Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 41902
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Horus » 14 Dec 2025, 19:19

ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Selam/ » 14 Dec 2025, 19:23

ጉራጌ አድርባይነትን የሚጠየፍ የስራ ህዝብ ነው። ጬልሌው ሊስትሮ አንዳችም የጉራጌ ምግባር የሌለው አጭበርባሪ ካድሬ ነው።
Abere wrote:
14 Dec 2025, 18:12
Have you ever read Huresa on bigger agenda that lifts up Gurage meaningfully? I am not sure I read one that is significant to transform the socio-political and economic life of Gurage. However, Huresa has been on mission to promote the Orommuma dream while hacking the Gurage identity. He is not Gurage.
Dama wrote:
14 Dec 2025, 16:41
Abere wrote:
14 Dec 2025, 14:00

Huresa ከአውሮፓ ነው ጉራጌ የመጣው ይላል፤ የኤርትራዋ sesame(ቃጫ) ግን ጉራጌን [deleted] እና ጀበርጢዎች አባረውት ከባህር-ምድር ተሰድቶ ሸዋ ሸሽቶ መጥቶ ነው ሲል፤ ሽመልስ አብዲሳ ደግሞ አብረን ከማዲጋስካር ነው የመጣነው በማለት አባ ገዳ የጋራ ሶዶ መለያችን ይለዋል። ነጋ(ሳ) ቱማ ከዚህ ትንሽ ለየት ያለ ቲዎሪ አለው --- የግብጽ ፕራሚድ የሰራው ጉራጌ ነው፤ ቦረናም አብሮ አሸዋ እና ድንጋይ ይሸከም ነበር ግብጥ። :mrgreen:

Lunatic Huresa (Horus) the most stupid Wutaf-neqay of Orommuma. It is disgusting why he cover himself stealing Gurage identity and write sh!t that mischaracterize the Gurage community.
This is hilarius!!
:lol: :lol:

Naga Tuma
Member+
Posts: 7159
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Naga Tuma » 14 Dec 2025, 20:02

Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 18:18
“Horus” wrote: ቋንቋ በመሰረቱ ድምጽ ነው ።
“Horus” wrote: በድምጽና ቋንቋ መሃል ያለው ልዩነት ማወቅ ስትጀምር ትርጉሙ ይገባሃል! ዝም ያለ አፍ ዝምብ አይገባበትም ማለት ምን እንደ ሆነ ታውቃለህ?
ቋንቋ በመሠረቱ ድምጽ ነዉ ማለት እና በድምጽና ቋንቋ መሃል ልዩነት ኣለ ማለት ኣንዱ ስህተት ነዉ።

የትኛዉ ነዉ?
Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Selam/ » 14 Dec 2025, 22:25

አንተ ልበ-ቅጥቅጥ ባልጩት ራስ ሊስትሮ ስለሆንክ፣ ዕሪሪታህ ከድንጋዩ ድምፅ ይመደባል።

የጩኸትህና የመልዕክትህ መለኪያም ዴሲቤልና (dB) ኸርዝ (Hz) ነው! :lol:

Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!

Naga Tuma
Member+
Posts: 7159
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Naga Tuma » 15 Dec 2025, 01:12

አስርት ስምንት ዓመታት በፊት
ኣዳምን ኣፋልጉኝ ብዬ ሰዉ ፊት
በክብር፣ በትህትና ብወተዉት
ሰሚ ኣጥቼ ኣፈርኩኝ ሰዉ ፊት

ሰንብቼ ሰምቼ ኣዳም ሲባል ሰዉ ፊት
ዘና ማለትን ብመኝ እንደ ቀዳማዊት
ኣይቼዉ፣ ኣይቼዉ፣ ደክሞኝ ያለፍኩት
እንደ ቃልኪዳን ዕቃ ጠበቀኝ እንደ በፊት
ታግሼዉ፣ ታዝቤዉ፣ ትቼዉ በሄድኩበት
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 20:02
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 18:18
“Horus” wrote: ቋንቋ በመሰረቱ ድምጽ ነው ።
“Horus” wrote: በድምጽና ቋንቋ መሃል ያለው ልዩነት ማወቅ ስትጀምር ትርጉሙ ይገባሃል! ዝም ያለ አፍ ዝምብ አይገባበትም ማለት ምን እንደ ሆነ ታውቃለህ?
ቋንቋ በመሠረቱ ድምጽ ነዉ ማለት እና በድምጽና ቋንቋ መሃል ልዩነት ኣለ ማለት ኣንዱ ስህተት ነዉ።

