Page 1 of 1

የአጼ ምኒልክ ቤተ መንግሥት ጉዳይ እጅግ አንገብጋቢ ነው

Posted: 19 Apr 2019, 23:30
by Horus
አንደኛ፣ የታሪክ ሌብነት እንዳይሆን የምኒልክ ቤትን ያለ ባለቤቱ ፈቃድ መለወጥ ማንም አይችልም ። የምኒልክ ቤት ወይም ቤተ መንግሥት የሚለው በሕግ መርጋት አለበት ።


ሁለተኛ ፣ ጸረ ምኒልክ ዘረኞች የምኒልክን ታሪክ ሊያጠፉ ሌት ተቀን ስለሚሰሩ የተባለው ማደስም ሆነ ማስተዋወቅ በገለልተኛ ሃይል መደረግ አለበት ። ኦነጋዊ ኦሮሞች ለምኒልክ ጥፋት እንጂ መልካም ስለማያስቡ ።



Re: የአጼ ምኒልክ ቤተ መንግሥት ጉዳይ እጅግ አንገብጋቢ ነው

Posted: 16 Nov 2025, 22:44
by Selam/
……………………………………….

Re: የአጼ ምኒልክ ቤተ መንግሥት ጉዳይ እጅግ አንገብጋቢ ነው

Posted: 16 Nov 2025, 22:48
by Horus
Selam/ wrote:
16 Nov 2025, 22:44
……………………………………….
አንተ የንቁላል ቀቃይ ባንዳ ልጅ! ይህንኮ ዛሬም እደግመዋለሁ! አንተን እያልኩ ያለው ያንን ነው! ጣሊያንን ገርፈን አባረነዋል! እንዳንተ ያለም የግብጽ ገረድ ገርፈን ትቢያ እሰዳለን :lol: :lol: :lol: :lol:

Re: የአጼ ምኒልክ ቤተ መንግሥት ጉዳይ እጅግ አንገብጋቢ ነው

Posted: 16 Nov 2025, 23:54
by Misraq
Horus wrote:
19 Apr 2019, 23:30
አንደኛ፣ የታሪክ ሌብነት እንዳይሆን የምኒልክ ቤትን ያለ ባለቤቱ ፈቃድ መለወጥ ማንም አይችልም ። የምኒልክ ቤት ወይም ቤተ መንግሥት የሚለው በሕግ መርጋት አለበት ።


ሁለተኛ ፣ ጸረ ምኒልክ ዘረኞች የምኒልክን ታሪክ ሊያጠፉ ሌት ተቀን ስለሚሰሩ የተባለው ማደስም ሆነ ማስተዋወቅ በገለልተኛ ሃይል መደረግ አለበት ። ኦነጋዊ ኦሮሞች ለምኒልክ ጥፋት እንጂ መልካም ስለማያስቡ ።


:roll: