Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 15242
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 21 Aug 2024, 19:53
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የሻዕቢያንና የወያኔን እህትማማችነትና አብሮ አደግነትን ማረጋገጥህ መልካም ነው። እኔም ሁልጊዜ የመከርኩት ይኸንንው ነው፣ ከአንድ አብራክ የወጣችሁ ናችሁና ሳትጠላሉ ተስማምታችሁ ኑሩ፣ እኛን የሰላምና የፍቅር ሰዎችን አትበጥብጡን ነው ያልኩት።
የሚናቆሩና የሚገዳደሉ እህትማማቾች ወላጅ የበደላቸውና ክፉ መንፈስ የሰፈረባቸው ዕርጉሞች ናቸው። ክፋት ደግሞ ጉንጭ ላይ ወይንም እግር ላይ አይበቅልም። የሚበቅለው አእምሮህና ልቦናህ ውስጥ ነው። ስለዚህ በቀልንባቸው ያልካቸው ሰዎች በማወቅም ይሁን ባለማወቅ፣ እንደ መተላለፊያ ውኃ ቱቦ ነው የተጠቀምክባቸው። የጀርመን ህዝብ በሂትለር ፍቅር ተሸንፎ የክፉ መንፈስ መተላለፊያ እንደሆነው ማለት ነው። ድኙ ያላዛገው ቧንቧ ደግሞ ጊዜው ሲደርስ ፏ ብሎ ይፀዳል።
Meleket wrote: ↑21 Aug 2024, 09:22
እታለም የምንዘባርቀውማ የሚዘበረቀውን ነዋ! እንድንልሽ ትፈልጊያለሽን።
ሻዕብያም ሆኑ ወያኔ በረሃ ላይ ኣይደለም የበቀሉት፡ ህዝብ ልብ ውስጥ እንጂ። ለዚያም ነው ሃገር ሙሉ ተቆጣጥሮ የነበረን አረም ተባብረው ለመመንገል የበቁት ብንልሽ ደስ ይልሻልን? የበቀሉበት ስፍራም ዓላም ጋሽም ሳሕልም ደደቢትም ምቹ የእርሻ ቦታዎች መሆናቸውን እናውቃለን። ዓንሰባ፡ መረብ፡ ሰቲት ጋሽ ተከዘና ሱር የተባሉ ወንዞች የሚፈሱባቸው ስፍራዎች ናቸው። ስለዚ “በረሃ” ዬሚለው ቃል ይታረም።
ወያኔ በደቀቀ ጀርባዋ ሻዕብያን ያህል ግድንግድ የህዝብ ድርጅት ስፍር ቁጥር የሌላቸው የደርግ “እዞችን” እምሽኽ ያደረገ ጠብደል ድርጅት እንዴት ልትሸኸም ትችላለች ብለን አንጠይቅሽም። ሁለቱም ለጋራ ዓላማ በፍቃዳቸው ያደረጉት ስራ ስለሆነ ኣንቺን ግድ ሊልሽ ባልተገባ።
ወያኔ ትግራይ የኤርትራን ህዝብ "የራስ እድል በራስ የመወሰን መብት” ከመሰረቱ የደገፈ፡ እዉን እንዲሆንም የጣረ “ጦረኞችን መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ” እያለ የታገለ የትግራይ ህዝብ ድርጅት መሆኑን መካድ ኣይቻልም። ሊሰለቅጥ ያስባል ምናምን ዬሚለውን ተረትተረት ለነ እንቶኔ ንገሪያቸው። መጥፎ ኣጋጣሚ ሆኖ ከድል መልስ መጋጨት ኣጋጥሟል፡ ግጭቱ ሚበላውን በልቶ ግዜው ሲደርስ መፈወሱ ኣይቀርም።
ሻዕብያዎች ኢትዮጵያን ቢጠሉዋት ኖሮ ሲመሰረቱ ጀምረው “ኢትዮጵያ ኣንድ መሆን ኣለባት፡ መበታተን ኣይገባትም” የሚል ቦሊሲ ባላራመዱ ነበር። በመሆኑም ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሊበታትን ነው የሚያስበው የሚለው ኣባባልሽን ለቱርክ ወይም ግብጻውያን ወይ ሶማሊያዊያን ጓደኞችሽ ብትነግሪያቸው ይሻላል።
ደግሞስ የኤርትራ ህዝብ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ እስካልፈቀዱ ድረስ ሻዕብያም ሆነ ወያኔ ባንቺ ጥላቻና ትንቢት ብቻ ሊጠፉ ኣይችሉም።
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ብጽዕት የምንላት የአምላክ እናትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነው። ከዚህ በተረፈ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር መልካም የፍልሰታ ለማርያም በዓል ተመኝተንልሻል። ይመችሽ!
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 06:59
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ለመሆኑ ምንድነው የምትዘባርቀው?
