Page 1 of 1

በJ-War የሰለጠኑት ኢጆቴዎች ጉራጌዎች እና ስልጤዎችን እየጨፈጨፉ ነው!!

Posted: 25 Jul 2019, 10:04
by Maxi
ሰሞኑን #በሲዳማ ዞን የተለያዩ አከባቢዎች ጥቃት ከተፈፀመባቸው መካከል የጉራጌ እና ስልጤ ተወላጆች ይገኙበታል። በሁለቱ ብሔሮች ላይ የሚፈፀመው ጥቃት ከሌሎች ለየት የሚያደርገው ከደህዴን ሊቀመንበር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል እና ምክትላቸው አቶ #ኤሊያስ_ሸኩር ጋር የተያያዘ መሆኑ ነው።

የሲዳማን ክልልነት ያስተጓጎሉት ሁለቱ የደህዴን አመራሮች ናቸው የሚል እምነት በኤጄቶዎች ዘንድ በስፋት ይንፀባረቃል።

ስለዚህ እነዚህን ሁለት የደህዴን ከፍተኛ አመራሮች ለመበቀል በሚል በአከባቢው በሚኖሩ የስልጤና ጉራጌ ተወላጆች ላይ የከፋ ጥቃት እንደተፈፀመ ለመረዳት ተችሏል። ይህን አስከፊ ድርጊት በአካል ከታዘቡ ዓይን እማኞች በደረሰን መረጃ መሠረት ኤጄቶዎች በስልጤዎች ላይ ጥቃት የሚፈፅሙት "#ሙፈሪያት_ታስጥላችሁ!"፣ በጉራጌ ላይ ደግሞ "#ኤሊያስ_ያስጥላችሁ!" እያሉ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።

ዛሬ ላይ ብዛት ያላቸው የሲዳማ ዞን አመራሮች ከሃላፊነት መነሳታቸውን ተከትሎ በተለይ በጉራጌና ስልጤ ተወላጆች ላይ የበቀል ጥቃት ሲፈፀምባቸው ስለሚችል በህብረተሰቡና የሚመለከታቸው የፀጥታ አካላት ዘንድ አስፈላጊው ቅድመ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል።


Re: በJ-War የሰለጠኑት ኢጆቴዎች ጉራጌዎች እና ስልጤዎችን እየጨፈጨፉ ነው!!

Posted: 25 Jul 2019, 12:31
by Horus
ይህኮ ሳይታለም የተፈታ ነው። ይህ ብቻ አይደለም ገና ድሮ ከመለስ ጀምሮ ጉራጌ በኢትዮጵያዊነት ሳቢያ በዘርኞች ትርስ የተነከሰበት ሕዝብ ነውኮ። ቴዲ አፍሮኮ በናዝሬት ኮንሰት እንዳያሳይ እንደ ተክለከለ አለኮ። ይህ ሁሉ ደሞ አንድ ሕዝብ ለሚያምንበት ነገር በጽናት የሚከፍለው ዋጋ ነው።

Re: በJ-War የሰለጠኑት ኢጆቴዎች ጉራጌዎች እና ስልጤዎችን እየጨፈጨፉ ነው!!

Posted: 25 Jul 2019, 13:12
by Halafi Mengedi
Ejeto fedayn, isolate and hit is the play of the game in cities.

Re: በJ-War የሰለጠኑት ኢጆቴዎች ጉራጌዎች እና ስልጤዎችን እየጨፈጨፉ ነው!!

Posted: 25 Jul 2019, 13:16
by Horus
Halfi woyaniew - Ejeto is jail, dude !!