Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
AbebeB
Member+
Posts:
7694
Joined:
15 Oct 2016, 10:31
@ ESAT: ፋሲል ሕዝቤ-ውሳኔ የሚለውን አበዛሣ? ሕዝቤ-ውሳኔ ከተባለ እኮ መነሻው አብረን እንኑር ወይስ በየክልላችን ሀገር ሁነን የሚለው ይቀድማል እኮ፡፡
Report this post
Quote
Post
by
AbebeB
»
29 Jul 2019, 16:41
ስለ ሕዝቤ-ውሳኔ ከሆነ ጉዞ ከግምሽ መንገድ መጀመር ነውር ነው፡፡ ስለ ሀገር መሆን ሕዝቤ-ውሳኔ አንቀጽ 39ን እንደ አባታችሁ ገዳይ እየፈራችሁ ጊዜ ማባከኛ መንገድ ሌላ ሕዝቤ-ውሳኔ መቀየስ ነውር ነው፡፡
አማራ ፖለቲከኞች አጭቤ ናቸው እኮ፡፡ ፋሲል እንዳለው የሕዝብ ቆጠራ ይደርግ ሲባል አይሆንም በማለት ሰላማዊ ሰልፍ ይወጡና መንግስት ሀሳባቸውን ተቀብሎ ቆጠራው መተላለፉን ሲያረጋግጡ ደግሞ ቆጠራ አልተደረገም የሚል ተልካሻ ምክንያት ያቀርባሉ፤አጭቤዋቹ፡፡
ከእነዚህ ጋር መኖር አላስፈላጊ ነው እላለሁ፡፡ ስለዚህ ሕዝቤ-ውሳኔ በአንቀጽ 39 መሰረት ይሁንና እናነተም ተስማሙ እስኪ እንያችሁ!
Link:
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs