ኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ከተሾሙ 1 ዓመት ያለፋቸው ሬድዋን ሁሴን እስካሁንም የሹመት ደብዳቤያቸው በኤርትራ መንግስት ተቀባይነት አላገኘም?!
Posted: 29 Jul 2019, 12:23

Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/
የኢፌድሪ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነብያት ጌታቸው "የአንድ አምባሳደር የሹመት ደብዳቤ በተቀባዩ ሃገር ተቀባይነትን አላገኘም የሚባለው፤ አምባሳደሩ በተቀባዩ ሃገር እንዲሰራ ሳይፈቀድለት ሲቀር ነው። አምባሳደር ሬድዋን የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጂ በሶስተኛው ቀን ለኤርትራ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር አቅርበዋል። በዚህም መሰረት ስራቸውን እየሰሩ ይገኛል። አንድ አምባሳደር በተቀባዩ ሃገር ተቀባይነትን ሳያገኝ ሥራ መጀመር አይችልም" ሲሉ ያስረዳሉ።
ነገር ግን ዋናውን የሹመት ደብዳቤያቸውን እስከ አሁንም ለአገሪቱ ርዕሰ ብሔር አለማቅረባቸውን ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።
''ዋናው ቅጂ (የሹመት ደብዳቤ) የሚቀርበው ለርዕሰ ብሔሩ ነው። ተቀባዩ ሃገር በሚያዘጋጀው መረሃግብር ላይ ደብዳቤው ለርዕሰ ብሔሩ ይቀርባል። እስከዛው ግን ለውጪ ጉዳይ ሚንስቴር የሹመት ደብዳቤውን እስካቀረበ ድረስ አምባሳደሩ ስራውን ይሰራል። የአምባሳደር ሬድዋንም ከዚህ የተለየ ነገር አይደለም" በማለት አቶ ነብያት ያብራራሉ።
https://www.bbc.com/amharic/news-49157023
Halafi Mengedi wrote: ↑29 Jul 2019, 12:49Everything is Lebnet. Shaebia spies are converting Birr and Nakfa to hard currency in black market in Addis Ababa sending the inflation to sky rocket once again, they are the cancer of the union economy nothing else. Dealing with evils nothing to expect except misery and Hinfishfish. The Ethiopian airlines travelers are about 10 people from Addis to Asmara those people are black market traffickers destroying the economy, standard living of ordinary people and instability. The reason they hate Tigray is we know them what they are up to and they have been working non stop to undermine and open the flood gate for their sole beneficiary.
ይሁን እንጂ ይላሉ አምባሳደር አብደላ፤ "አንድ አምባሳደር የሹመት ደብዳቤውን ርዕሰ ብሔሩ ጋር ቀርቦ ካላጸደቀ፤ በተሾመበት ሃገር ከሚገኙ ሌሎች አምባሳደሮች ጋር የሚኖረው ግንኙነት ላይ ትንሸም ቢሆን አሉታዊ ተጽእኖ ያሳድራል'' ይላሉ።
Revelations wrote: ↑29 Jul 2019, 14:47ለማንኛውም ኢሱ በ አቢይ ሿሿ አልተሰራም!![]()
![]()
![]()
ይሁን እንጂ ይላሉ አምባሳደር አብደላ፤ "አንድ አምባሳደር የሹመት ደብዳቤውን ርዕሰ ብሔሩ ጋር ቀርቦ ካላጸደቀ፤ በተሾመበት ሃገር ከሚገኙ ሌሎች አምባሳደሮች ጋር የሚኖረው ግንኙነት ላይ ትንሸም ቢሆን አሉታዊ ተጽእኖ ያሳድራል'' ይላሉ።