የትኛዉ ነዉ?
Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!
Selam/ wrote:
14 Dec 2025, 22:25
አንተ ልበ-ቅጥቅጥ ባልጩት ራስ ሊስትሮ ስለሆንክ፣ ዕሪሪታህ ከድንጋዩ ድምፅ ይመደባል።

የጩኸትህና የመልዕክትህ መለኪያም ዴሲቤልና (dB) ኸርዝ (Hz) ነው! :lol:

Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Selam/ » 15 Dec 2025, 08:04

ነጋው መንጋው
ምንድነው የሞነጫጨርከው? ህፃን ልጅ የፃፈው የተወለጋገደ ግጥ ይመስላል።

ለጭልፊቱ የደንቆሮ የባልጩት ዕሪሪሪታ ግን ተመጣጣኝ ይመስለኛል።


Naga Tuma wrote:
15 Dec 2025, 01:12
አስርት ስምንት ዓመታት በፊት
ኣዳምን ኣፋልጉኝ ብዬ ሰዉ ፊት
በክብር፣ በትህትና ብወተዉት
ሰሚ ኣጥቼ ኣፈርኩኝ ሰዉ ፊት

ሰንብቼ ሰምቼ ኣዳም ሲባል ሰዉ ፊት
ዘና ማለትን ብመኝ እንደ ቀዳማዊት
ኣይቼዉ፣ ኣይቼዉ፣ ደክሞኝ ያለፍኩት
እንደ ቃልኪዳን ዕቃ ጠበቀኝ እንደ በፊት
ታግሼዉ፣ ታዝቤዉ፣ ትቼዉ በሄድኩበት
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 20:02
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 18:18
“Horus” wrote: ቋንቋ በመሰረቱ ድምጽ ነው ።
“Horus” wrote: በድምጽና ቋንቋ መሃል ያለው ልዩነት ማወቅ ስትጀምር ትርጉሙ ይገባሃል! ዝም ያለ አፍ ዝምብ አይገባበትም ማለት ምን እንደ ሆነ ታውቃለህ?
ቋንቋ በመሠረቱ ድምጽ ነዉ ማለት እና በድምጽና ቋንቋ መሃል ልዩነት ኣለ ማለት ኣንዱ ስህተት ነዉ።

የትኛዉ ነዉ?
Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!
Selam/ wrote:
14 Dec 2025, 22:25
አንተ ልበ-ቅጥቅጥ ባልጩት ራስ ሊስትሮ ስለሆንክ፣ ዕሪሪታህ ከድንጋዩ ድምፅ ይመደባል።

የጩኸትህና የመልዕክትህ መለኪያም ዴሲቤልና (dB) ኸርዝ (Hz) ነው! :lol:

Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!

Naga Tuma
Member+
Posts: 7159
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Naga Tuma » 15 Dec 2025, 14:18

What a functionally illiterate skunk. የእንግዴ ልጅ፣ ሂድ እና የእንግዴ ልጅ ተኛ፣ እኩያህ ስለሆነ።
Selam/ wrote:
15 Dec 2025, 08:04
ነጋው መንጋው
ምንድነው የሞነጫጨርከው? ህፃን ልጅ የፃፈው የተወለጋገደ ግጥ ይመስላል።

ለጭልፊቱ የደንቆሮ የባልጩት ዕሪሪሪታ ግን ተመጣጣኝ ይመስለኛል።


Naga Tuma wrote:
15 Dec 2025, 01:12
አስርት ስምንት ዓመታት በፊት
ኣዳምን ኣፋልጉኝ ብዬ ሰዉ ፊት
በክብር፣ በትህትና ብወተዉት
ሰሚ ኣጥቼ ኣፈርኩኝ ሰዉ ፊት