ወያኔና ሻዕቢያ ኮሚኒስቶች ናቸው? አዎ ያለምንም ጥርጥር ፤ እንደ ደረቅ አረም በረሃ ውስጥ የበቀሉና የማይለወጡ የክፋት ፈረሶች ናቸው። ሽኮኮ ወያኔ ሻዕቢያን በደቀቀ ጀርባዋ ተሸክማ አዲስ አበባ አስገባች፣ ‘ሌባ ሲካፈል አይስማማም’ እንደሚባለው ፣ በዝርፊያው ላይ ሁለቱም ዓይናቸው ደም ለብሶ ተናቆሩ። ቂም በቀል ቋጥረውና፣ በድንበር አሳበው ህዝቡን አስጨረሱት።
ወያኔ እንደ ኤርትራ መሆን ወይንም ኤርትራን ለመሰልቀጥ በከንቱ እየተመኘችና ደሟን እያዘራች በመጨረሻ ከስታና ኮስሳ ትጠፋለች። ዓይናቸው ወደ አረንጓዴነት የተለወጠውና በቅናት የነደዱት ዕርጉም ሻዕቢያዎችም ደግሞ ፣ ኢትዮጵያን እየጠሉ ግን ደግሞ ከውስጥ ገብተው እንደ ድሮው እየቦጠቦጡ ለመኖር እየተመኙ፣ የተጣበቁበት የጣሊያን ውርስ አልቆና በስብሶ በመጨረሻም የዓረብ ተላላኪ እንደሆኑ ይጠፋሉ።
ክፋት ለጊዜው ይፎልላል እንጂ፣ በመጨረሻ በብፅዕት እግር ስር ይወድቃል። ክፉ!
Meleket wrote: ↑20 Aug 2024, 09:45
Selam/ wrote: ↑20 Aug 2024, 07:22
ወያኔና ሻዕቢያ ከአንድ ኮሚኒስታዊ ወንዝ የሚቀዱ ሁለት ዕርጉምና ነቀርሳዎች ናቸው። አንዱ የሌላውን ዕኩይነት ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ሁለቱም በቂምና በጥላቻ መርግምት ተወጥረው፣ ሲጓተቱና ሲፋተጉ ይኖራሉ እንጂ፣ የድንበር ክለላው እንኳን ቢተገበር መቼም ቢሆን አይተማመኑም፣ ሊስማሙም አይችሉም። They say ‘picking the lesser of two evils is evil.’ I say it’s a crime & deadly sin! ክፉ!
“ሰብኣይን ሰበይትን ካብ ሓደ ማይ ይቕድሑ” ይላል ያገራችን ምሳሌ። እጅግ ፍቅርና ሰላም ስምምነት ያለው ትዳርን ለመግለጽ “ባልና ሚስት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ/ይመነጫሉ!” ዬሚል ኣባባል ኣለ።
በዚህ ስሌት ከሄድን ሁለቱ ከኮሚኒስት ወንዝ የሚቀዱ ከሆነ መስማማት ነበረባቸው። ያንቺ ፍራቻ ድንበሩ ወረቀት ላይ ብቻ ሳይሆን መሬት ላይም ከተመላከተ፡ ያገርሽ ሰሜንኞች ፊታቸውን ወደ ደቡብ ኣዙረው “ሒሳባቸውን እንዳያወራርዱ ነው!” ብለን ኣንሳለቅብሽም። ወደድሽም ጠላሽም ቀኑ ሲደርስ ድንበሩም ይሰመራል፡ ሰላሙም ይሰፍናል።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4499
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 26 Aug 2024, 08:22
እታለም እንደሚታወቀው መቼም የሰው ልጆች ሁላችን ካንድ ኣብራክ የወጣን ነን። ስግብግብነት ስስት ክፋትና ምቀኝነት እስካሉ ድረስ፡ እርስ በርስ የሰው ልጆች መናቆራቸው ኣይቀሬው ነው።
ሂትለር ያወናበደው የጀርመን ህዝብ፡ ካገሩ አልፎ ዓለምን ለመቆጣጠር የቋመጠና ልዩ የሰው ዘሮች ነን በማለት የዘረኝነት ልዕልናውን ለማሳዬት በመጣሩ በተባበሩት ክንዶች ድባቅ ተመትቷል። የኤርትራ ህዝብ እንዲህ ዓይነት ተስፋፊ ኣመለካከት ዬለውም። ይልቅስ እራሱን ነጻ ኣውጥቶ፡ የተጨቆኑ ያፍሪካ ቀንድ ህዝቦችንም ነጻ ይወጡ ዘንድ፡ እርዳታ በሚጠይቁበት ኣጋጣሚ ሁሉ፡ ካለው እያካፈለ ብዙዎች ነጣ ይወጡ ዘንድ የበኩሉን ገንቢ አስተዋጽዖ ያደረገ ክቡር ህዝብ ነው ስንል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ነው፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 19:53
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የሻዕቢያንና የወያኔን እህትማማችነትና አብሮ አደግነትን ማረጋገጥህ መልካም ነው። እኔም ሁልጊዜ የመከርኩት ይኸንንው ነው፣ ከአንድ አብራክ የወጣችሁ ናችሁና ሳትጠላሉ ተስማምታችሁ ኑሩ፣ እኛን የሰላምና የፍቅር ሰዎችን አትበጥብጡን ነው ያልኩት።
