IQ 63, ምሉእ ህይወትካ አብዚ ፎሩም ክትልፍልፍ አሕሊፍካዮ ክሳብ ሎሚ ግን ምዕቡል ቋንቋ ትግርኛ ክትመልኽ ብዘይምኽአልካ አተሓሳስባኻ ክሳብ ክንደይ ድኹም ምዃኑ እዩ ዘነጽር።
Re: President Trump's message to President Isaias
Re: President Trump's message to President Isaias
Great to meet Michael Bloomberg and hear updates on the upcoming Bloomberg Global Forum, set to convene once again in New York City during the 80th session of the UN General Assembly.
The Forum will bring together leading voices from government, business, and civil society to tackle some of the world’s most pressing challenges and explore shared opportunities. Looking forward to the momentum and dialogue for Eritrea at #UNGA80
_____________
Let it rain! Let it pour!
Re: President Trump's message to President Isaias
እኛማ የዜጎቻችን ህይወት የሚያንገበግበን፡ ለነጻነታችን ዋጋ የከፈሉ ኤርትራዉያን ታጋዮችና ጋዜጠኞች፡ እህቶቻችን ወንድሞቻችንና ወላጆቻችን ‘ነጻ መሆን’ የሚገደን፡ ኤርትራዉያን ነና። [4 ሚልየን ነጥቦች] ዘሜ ‘ዓቢሰብ’ ወዲ ዓበይቲ፡ ይህ ጉዳይ የማይገድህና የማይከነክንህ ከሆንክ ያለ ጥርጥር ጦ.ጥ. [የጦርነት ጥቅመኛ]፡ ነገሮችን ሁሉ በውጭ ጣልቃገብነት ለማላከክ የምትቋምጥ፡ ሆድ አደር ካድሬ ነህ ብለን ነው የምንደመድመው፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Zmeselo wrote: ↑01 Aug 2025, 11:25Who is እኛ?
How many are you?
Meleket wrote: ↑01 Aug 2025, 11:23ኣዬ ዘሜ Zmeselo 'ዓቢሰብ' ወዲ ዓበይቲ፡ እኛ በጨዋ ደንብ እዬጠየቅነው ያለው ጥያቄ ያንተም ጥያቄ ነበር መሆን የሚገባው። ዜጎችህ ለዓመታት እስር ውስጥ ሲማቅቁ ትንሽ ቅፍፍ ኣይልህምን።
Zmeselo wrote: ↑01 Aug 2025, 11:15That's just my humble opinion. Other than that, you would've to ask the Eritrean gov't directly.
Meleket wrote: ↑01 Aug 2025, 11:06ዘሜ Zmeselo ‘ዓቢሰብ’ ወዲ ዓበይቲ፡ ኤርትራ ለዓመታት እስር ላይ የሚገኙ ዜጎቿን በሙሉ መፍታት፡ ለዓመታት በሼልፍ ላይ የተቀመጠ ህገመንግስቷን መተግበር፡ እንዲሁም ለዓመታት ማዕቀብ የተደረገበት የዜጎቿ የነጻ ፕረስ መብት በይፋ መሰረዝ፡ የውስጥ ጉዳዩዋ እንጂ፡ ከዉጭ ጣልቃ ገብነት ጋር ዬሚያያዝ አንዳችም ምክንያት ዬለውም።
ፈቃደኝነቱ፡ ለወገን አሳቢነቱ፡ ለዜጎች ህይወት ተቆርቋሪነቱ፡ ወዘተ ካለ እስረኞችን በመፍታት ብዙዎችን ማስደሰት ይቻላል። እንዲያው እስከ አሁን የታሰሩት ኣይበቃቸውምን? ደርጎች እንኳ ከእስር ተፈቱ፡ ወያኖችም ታስረው ተፈቱ፡ ሻዕብያዎች ለምንድን ነው ሲታሰሩ የማይፈቱት? እንዲያው ሁሉን ነገር በውጪ ማላከክ ግሩም ቦተሊካ ኣይደለም።
Zmeselo wrote: ↑01 Aug 2025, 10:20If foreign interference & animosity completely stops, I don't see any reason for the points you outlined not to be implemented.