ሰንብቼ ሰምቼ ኣዳም ሲባል ሰዉ ፊት
ዘና ማለትን ብመኝ እንደ ቀዳማዊት
ኣይቼዉ፣ ኣይቼዉ፣ ደክሞኝ ያለፍኩት
እንደ ቃልኪዳን ዕቃ ጠበቀኝ እንደ በፊት
ታግሼዉ፣ ታዝቤዉ፣ ትቼዉ በሄድኩበት
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 20:02
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 18:18
“Horus” wrote: ቋንቋ በመሰረቱ ድምጽ ነው ።
“Horus” wrote: በድምጽና ቋንቋ መሃል ያለው ልዩነት ማወቅ ስትጀምር ትርጉሙ ይገባሃል! ዝም ያለ አፍ ዝምብ አይገባበትም ማለት ምን እንደ ሆነ ታውቃለህ?
ቋንቋ በመሠረቱ ድምጽ ነዉ ማለት እና በድምጽና ቋንቋ መሃል ልዩነት ኣለ ማለት ኣንዱ ስህተት ነዉ።

የትኛዉ ነዉ?
Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!
Selam/ wrote:
14 Dec 2025, 22:25
አንተ ልበ-ቅጥቅጥ ባልጩት ራስ ሊስትሮ ስለሆንክ፣ ዕሪሪታህ ከድንጋዩ ድምፅ ይመደባል።

የጩኸትህና የመልዕክትህ መለኪያም ዴሲቤልና (dB) ኸርዝ (Hz) ነው! :lol:

Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Selam/ » 15 Dec 2025, 14:33

ናጋ የሃሬ መንጋ!

ጡንቻ ራስ ካድሬ!

Naga Tuma wrote:
15 Dec 2025, 14:18
What an illiterate skunk. የእንግዴ ልጅ፣ ሂድ እና የእንግዴ ልጅ ተኛ፣ እኩያህ ስለሆነ።
Selam/ wrote:
15 Dec 2025, 08:04
ነጋው መንጋው
ምንድነው የሞነጫጨርከው? ህፃን ልጅ የፃፈው የተወለጋገደ ግጥ ይመስላል።

ለጭልፊቱ የደንቆሮ የባልጩት ዕሪሪሪታ ግን ተመጣጣኝ ይመስለኛል።


Naga Tuma wrote:
15 Dec 2025, 01:12
አስርት ስምንት ዓመታት በፊት
ኣዳምን ኣፋልጉኝ ብዬ ሰዉ ፊት
በክብር፣ በትህትና ብወተዉት
ሰሚ ኣጥቼ ኣፈርኩኝ ሰዉ ፊት

ሰንብቼ ሰምቼ ኣዳም ሲባል ሰዉ ፊት
ዘና ማለትን ብመኝ እንደ ቀዳማዊት
ኣይቼዉ፣ ኣይቼዉ፣ ደክሞኝ ያለፍኩት
እንደ ቃልኪዳን ዕቃ ጠበቀኝ እንደ በፊት
ታግሼዉ፣ ታዝቤዉ፣ ትቼዉ በሄድኩበት
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 20:02
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 18:18
“Horus” wrote: ቋንቋ በመሰረቱ ድምጽ ነው ።
“Horus” wrote: በድምጽና ቋንቋ መሃል ያለው ልዩነት ማወቅ ስትጀምር ትርጉሙ ይገባሃል! ዝም ያለ አፍ ዝምብ አይገባበትም ማለት ምን እንደ ሆነ ታውቃለህ?
ቋንቋ በመሠረቱ ድምጽ ነዉ ማለት እና በድምጽና ቋንቋ መሃል ልዩነት ኣለ ማለት ኣንዱ ስህተት ነዉ።

የትኛዉ ነዉ?
Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!
Selam/ wrote:
14 Dec 2025, 22:25
አንተ ልበ-ቅጥቅጥ ባልጩት ራስ ሊስትሮ ስለሆንክ፣ ዕሪሪታህ ከድንጋዩ ድምፅ ይመደባል።

የጩኸትህና የመልዕክትህ መለኪያም ዴሲቤልና (dB) ኸርዝ (Hz) ነው! :lol:

Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!