የሚናቆሩና የሚገዳደሉ እህትማማቾች ወላጅ የበደላቸውና ክፉ መንፈስ የሰፈረባቸው ዕርጉሞች ናቸው። ክፋት ደግሞ ጉንጭ ላይ ወይንም እግር ላይ አይበቅልም። የሚበቅለው አእምሮህና ልቦናህ ውስጥ ነው። ስለዚህ በቀልንባቸው ያልካቸው ሰዎች በማወቅም ይሁን ባለማወቅ፣ እንደ መተላለፊያ ውኃ ቱቦ ነው የተጠቀምክባቸው። የጀርመን ህዝብ በሂትለር ፍቅር ተሸንፎ የክፉ መንፈስ መተላለፊያ እንደሆነው ማለት ነው። ድኙ ያላዛገው ቧንቧ ደግሞ ጊዜው ሲደርስ ፏ ብሎ ይፀዳል።
Meleket wrote: ↑21 Aug 2024, 09:22
እታለም የምንዘባርቀውማ የሚዘበረቀውን ነዋ! እንድንልሽ ትፈልጊያለሽን።
ሻዕብያም ሆኑ ወያኔ በረሃ ላይ ኣይደለም የበቀሉት፡ ህዝብ ልብ ውስጥ እንጂ። ለዚያም ነው ሃገር ሙሉ ተቆጣጥሮ የነበረን አረም ተባብረው ለመመንገል የበቁት ብንልሽ ደስ ይልሻልን? የበቀሉበት ስፍራም ዓላም ጋሽም ሳሕልም ደደቢትም ምቹ የእርሻ ቦታዎች መሆናቸውን እናውቃለን። ዓንሰባ፡ መረብ፡ ሰቲት ጋሽ ተከዘና ሱር የተባሉ ወንዞች የሚፈሱባቸው ስፍራዎች ናቸው። ስለዚ “በረሃ” ዬሚለው ቃል ይታረም።
ወያኔ በደቀቀ ጀርባዋ ሻዕብያን ያህል ግድንግድ የህዝብ ድርጅት ስፍር ቁጥር የሌላቸው የደርግ “እዞችን” እምሽኽ ያደረገ ጠብደል ድርጅት እንዴት ልትሸኸም ትችላለች ብለን አንጠይቅሽም። ሁለቱም ለጋራ ዓላማ በፍቃዳቸው ያደረጉት ስራ ስለሆነ ኣንቺን ግድ ሊልሽ ባልተገባ።
ወያኔ ትግራይ የኤርትራን ህዝብ "የራስ እድል በራስ የመወሰን መብት” ከመሰረቱ የደገፈ፡ እዉን እንዲሆንም የጣረ “ጦረኞችን መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ” እያለ የታገለ የትግራይ ህዝብ ድርጅት መሆኑን መካድ ኣይቻልም። ሊሰለቅጥ ያስባል ምናምን ዬሚለውን ተረትተረት ለነ እንቶኔ ንገሪያቸው። መጥፎ ኣጋጣሚ ሆኖ ከድል መልስ መጋጨት ኣጋጥሟል፡ ግጭቱ ሚበላውን በልቶ ግዜው ሲደርስ መፈወሱ ኣይቀርም።
ሻዕብያዎች ኢትዮጵያን ቢጠሉዋት ኖሮ ሲመሰረቱ ጀምረው “ኢትዮጵያ ኣንድ መሆን ኣለባት፡ መበታተን ኣይገባትም” የሚል ቦሊሲ ባላራመዱ ነበር። በመሆኑም ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሊበታትን ነው የሚያስበው የሚለው ኣባባልሽን ለቱርክ ወይም ግብጻውያን ወይ ሶማሊያዊያን ጓደኞችሽ ብትነግሪያቸው ይሻላል።
ደግሞስ የኤርትራ ህዝብ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ እስካልፈቀዱ ድረስ ሻዕብያም ሆነ ወያኔ ባንቺ ጥላቻና ትንቢት ብቻ ሊጠፉ ኣይችሉም።
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ብጽዕት የምንላት የአምላክ እናትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነው። ከዚህ በተረፈ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር መልካም የፍልሰታ ለማርያም በዓል ተመኝተንልሻል። ይመችሽ!
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 06:59
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ለመሆኑ ምንድነው የምትዘባርቀው?
ወያኔና ሻዕቢያ ኮሚኒስቶች ናቸው? አዎ ያለምንም ጥርጥር ፤ እንደ ደረቅ አረም በረሃ ውስጥ የበቀሉና የማይለወጡ የክፋት ፈረሶች ናቸው። ሽኮኮ ወያኔ ሻዕቢያን በደቀቀ ጀርባዋ ተሸክማ አዲስ አበባ አስገባች፣ ‘ሌባ ሲካፈል አይስማማም’ እንደሚባለው ፣ በዝርፊያው ላይ ሁለቱም ዓይናቸው ደም ለብሶ ተናቆሩ። ቂም በቀል ቋጥረውና፣ በድንበር አሳበው ህዝቡን አስጨረሱት።
ወያኔ እንደ ኤርትራ መሆን ወይንም ኤርትራን ለመሰልቀጥ በከንቱ እየተመኘችና ደሟን እያዘራች በመጨረሻ ከስታና ኮስሳ ትጠፋለች። ዓይናቸው ወደ አረንጓዴነት የተለወጠውና በቅናት የነደዱት ዕርጉም ሻዕቢያዎችም ደግሞ ፣ ኢትዮጵያን እየጠሉ ግን ደግሞ ከውስጥ ገብተው እንደ ድሮው እየቦጠቦጡ ለመኖር እየተመኙ፣ የተጣበቁበት የጣሊያን ውርስ አልቆና በስብሶ በመጨረሻም የዓረብ ተላላኪ እንደሆኑ ይጠፋሉ።
ክፋት ለጊዜው ይፎልላል እንጂ፣ በመጨረሻ በብፅዕት እግር ስር ይወድቃል። ክፉ!
