና የእኩልነት ጥያቄ እንጂ፣ የአገራዊ አንድነትና የአስተዳደር አወቃቀር ጥያቄ አይደለም! - ይሰማል ሰባተኛው ፌክ/fake አፄ?

Post by Abere » 03 Aug 2019, 08:50

The fact of the matter is Tsegaye Ararssa can write encyclopedic volumes of fiction and fallacy, but his writing mean nothing to the people of Ethiopia. It can serve him to fill-up his pocket through the selling of violence, death and displacement to innocents. For those of OLF thugs who intentionally denied the value and contribution of Amhara to the well-being of other Ethiopians. Here is what an account of real story I heard from an elderly who once lived in Bale and Sidamo provinces.ነገሩ እንድህ ነው አንዳንድ ኤርትራዊያኖች ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ባሌ እና ሲዳሞ ክፍለሀገር የፊት መስተዋት ይዘው በመሄድ በባሌ አካባቢ እና ሲዳሞ ያቤሎ (Yabello) ለአካባቢው ሰዎች መልካቸውን ከዚያ በፊት አይተው ሰለማያውቁ ቀይ ቀይ ሳንቲም እየከፈሉ በመስታዎት በማዬታቸው ይደነቁ ይገረሙ ነበር። በርካቶችም ከዕርቀት ቦታ እየመጡ ማዬት በመቀጠላቸው ያለአገባብ ክፍያ መኖሩን የአገር ገዥዎች ሰምተው ግብረገባዊ አለመሆኑን በማስረዳት ወስላታዎቹን ቅጣት ሰጥተዋቸዋል። ይህን ለማለት ያስቸለኝ ያለአግባብ አንዱን ከፍ ሌላውን ዝቅ ለማድረግ የመፈለግ ሳይሆን ጥንት የነበረው ጥንት ነበረ የነበረውን መዋሸት ሳይሆን በአዲስ መቀየር ይቻላል። ኋላ ቀርነቱም ይሁን ዘመናዊነቱ የጋራ ችግር ነው። ጥንት እኩል የአካባቢ ዕድገት አልነበረም የሌላው አካባቢ ህዝብ ፎቶ ግራፍ እና የእጅሥራ ሲያውቅ ሌላው ደግሞ የፊት መስተዋት እንኳን አይቶ አያውቅም ነበር። ይኸ የነበረ እውነት ነው - ለማስደሰት ሲባል ብቻ መዋሸት ኃጢያት ነው።

Medo
Member
Posts: 961
Joined: 11 Jul 2018, 12:30

Re: OPINION: የኢትዮጵያ ፌደራሊዝምን ያስገደደው፣ የፍትህና የእኩልነት ጥያቄ እንጂ፣ የአገራዊ አንድነትና የአስተዳደር አወቃቀር ጥያቄ አይደለም! - ይሰማል ሰባተኛው ፌክ/fake አፄ?

Post by Medo » 03 Aug 2019, 17:17

No Amhara can beat Jawar and Yaballo through intellectual debate and forum. Nor they can counter. The only thing Amharas do is to backbite to insult etc. Since they can better perform in these areas. :lol: :lol: :lol:

Post Reply