Abere
Senior Member
Posts: 15163
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Abere » 15 Dec 2025, 14:47

ገባየ ወጥታ አስራ ስምንት ዶሮ፤
በአሥርት ስምንት ዕድሜዋ- አስቸግሯት ኑሮ፤
አልገፋት ብሎ የዓለም ቋጠሮ፤
አእምሮዋ ዝሎ እጅግ ተደናግሮ፤
መለየት አትችልም - አምና እና ዘንድሮ።

ዘመኗን በዶሮ ለካስ መንዝራው፤
የአሥርት ስምንት ዶሮ አልመጣላት ብሎ - የሂሳብ ስራው፤
ከብብቷ ያለው ብር - የጠገራው፤
አስራ ስምንት ብቻ የሸጠችው ነው
እንደ ውጫሌ ውል ሁኖባት ለአናቷ - የታወከችው።

መላው የጠፋበት - መላ የሌለውን ቢጠይቀው መላ፤
የቂላቂል ስራ፤ ነገረ ተላላ፤
ሁሬሳ ለቱማ መች ሲሆን ከለላ።


Naga Tuma wrote:
15 Dec 2025, 01:12
አስርት ስምንት ዓመታት በፊት
ኣዳምን ኣፋልጉኝ ብዬ ሰዉ ፊት
በክብር፣ በትህትና ብወተዉት
ሰሚ ኣጥቼ ኣፈርኩኝ ሰዉ ፊት

ሰንብቼ ሰምቼ ኣዳም ሲባል ሰዉ ፊት
ዘና ማለትን ብመኝ እንደ ቀዳማዊት
ኣይቼዉ፣ ኣይቼዉ፣ ደክሞኝ ያለፍኩት
እንደ ቃልኪዳን ዕቃ ጠበቀኝ እንደ በፊት
ታግሼዉ፣ ታዝቤዉ፣ ትቼዉ በሄድኩበት

Naga Tuma
Member+
Posts: 7159
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Naga Tuma » 15 Dec 2025, 14:55

ኣንተ ምሁር መሳይ መሃይም የእንግዴ ልጅ፥

የምሁራን ጥያቄዎችን መመለስ የማትችል፣ ዛሬም ሆነ የዛሬ 18 ዓመታት በፊት።

የሚከተለዉ ዉስጥ ያስፈራህ ምን ኣለ?

ወይስ ህያዉ እግዝኣብሔር ያለዉ የኣንተ ዐይነት የእንግዴ ልጅ ከፈጠራት ፍጥረት በር ለማጽዳት ነዉ ብለህ ፈራህ?

ኣንተም የህያዉ እግዝኣብሔር ኣምላኪ ከሆንክ፣ እኔም የህያዉ እግዝኣብሔር ኣምላኪ ከሆንኩ ይህ የኣንተ የእግዝኣብሔር ዘገባ ሙሉ መሆኑን እርግጠኛ ነህ?

ለእኔ የሚገለጥልኝ ስደትን ያዉቃል። ኣንተ ያያል የምትለዉ ስቅለትን እንደምያዉቅ ዘገባህ ያመለክታል።

ለእኔ የተገለጠልኝ ምድርን ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምዕራብ እስከ ምስራቅ፣ ከኣክናተን እስከ ሙሴ፣ ከአቴና እስከ ከክርሽና፣ ከጆሹዋ እስከ ቡዳ፣ ከአሻንቲ እስከ ማያ ሁሉን ያዉቃል።

ኣንተ ያያል የምትለዉ እስራኤልን እና ጆሹዋን እንደምያዉቅ ዘገባህ ያመለክታል።

ተደናበረ ያልከዉ ዘገምተኛ ዬትኛዉን ያረጋግጣል?

Selam/ wrote:
15 Dec 2025, 14:33
ናጋ የሃሬ መንጋ!

ጡንቻ ራስ ካድሬ!

Naga Tuma wrote:
15 Dec 2025, 14:18
What an illiterate skunk. የእንግዴ ልጅ፣ ሂድ እና የእንግዴ ልጅ ተኛ፣ እኩያህ ስለሆነ።
Selam/ wrote:
15 Dec 2025, 08:04
ነጋው መንጋው
ምንድነው የሞነጫጨርከው? ህፃን ልጅ የፃፈው የተወለጋገደ ግጥ ይመስላል።

ለጭልፊቱ የደንቆሮ የባልጩት ዕሪሪሪታ ግን ተመጣጣኝ ይመስለኛል።


Naga Tuma wrote:
15 Dec 2025, 01:12
አስርት ስምንት ዓመታት በፊት
ኣዳምን ኣፋልጉኝ ብዬ ሰዉ ፊት
በክብር፣ በትህትና ብወተዉት
ሰሚ ኣጥቼ ኣፈርኩኝ ሰዉ ፊት