Meleket wrote: ↑20 Aug 2024, 09:45
Selam/ wrote: ↑20 Aug 2024, 07:22
ወያኔና ሻዕቢያ ከአንድ ኮሚኒስታዊ ወንዝ የሚቀዱ ሁለት ዕርጉምና ነቀርሳዎች ናቸው። አንዱ የሌላውን ዕኩይነት ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ሁለቱም በቂምና በጥላቻ መርግምት ተወጥረው፣ ሲጓተቱና ሲፋተጉ ይኖራሉ እንጂ፣ የድንበር ክለላው እንኳን ቢተገበር መቼም ቢሆን አይተማመኑም፣ ሊስማሙም አይችሉም። They say ‘picking the lesser of two evils is evil.’ I say it’s a crime & deadly sin! ክፉ!
“ሰብኣይን ሰበይትን ካብ ሓደ ማይ ይቕድሑ” ይላል ያገራችን ምሳሌ። እጅግ ፍቅርና ሰላም ስምምነት ያለው ትዳርን ለመግለጽ “ባልና ሚስት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ/ይመነጫሉ!” ዬሚል ኣባባል ኣለ።
በዚህ ስሌት ከሄድን ሁለቱ ከኮሚኒስት ወንዝ የሚቀዱ ከሆነ መስማማት ነበረባቸው። ያንቺ ፍራቻ ድንበሩ ወረቀት ላይ ብቻ ሳይሆን መሬት ላይም ከተመላከተ፡ ያገርሽ ሰሜንኞች ፊታቸውን ወደ ደቡብ ኣዙረው “ሒሳባቸውን እንዳያወራርዱ ነው!” ብለን ኣንሳለቅብሽም። ወደድሽም ጠላሽም ቀኑ ሲደርስ ድንበሩም ይሰመራል፡ ሰላሙም ይሰፍናል።
-
Abere
- Senior Member
- Posts: 13816
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Post
by Abere » 01 Sep 2024, 09:50
የዲያብሎስ ጽልመት በብርሃን እንደ ተከሰተ፤ የሻዕብያዋ ኤርትራ ማንነት እንድሁ የእውነት ዶሴ ሲከፈት በእራሷ እንደበት ስትንጫጭታ በአደባባይ ትግለጣለች። Somaliland የሚዘንበው ዝናብ እኔን ያበሰብሰኛል፤ ግብጽ ውሃ ስታጣ እኔንም ይጠማኛል ትላለች ጣልያን ሰራሽ ኤርትራ - የግብጽ ማደጎ : የመለስ ዜናዊ ልዩ ስጦታ። እንኳን ቁማ መሄድ ዳዴ ማለት ያልቻለች 34 አመት ድኩማን ወይም የቀኝ ገዥዎች ላቦራቶሪ failed state, Eritrea. A disappointment to the hypocrite world of the syndicate of colonizers
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 15242
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 01 Sep 2024, 09:55
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ታዲያ በER ላይ ተሰግስጋችሁ በኢትዮጵያ ላይ መርዝ የምትረጩት እናንተ የሻዕቢያ ውሻዎች ከየትኛው የደፈረሰ የኤርትራ ባህር ነው የተቀዳችሁት?
Meleket wrote: ↑26 Aug 2024, 08:22
እታለም እንደሚታወቀው መቼም የሰው ልጆች ሁላችን ካንድ ኣብራክ የወጣን ነን። ስግብግብነት ስስት ክፋትና ምቀኝነት እስካሉ ድረስ፡ እርስ በርስ የሰው ልጆች መናቆራቸው ኣይቀሬው ነው።
ሂትለር ያወናበደው የጀርመን ህዝብ፡ ካገሩ አልፎ ዓለምን ለመቆጣጠር የቋመጠና ልዩ የሰው ዘሮች ነን በማለት የዘረኝነት ልዕልናውን ለማሳዬት በመጣሩ በተባበሩት ክንዶች ድባቅ ተመትቷል። የኤርትራ ህዝብ እንዲህ ዓይነት ተስፋፊ ኣመለካከት ዬለውም። ይልቅስ እራሱን ነጻ ኣውጥቶ፡ የተጨቆኑ ያፍሪካ ቀንድ ህዝቦችንም ነጻ ይወጡ ዘንድ፡ እርዳታ በሚጠይቁበት ኣጋጣሚ ሁሉ፡ ካለው እያካፈለ ብዙዎች ነጣ ይወጡ ዘንድ የበኩሉን ገንቢ አስተዋጽዖ ያደረገ ክቡር ህዝብ ነው ስንል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ነው፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 19:53
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የሻዕቢያንና የወያኔን እህትማማችነትና አብሮ አደግነትን ማረጋገጥህ መልካም ነው። እኔም ሁልጊዜ የመከርኩት ይኸንንው ነው፣ ከአንድ አብራክ የወጣችሁ ናችሁና ሳትጠላሉ ተስማምታችሁ ኑሩ፣ እኛን የሰላምና የፍቅር ሰዎችን አትበጥብጡን ነው ያልኩት።
የሚናቆሩና የሚገዳደሉ እህትማማቾች ወላጅ የበደላቸውና ክፉ መንፈስ የሰፈረባቸው ዕርጉሞች ናቸው። ክፋት ደግሞ ጉንጭ ላይ ወይንም እግር ላይ አይበቅልም። የሚበቅለው አእምሮህና ልቦናህ ውስጥ ነው። ስለዚህ በቀልንባቸው ያልካቸው ሰዎች በማወቅም ይሁን ባለማወቅ፣ እንደ መተላለፊያ ውኃ ቱቦ ነው የተጠቀምክባቸው። የጀርመን ህዝብ በሂትለር ፍቅር ተሸንፎ የክፉ መንፈስ መተላለፊያ እንደሆነው ማለት ነው። ድኙ ያላዛገው ቧንቧ ደግሞ ጊዜው ሲደርስ ፏ ብሎ ይፀዳል።
Meleket wrote: ↑21 Aug 2024, 09:22
እታለም የምንዘባርቀውማ የሚዘበረቀውን ነዋ! እንድንልሽ ትፈልጊያለሽን።
ሻዕብያም ሆኑ ወያኔ በረሃ ላይ ኣይደለም የበቀሉት፡ ህዝብ ልብ ውስጥ እንጂ። ለዚያም ነው ሃገር ሙሉ ተቆጣጥሮ የነበረን አረም ተባብረው ለመመንገል የበቁት ብንልሽ ደስ ይልሻልን? የበቀሉበት ስፍራም ዓላም ጋሽም ሳሕልም ደደቢትም ምቹ የእርሻ ቦታዎች መሆናቸውን እናውቃለን። ዓንሰባ፡ መረብ፡ ሰቲት ጋሽ ተከዘና ሱር የተባሉ ወንዞች የሚፈሱባቸው ስፍራዎች ናቸው። ስለዚ “በረሃ” ዬሚለው ቃል ይታረም።
ወያኔ በደቀቀ ጀርባዋ ሻዕብያን ያህል ግድንግድ የህዝብ ድርጅት ስፍር ቁጥር የሌላቸው የደርግ “እዞችን” እምሽኽ ያደረገ ጠብደል ድርጅት እንዴት ልትሸኸም ትችላለች ብለን አንጠይቅሽም። ሁለቱም ለጋራ ዓላማ በፍቃዳቸው ያደረጉት ስራ ስለሆነ ኣንቺን ግድ ሊልሽ ባልተገባ።
ወያኔ ትግራይ የኤርትራን ህዝብ "የራስ እድል በራስ የመወሰን መብት” ከመሰረቱ የደገፈ፡ እዉን እንዲሆንም የጣረ “ጦረኞችን መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ” እያለ የታገለ የትግራይ ህዝብ ድርጅት መሆኑን መካድ ኣይቻልም። ሊሰለቅጥ ያስባል ምናምን ዬሚለውን ተረትተረት ለነ እንቶኔ ንገሪያቸው። መጥፎ ኣጋጣሚ ሆኖ ከድል መልስ መጋጨት ኣጋጥሟል፡ ግጭቱ ሚበላውን በልቶ ግዜው ሲደርስ መፈወሱ ኣይቀርም።
ሻዕብያዎች ኢትዮጵያን ቢጠሉዋት ኖሮ ሲመሰረቱ ጀምረው “ኢትዮጵያ ኣንድ መሆን ኣለባት፡ መበታተን ኣይገባትም” የሚል ቦሊሲ ባላራመዱ ነበር። በመሆኑም ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሊበታትን ነው የሚያስበው የሚለው ኣባባልሽን ለቱርክ ወይም ግብጻውያን ወይ ሶማሊያዊያን ጓደኞችሽ ብትነግሪያቸው ይሻላል።
ደግሞስ የኤርትራ ህዝብ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ እስካልፈቀዱ ድረስ ሻዕብያም ሆነ ወያኔ ባንቺ ጥላቻና ትንቢት ብቻ ሊጠፉ ኣይችሉም።
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ብጽዕት የምንላት የአምላክ እናትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነው። ከዚህ በተረፈ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር መልካም የፍልሰታ ለማርያም በዓል ተመኝተንልሻል። ይመችሽ!
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 06:59
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ለመሆኑ ምንድነው የምትዘባርቀው?
ወያኔና ሻዕቢያ ኮሚኒስቶች ናቸው? አዎ ያለምንም ጥርጥር ፤ እንደ ደረቅ አረም በረሃ ውስጥ የበቀሉና የማይለወጡ የክፋት ፈረሶች ናቸው። ሽኮኮ ወያኔ ሻዕቢያን በደቀቀ ጀርባዋ ተሸክማ አዲስ አበባ አስገባች፣ ‘ሌባ ሲካፈል አይስማማም’ እንደሚባለው ፣ በዝርፊያው ላይ ሁለቱም ዓይናቸው ደም ለብሶ ተናቆሩ። ቂም በቀል ቋጥረውና፣ በድንበር አሳበው ህዝቡን አስጨረሱት።
ወያኔ እንደ ኤርትራ መሆን ወይንም ኤርትራን ለመሰልቀጥ በከንቱ እየተመኘችና ደሟን እያዘራች በመጨረሻ ከስታና ኮስሳ ትጠፋለች። ዓይናቸው ወደ አረንጓዴነት የተለወጠውና በቅናት የነደዱት ዕርጉም ሻዕቢያዎችም ደግሞ ፣ ኢትዮጵያን እየጠሉ ግን ደግሞ ከውስጥ ገብተው እንደ ድሮው እየቦጠቦጡ ለመኖር እየተመኙ፣ የተጣበቁበት የጣሊያን ውርስ አልቆና በስብሶ በመጨረሻም የዓረብ ተላላኪ እንደሆኑ ይጠፋሉ።
ክፋት ለጊዜው ይፎልላል እንጂ፣ በመጨረሻ በብፅዕት እግር ስር ይወድቃል። ክፉ!
Meleket wrote: ↑20 Aug 2024, 09:45
Selam/ wrote: ↑20 Aug 2024, 07:22
ወያኔና ሻዕቢያ ከአንድ ኮሚኒስታዊ ወንዝ የሚቀዱ ሁለት ዕርጉምና ነቀርሳዎች ናቸው። አንዱ የሌላውን ዕኩይነት ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ሁለቱም በቂምና በጥላቻ መርግምት ተወጥረው፣ ሲጓተቱና ሲፋተጉ ይኖራሉ እንጂ፣ የድንበር ክለላው እንኳን ቢተገበር መቼም ቢሆን አይተማመኑም፣ ሊስማሙም አይችሉም። They say ‘picking the lesser of two evils is evil.’ I say it’s a crime & deadly sin! ክፉ!
