ጉራጌ ያዲሳባ አካል፡ 75 Miles From Sheger Gurage Is The Suburb of Addis Abeba በሚቀጥለው 30 አመት ጉራጌ ያዲስ አበባ መናፈሻ መናገሻ ከተማ ትሆናለች !!
Posted: 24 Jul 2019, 01:36
የጉራጌ አገር ቤት ካዲስ አበባ 75 ማይል ወይም 125 ኪሎ ሜትር ላይ የሚገኝ አገር ነው። ዛሬ የትም በሰለጠኑት አገሮች 75 ማይል ያንድ ሰዓት የመኪና መንገድ ነው። ስለዚህ በትንሹም ቢሆን ለተማሩና ለሚያስቡ ሰዎች ያለኝ ምክር ይህ ነው ። የጉራጌ ሀይወት ሆነ የደፊት መድረሻ ያዲስ አበባ አንድ አካል መሆን ነው። ይህን ያላዩ መሃይም መሆን ነው። ጉራጌ ሲፈጠርም ያዲስ አእባ ሕዝብ ነው። ነገም ጉራገ ያዲሳባ አካል ነው ምትሆን !!
ዛሬ ሰዎች 1 ሰአት በየቀኑ ወደ ስራ የሚነዱት ርቀት ነው። የዛሬ 30 አመት እኔ በህይወት እያለሁ ሰዎች ወልቂጤ እየኖሩ በቀኑ አዲስ አበባ እየሰሩ የሚመላለሱበት ሁኔታ እናያለን።
ስለዚህ የጉራጌ ሃሳቢዮች በያገሩ ካሉ አላማ ቢስ የጎሳ ንትርክ ውስጥ መጨማለቅ ሳይሆን ጉራጌ እንደ አዲስ አበባ አካል ምን ማድረግ እንዳለበት ፕላን ማዘጋጀት ነው ስራቸው !!
The Guraghe people (/ɡʊəˈrɑːɡeɪ/)[5] are an Ethiopian Semitic-speaking ethnic group inhabiting Ethiopia.[2] The Gurage people traditionally inhabit a fertile, semi-mountainous region in southwest Ethiopia, about 125 kilometers southwest of Addis Ababa, bordering the Awash River in the north, the Gibe River (a tributary of the Omo River) to the southwest, and Lake Zway in the east. In addition, according to the 2007 Ethiopian national census the Gurage can also be found in large numbers in Addis Ababa, Oromia Region, Dire Dawa, Harari Region, Somali Region, Amhara Region, Gambela Region, Benishangul-Gumuz Region, and Tigray Region.[6]
ዛሬ ሰዎች 1 ሰአት በየቀኑ ወደ ስራ የሚነዱት ርቀት ነው። የዛሬ 30 አመት እኔ በህይወት እያለሁ ሰዎች ወልቂጤ እየኖሩ በቀኑ አዲስ አበባ እየሰሩ የሚመላለሱበት ሁኔታ እናያለን።
ስለዚህ የጉራጌ ሃሳቢዮች በያገሩ ካሉ አላማ ቢስ የጎሳ ንትርክ ውስጥ መጨማለቅ ሳይሆን ጉራጌ እንደ አዲስ አበባ አካል ምን ማድረግ እንዳለበት ፕላን ማዘጋጀት ነው ስራቸው !!
The Guraghe people (/ɡʊəˈrɑːɡeɪ/)[5] are an Ethiopian Semitic-speaking ethnic group inhabiting Ethiopia.[2] The Gurage people traditionally inhabit a fertile, semi-mountainous region in southwest Ethiopia, about 125 kilometers southwest of Addis Ababa, bordering the Awash River in the north, the Gibe River (a tributary of the Omo River) to the southwest, and Lake Zway in the east. In addition, according to the 2007 Ethiopian national census the Gurage can also be found in large numbers in Addis Ababa, Oromia Region, Dire Dawa, Harari Region, Somali Region, Amhara Region, Gambela Region, Benishangul-Gumuz Region, and Tigray Region.[6]