ሰንብቼ ሰምቼ ኣዳም ሲባል ሰዉ ፊት
ዘና ማለትን ብመኝ እንደ ቀዳማዊት
ኣይቼዉ፣ ኣይቼዉ፣ ደክሞኝ ያለፍኩት
እንደ ቃልኪዳን ዕቃ ጠበቀኝ እንደ በፊት
ታግሼዉ፣ ታዝቤዉ፣ ትቼዉ በሄድኩበት
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 20:02
Naga Tuma wrote:
14 Dec 2025, 18:18


ቋንቋ በመሠረቱ ድምጽ ነዉ ማለት እና በድምጽና ቋንቋ መሃል ልዩነት ኣለ ማለት ኣንዱ ስህተት ነዉ።

የትኛዉ ነዉ?
Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!
Selam/ wrote:
14 Dec 2025, 22:25
አንተ ልበ-ቅጥቅጥ ባልጩት ራስ ሊስትሮ ስለሆንክ፣ ዕሪሪታህ ከድንጋዩ ድምፅ ይመደባል።

የጩኸትህና የመልዕክትህ መለኪያም ዴሲቤልና (dB) ኸርዝ (Hz) ነው! :lol:

Horus wrote:
14 Dec 2025, 19:19
ለቋንቋ መኖር ድምጽ የግዴታ ነው ።

ድምጽ ብቻ ቋንቋ አይሆንም ።

ድንጋይ ድምጽ አለው ፣ ግ ን ቋንቋ የለውም ።

ውሃ ድምጽ አለው አልኩህ እንጂ ቋንቋ አለው አላልኩህም

አንተን ከማስተማር ዉሻ ማሰልጠን ይቀላል!
Last edited by Naga Tuma on 15 Dec 2025, 15:05, edited 1 time in total.

Naga Tuma
Member+
Posts: 7159
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ጉራጌ ከምን ተፈጠረ?

Post by Naga Tuma » 15 Dec 2025, 15:02

ያ ገዳም ያልረገጠ፣ ኣንተ ከገዳም የወጣህ
እግዝኣብሔር ብትሉ የትኛዉ ጋ ይምጣ?
Abere wrote:
15 Dec 2025, 14:47
ገባየ ወጥታ አስራ ስምንት ዶሮ፤
በአሥርት ስምንት ዕድሜዋ- አስቸግሯት ኑሮ፤
አልገፋት ብሎ የዓለም ቋጠሮ፤
አእምሮዋ ዝሎ እጅግ ተደናግሮ፤
መለየት አትችልም - አምና እና ዘንድሮ።

ዘመኗን በዶሮ ለካስ መንዝራው፤
የአሥርት ስምንት ዶሮ አልመጣላት ብሎ - የሂሳብ ስራው፤
ከብብቷ ያለው ብር - የጠገራው፤
አስራ ስምንት ብቻ የሸጠችው ነው
እንደ ውጫሌ ውል ሁኖባት ለአናቷ - የታወከችው።

መላው የጠፋበት - መላ የሌለውን ቢጠይቀው መላ፤
የቂላቂል ስራ፤ ነገረ ተላላ፤
ሁሬሳ ለቱማ መች ሲሆን ከለላ።


Naga Tuma wrote:
15 Dec 2025, 01:12
አስርት ስምንት ዓመታት በፊት
ኣዳምን ኣፋልጉኝ ብዬ ሰዉ ፊት
በክብር፣ በትህትና ብወተዉት
ሰሚ ኣጥቼ ኣፈርኩኝ ሰዉ ፊት

ሰንብቼ ሰምቼ ኣዳም ሲባል ሰዉ ፊት
ዘና ማለትን ብመኝ እንደ ቀዳማዊት
ኣይቼዉ፣ ኣይቼዉ፣ ደክሞኝ ያለፍኩት
እንደ ቃልኪዳን ዕቃ ጠበቀኝ እንደ በፊት
ታግሼዉ፣ ታዝቤዉ፣ ትቼዉ በሄድኩበት

Post Reply