“ሰብኣይን ሰበይትን ካብ ሓደ ማይ ይቕድሑ” ይላል ያገራችን ምሳሌ። እጅግ ፍቅርና ሰላም ስምምነት ያለው ትዳርን ለመግለጽ “ባልና ሚስት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ/ይመነጫሉ!” ዬሚል ኣባባል ኣለ።
በዚህ ስሌት ከሄድን ሁለቱ ከኮሚኒስት ወንዝ የሚቀዱ ከሆነ መስማማት ነበረባቸው። ያንቺ ፍራቻ ድንበሩ ወረቀት ላይ ብቻ ሳይሆን መሬት ላይም ከተመላከተ፡ ያገርሽ ሰሜንኞች ፊታቸውን ወደ ደቡብ ኣዙረው “ሒሳባቸውን እንዳያወራርዱ ነው!” ብለን ኣንሳለቅብሽም። ወደድሽም ጠላሽም ቀኑ ሲደርስ ድንበሩም ይሰመራል፡ ሰላሙም ይሰፍናል።
-
Abere
- Senior Member
- Posts: 13816
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
-
Meleket
- Member
- Posts: 4499
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 02 Sep 2024, 09:52
እታለም ካንቺ ሃሳብ ጋር ያልተስማማ ሃሳብ ያቀረብ ሰው ሁሉ መቼም መርዘኛና መርዝ ረጪ ነው ባንቺ ቤት። ወይ ኣጣዬ ምኗን ጉድ ነው ያፈራሽ?
Selam/ wrote: ↑01 Sep 2024, 09:55
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ታዲያ በER ላይ ተሰግስጋችሁ በኢትዮጵያ ላይ መርዝ የምትረጩት እናንተ የሻዕቢያ ውሻዎች ከየትኛው የደፈረሰ የኤርትራ ባህር ነው የተቀዳችሁት?
Meleket wrote: ↑26 Aug 2024, 08:22
እታለም እንደሚታወቀው መቼም የሰው ልጆች ሁላችን ካንድ ኣብራክ የወጣን ነን። ስግብግብነት ስስት ክፋትና ምቀኝነት እስካሉ ድረስ፡ እርስ በርስ የሰው ልጆች መናቆራቸው ኣይቀሬው ነው።
ሂትለር ያወናበደው የጀርመን ህዝብ፡ ካገሩ አልፎ ዓለምን ለመቆጣጠር የቋመጠና ልዩ የሰው ዘሮች ነን በማለት የዘረኝነት ልዕልናውን ለማሳዬት በመጣሩ በተባበሩት ክንዶች ድባቅ ተመትቷል። የኤርትራ ህዝብ እንዲህ ዓይነት ተስፋፊ ኣመለካከት ዬለውም። ይልቅስ እራሱን ነጻ ኣውጥቶ፡ የተጨቆኑ ያፍሪካ ቀንድ ህዝቦችንም ነጻ ይወጡ ዘንድ፡ እርዳታ በሚጠይቁበት ኣጋጣሚ ሁሉ፡ ካለው እያካፈለ ብዙዎች ነጣ ይወጡ ዘንድ የበኩሉን ገንቢ አስተዋጽዖ ያደረገ ክቡር ህዝብ ነው ስንል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ነው፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 19:53
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የሻዕቢያንና የወያኔን እህትማማችነትና አብሮ አደግነትን ማረጋገጥህ መልካም ነው። እኔም ሁልጊዜ የመከርኩት ይኸንንው ነው፣ ከአንድ አብራክ የወጣችሁ ናችሁና ሳትጠላሉ ተስማምታችሁ ኑሩ፣ እኛን የሰላምና የፍቅር ሰዎችን አትበጥብጡን ነው ያልኩት።
የሚናቆሩና የሚገዳደሉ እህትማማቾች ወላጅ የበደላቸውና ክፉ መንፈስ የሰፈረባቸው ዕርጉሞች ናቸው። ክፋት ደግሞ ጉንጭ ላይ ወይንም እግር ላይ አይበቅልም። የሚበቅለው አእምሮህና ልቦናህ ውስጥ ነው። ስለዚህ በቀልንባቸው ያልካቸው ሰዎች በማወቅም ይሁን ባለማወቅ፣ እንደ መተላለፊያ ውኃ ቱቦ ነው የተጠቀምክባቸው። የጀርመን ህዝብ በሂትለር ፍቅር ተሸንፎ የክፉ መንፈስ መተላለፊያ እንደሆነው ማለት ነው። ድኙ ያላዛገው ቧንቧ ደግሞ ጊዜው ሲደርስ ፏ ብሎ ይፀዳል።
Meleket wrote: ↑21 Aug 2024, 09:22
እታለም የምንዘባርቀውማ የሚዘበረቀውን ነዋ! እንድንልሽ ትፈልጊያለሽን።
