ማን ይናገር የነበረ..ማን ያርዳ የቀበረ:: ደርግን ያሽነፈው ሻቢያ ነው ይላሉ የደርግ የጦርመሪ ሻለቃ
Posted: 26 Jul 2019, 13:35
እውነትን ተናግሮ በመሸበት ማደር ይሏችሆል እንዲህ ነው::
የባድመ ጉዳይ ላይ ግን የግንዛቤ እጥረት ያለ ይመስለኛል.. ግን ይሁን ብለናል::
እናመሰግናለን ሻለቃ እውነት በመውደዶ::
የባድመ ጉዳይ ላይ ግን የግንዛቤ እጥረት ያለ ይመስለኛል.. ግን ይሁን ብለናል::
እናመሰግናለን ሻለቃ እውነት በመውደዶ::