Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11061
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የአቢይ መንግስት ለኢትዮጵያውያን የፈየደው ፋይዳ ምንድን ነው? To be updated regularly . . .

Post by sarcasm » 25 May 2025, 19:31


sarcasm
Senior Member
Posts: 11061
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የአቢይ መንግስት ለኢትዮጵያውያን የፈየደው ፋይዳ ምንድን ነው? To be updated regularly . . .

Post by sarcasm » 29 May 2025, 19:12


sarcasm
Senior Member
Posts: 11061
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የአቢይ መንግስት ለኢትዮጵያውያን የፈየደው ፋይዳ ምንድን ነው? To be updated regularly . . .

Post by sarcasm » 19 Jun 2025, 18:25

(ዘ-ሐበሻ ዜና) በዓለም ትልቁ የኑሮ ውድነት ዳታቤዝ በሆነው Numbeo አዲስ ዓለም አቀፍ መረጃ መሰረት፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኑሮ ውድ ከሆነባቸው ሃገራት መካከል አንደኛዋ ሆና ተመዝግባለች። "የኑሮ ውድነት ማውጫ 2025" (Cost of Living Index by Country 2025) በሚል ርዕስ የወጣው ሪፖርት እንደሚያሳየው፣ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ጋር ሲነጻጸር ኢትዮጵያውያን አሁን ላይ በምግብ፣ በትራንስፖርት እና እንደ ሬስቶራንት ባሉ መሰረታዊ ነገሮች ላይ የበለጠ ገንዘብ ያወጣሉ።

ኢትዮጵያ በዓለም ላይ 53ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠች ሲሆን፣ የኑሮ ውድነት ማውጫዋ 46.5 ነው፤ ይህም ከተዘረዘሩት የአፍሪካ ሀገራት ሁሉ ይበልጣል። እንደ ሪፖርቱ ከሆነ፣ የሸቀጣሸቀጥ ዋጋ ከፍተኛ መሆን ኢትዮጵያ ቀዳሚ ደረጃ ላይ እንድትቀመጥ ካደረጉት ዋና ዋና ምክንያቶች አንዱ ነው። ይህም ዝቅተኛ ገቢ ላይ የሚኖሩ ቤተሰቦች ወጪያቸውን መሸፈን እየከበዳቸው መምጣቱን ያሳያል ተብሏል።


Post Reply