ሻዕብያም ሆኑ ወያኔ በረሃ ላይ ኣይደለም የበቀሉት፡ ህዝብ ልብ ውስጥ እንጂ። ለዚያም ነው ሃገር ሙሉ ተቆጣጥሮ የነበረን አረም ተባብረው ለመመንገል የበቁት ብንልሽ ደስ ይልሻልን? የበቀሉበት ስፍራም ዓላም ጋሽም ሳሕልም ደደቢትም ምቹ የእርሻ ቦታዎች መሆናቸውን እናውቃለን። ዓንሰባ፡ መረብ፡ ሰቲት ጋሽ ተከዘና ሱር የተባሉ ወንዞች የሚፈሱባቸው ስፍራዎች ናቸው። ስለዚ “በረሃ” ዬሚለው ቃል ይታረም።
ወያኔ በደቀቀ ጀርባዋ ሻዕብያን ያህል ግድንግድ የህዝብ ድርጅት ስፍር ቁጥር የሌላቸው የደርግ “እዞችን” እምሽኽ ያደረገ ጠብደል ድርጅት እንዴት ልትሸኸም ትችላለች ብለን አንጠይቅሽም። ሁለቱም ለጋራ ዓላማ በፍቃዳቸው ያደረጉት ስራ ስለሆነ ኣንቺን ግድ ሊልሽ ባልተገባ።
ወያኔ ትግራይ የኤርትራን ህዝብ "የራስ እድል በራስ የመወሰን መብት” ከመሰረቱ የደገፈ፡ እዉን እንዲሆንም የጣረ “ጦረኞችን መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ” እያለ የታገለ የትግራይ ህዝብ ድርጅት መሆኑን መካድ ኣይቻልም። ሊሰለቅጥ ያስባል ምናምን ዬሚለውን ተረትተረት ለነ እንቶኔ ንገሪያቸው። መጥፎ ኣጋጣሚ ሆኖ ከድል መልስ መጋጨት ኣጋጥሟል፡ ግጭቱ ሚበላውን በልቶ ግዜው ሲደርስ መፈወሱ ኣይቀርም።
ሻዕብያዎች ኢትዮጵያን ቢጠሉዋት ኖሮ ሲመሰረቱ ጀምረው “ኢትዮጵያ ኣንድ መሆን ኣለባት፡ መበታተን ኣይገባትም” የሚል ቦሊሲ ባላራመዱ ነበር። በመሆኑም ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሊበታትን ነው የሚያስበው የሚለው ኣባባልሽን ለቱርክ ወይም ግብጻውያን ወይ ሶማሊያዊያን ጓደኞችሽ ብትነግሪያቸው ይሻላል።
ደግሞስ የኤርትራ ህዝብ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ እስካልፈቀዱ ድረስ ሻዕብያም ሆነ ወያኔ ባንቺ ጥላቻና ትንቢት ብቻ ሊጠፉ ኣይችሉም።
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ብጽዕት የምንላት የአምላክ እናትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነው። ከዚህ በተረፈ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር መልካም የፍልሰታ ለማርያም በዓል ተመኝተንልሻል። ይመችሽ!
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 06:59
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ለመሆኑ ምንድነው የምትዘባርቀው?
ወያኔና ሻዕቢያ ኮሚኒስቶች ናቸው? አዎ ያለምንም ጥርጥር ፤ እንደ ደረቅ አረም በረሃ ውስጥ የበቀሉና የማይለወጡ የክፋት ፈረሶች ናቸው። ሽኮኮ ወያኔ ሻዕቢያን በደቀቀ ጀርባዋ ተሸክማ አዲስ አበባ አስገባች፣ ‘ሌባ ሲካፈል አይስማማም’ እንደሚባለው ፣ በዝርፊያው ላይ ሁለቱም ዓይናቸው ደም ለብሶ ተናቆሩ። ቂም በቀል ቋጥረውና፣ በድንበር አሳበው ህዝቡን አስጨረሱት።
ወያኔ እንደ ኤርትራ መሆን ወይንም ኤርትራን ለመሰልቀጥ በከንቱ እየተመኘችና ደሟን እያዘራች በመጨረሻ ከስታና ኮስሳ ትጠፋለች። ዓይናቸው ወደ አረንጓዴነት የተለወጠውና በቅናት የነደዱት ዕርጉም ሻዕቢያዎችም ደግሞ ፣ ኢትዮጵያን እየጠሉ ግን ደግሞ ከውስጥ ገብተው እንደ ድሮው እየቦጠቦጡ ለመኖር እየተመኙ፣ የተጣበቁበት የጣሊያን ውርስ አልቆና በስብሶ በመጨረሻም የዓረብ ተላላኪ እንደሆኑ ይጠፋሉ።
ክፋት ለጊዜው ይፎልላል እንጂ፣ በመጨረሻ በብፅዕት እግር ስር ይወድቃል። ክፉ!