Meleket wrote: ↑01 Aug 2025, 10:13ለህዳሩ ደብዳቤ በሓምሌ ማለትም በ9 ወሩ መልስ ማግኘት ትልቅ ትርጉም ኣለው። ልጆች የሚወለዱት ከ 9 ወር በኋላ ነው። ይህ ግንኙነት ለቀጠናችን ምን እንደሚወልድ በጉጉት እንጠብቃለን።
አሜሪካ ማዕቀቧን ማንሳት፡ ኤርትራም እስረኞቿን በሙሉ መፍታት፡ እንዲሁም ሕገ መንግስቷን በተግበር ማዋል፡ ነጻ ፕረስ መፍቀድ፡ የውልደቱ አካል ይሆናል ተብሎ ይገመታል። ይህ ግንኙነት በ"ፊዚካል ዲማርኬሽን" ትግባሬም አወንታዊ ሚና ይኖረዋል ብለን እንገምታለን።
ድሉ የጋራ ነዉ። የ'ሕወሓት ጁንታ'ን ሆነ የ'ዋሽንግተንን ጁንታ' እንዲሁም የ'ማወስ'ን ወዳጅነት በዲብሎማሲ መመለስ፡ ትልቅ ድል ነው ዘሜ Zmeselo ‘ዓቢሰብ’ ወዲ ዓበይቲ!
Re: President Trump's message to President Isaias

Fa990t! ቂጥ ላሽ!
Go, pick up a gun and free them then- if you're a man.
4 million full stops!!!!
Meleket wrote: ↑02 Aug 2025, 05:02እኛማ የዜጎቻችን ህይወት የሚያንገበግበን፡ ለነጻነታችን ዋጋ የከፈሉ ኤርትራዉያን ታጋዮችና ጋዜጠኞች፡ እህቶቻችን ወንድሞቻችንና ወላጆቻችን ‘ነጻ መሆን’ የሚገደን፡ ኤርትራዉያን ነና። [4 ሚልየን ነጥቦች] ዘሜ ‘ዓቢሰብ’ ወዲ ዓበይቲ፡ ይህ ጉዳይ የማይገድህና የማይከነክንህ ከሆንክ ያለ ጥርጥር ጦ.ጥ. [የጦርነት ጥቅመኛ]፡ ነገሮችን ሁሉ በውጭ ጣልቃገብነት ለማላከክ የምትቋምጥ፡ ሆድ አደር ካድሬ ነህ ብለን ነው የምንደመድመው፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።Zmeselo wrote: ↑01 Aug 2025, 11:25Who is እኛ?
How many are you?
Meleket wrote: ↑01 Aug 2025, 11:23ኣዬ ዘሜ Zmeselo 'ዓቢሰብ' ወዲ ዓበይቲ፡ እኛ በጨዋ ደንብ እዬጠየቅነው ያለው ጥያቄ ያንተም ጥያቄ ነበር መሆን የሚገባው። ዜጎችህ ለዓመታት እስር ውስጥ ሲማቅቁ ትንሽ ቅፍፍ ኣይልህምን።
Zmeselo wrote: ↑01 Aug 2025, 11:15That's just my humble opinion. Other than that, you would've to ask the Eritrean gov't directly.
Meleket wrote: ↑01 Aug 2025, 11:06ዘሜ Zmeselo ‘ዓቢሰብ’ ወዲ ዓበይቲ፡ ኤርትራ ለዓመታት እስር ላይ የሚገኙ ዜጎቿን በሙሉ መፍታት፡ ለዓመታት በሼልፍ ላይ የተቀመጠ ህገመንግስቷን መተግበር፡ እንዲሁም ለዓመታት ማዕቀብ የተደረገበት የዜጎቿ የነጻ ፕረስ መብት በይፋ መሰረዝ፡ የውስጥ ጉዳዩዋ እንጂ፡ ከዉጭ ጣልቃ ገብነት ጋር ዬሚያያዝ አንዳችም ምክንያት ዬለውም።
ፈቃደኝነቱ፡ ለወገን አሳቢነቱ፡ ለዜጎች ህይወት ተቆርቋሪነቱ፡ ወዘተ ካለ እስረኞችን በመፍታት ብዙዎችን ማስደሰት ይቻላል። እንዲያው እስከ አሁን የታሰሩት ኣይበቃቸውምን? ደርጎች እንኳ ከእስር ተፈቱ፡ ወያኖችም ታስረው ተፈቱ፡ ሻዕብያዎች ለምንድን ነው ሲታሰሩ የማይፈቱት? እንዲያው ሁሉን ነገር በውጪ ማላከክ ግሩም ቦተሊካ ኣይደለም።