Page 1 of 1

የአጼ ምኒልክ ቤተ መንግሥት ጉዳይ እጅግ አንገብጋቢ ነው

Posted: 19 Apr 2019, 23:30
by Horus
አንደኛ፣ የታሪክ ሌብነት እንዳይሆን የምኒልክ ቤትን ያለ ባለቤቱ ፈቃድ መለወጥ ማንም አይችልም ። የምኒልክ ቤት ወይም ቤተ መንግሥት የሚለው በሕግ መርጋት አለበት ።


ሁለተኛ ፣ ጸረ ምኒልክ ዘረኞች የምኒልክን ታሪክ ሊያጠፉ ሌት ተቀን ስለሚሰሩ የተባለው ማደስም ሆነ ማስተዋወቅ በገለልተኛ ሃይል መደረግ አለበት ። ኦነጋዊ ኦሮሞች ለምኒልክ ጥፋት እንጂ መልካም ስለማያስቡ ።