Meleket wrote: ↑20 Aug 2024, 09:45
“ሰብኣይን ሰበይትን ካብ ሓደ ማይ ይቕድሑ” ይላል ያገራችን ምሳሌ። እጅግ ፍቅርና ሰላም ስምምነት ያለው ትዳርን ለመግለጽ “ባልና ሚስት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ/ይመነጫሉ!” ዬሚል ኣባባል ኣለ።
በዚህ ስሌት ከሄድን ሁለቱ ከኮሚኒስት ወንዝ የሚቀዱ ከሆነ መስማማት ነበረባቸው። ያንቺ ፍራቻ ድንበሩ ወረቀት ላይ ብቻ ሳይሆን መሬት ላይም ከተመላከተ፡ ያገርሽ ሰሜንኞች ፊታቸውን ወደ ደቡብ ኣዙረው “ሒሳባቸውን እንዳያወራርዱ ነው!” ብለን ኣንሳለቅብሽም። ወደድሽም ጠላሽም ቀኑ ሲደርስ ድንበሩም ይሰመራል፡ ሰላሙም ይሰፍናል።
-
ethiopianunity
- Senior Member
- Posts: 10015
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Post
by ethiopianunity » 02 Sep 2024, 10:02
Horus,
Shabia is very deceptive, they studied every Ethiopian ethnic history and used it to their benefit. I believe Gurages of all tge most being deceived because of history, they came from Gura in Eri region. I am afraid there are Gurages, esp Sebat Bet like Berhanu who maybe in cahoots with Shabia recruited in Ehapa. I heard from one Shabia, most members killed by Derg in Ehapa were Gurages, of course, the originators of Ehapa, Isayas and Eritreans saved themselves by joining Jebha, later became Eplf. I believe some kembatas may be deceived as well
-
ethiopianunity
- Senior Member
- Posts: 10015
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Post
by ethiopianunity » 02 Sep 2024, 10:08
Meleket wrote: ↑19 Aug 2024, 03:49
የኤርትራ ህዝብ ጥያቄ “ድንበሩን በሄክ ብይንና በአልጀርስ ውል መሰረት” ካርታ ላይ የሰፈረው ድንበር መሬቱ ላይም በግልጽ ይመላከትና የሁለቱም ሃገራት ህዝብ ተከባብሮና ተጋግዞ በሰላም ይኑር ነው። የቀጠናው ሰላም የማይዋጥላቸው ኣካላት ደግሞ ይህ ተተግብሮ ከማዬት ሞትን ይመርጣሉ።
የአጤ ኃይለስላሴ ግዜ “ኤርትራ መሬቷና ባህሯ እንጂ ህዝቧ ኣያስፈልገንም!” የሚል መርህ በመከተላቸው፡ በርካታ የኤርትራ ቀዬዎች በአጤው የጥፋት ዘመቻ ሰላባ እንደሆኑ ይታወቃል። ያን እኩይ ዓላማ ያነገቡ የጥፋት ኣካላት እስከ ኣሁን እንደሚኖሩ በርካታ ኤርትራውያን ይጠረጥራሉ።
Lier, none of our kings uttered such words. Of vourse, being snake you are, uou have to create some sera to create rift between Eritreans and Ethiopians. Of course Egypt is very expert on Sera, shania learned it from its mentor
Of vourse, some migrants who invaded Mereb Melash at the time are from Arab peninsula, these Arab descendants are right hand for Egypt and Arabs who must leave Eritrea as they were and have been sleeping cells. Most in Shabia are also descendants of these migrants and colonizers of Turkey, Italy, etc such as Isayas and Meles Zenawi. Proof? Meles and Isayas swore to Gadaffi of Libya and Arab leaders, they have Arab/ middle East blood. You heard it from horses mouth!
Last edited by
ethiopianunity on 02 Sep 2024, 10:14, edited 1 time in total.
-
ethiopianunity
- Senior Member
- Posts: 10015
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Post
by ethiopianunity » 02 Sep 2024, 10:46
Do not take lightly the support of Shabia among some Ethiopians, whom Shabia is their master. I can safely say Ethiopia is for the past 30 years IS under Shabia. Those Ethiopians? in power, actvists still cow tow to Shabia. Who are they? Tplf, Olf and pp members, so called every Ethiopian journalists such as Anchor media, the fake Fanos such as Zemene Kassie, Aba Dula gemedas and co. who are archtects of Lemma-abiy team, now pp, not to mention, still-operating Ehapa, especially via Berhanu, andargachew tsige, not to mention general mamo and many amara Oromo fighters in sawa once again waiting for their annhilations once their use expires. Shabia is member of Illuminati/free masons anti christ cult system, as part of Turkey and Egypt, Itly, etc they use sorcery that is why world leaders and arabs continue to be in power. So we Ethiopians are bluffing when you talk against Shabia. Pp/Aby could be member of this cult, under supervision of Shabia. Hence tge reason welcoming Shabia and saving Tplf. The war is against yhe population!
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 15242
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 02 Sep 2024, 11:26
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ እዚህ ፎረም ላይ ያላችሁት ዕርጉም ሻቦዎች ከእኔ ጋር ብቻ ቢሆን ኖሮማ ያልተስማማችሁት ምንም ባልከፋ ነበር። ሆኖም ሁላችሁም፣ ቀንና ለሊት የኢትዮጵያ ጥላቻችሁን ስታቀረሹ ነው የምትውሉት።
ሙሉ ጊዜህን ነገር የምትፈተፍተው ኢትዮጵያውያንኖች የሚለጥፉት ጉዳዮች ላይ ብቻ ሆኖ እያለ ፣ ‘አይ እኔ የመሃል ዳኛ ነኝ’ ብለህ አፍህን እንዳትከፍት። ሄደህ የመንደፈራ ባለ ሱቆቾን አጭበርብር። ክፉ!
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 09:52
እታለም ካንቺ ሃሳብ ጋር ያልተስማማ ሃሳብ ያቀረብ ሰው ሁሉ መቼም መርዘኛና መርዝ ረጪ ነው ባንቺ ቤት። ወይ ኣጣዬ ምኗን ጉድ ነው ያፈራሽ?
Selam/ wrote: ↑01 Sep 2024, 09:55
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ታዲያ በER ላይ ተሰግስጋችሁ በኢትዮጵያ ላይ መርዝ የምትረጩት እናንተ የሻዕቢያ ውሻዎች ከየትኛው የደፈረሰ የኤርትራ ባህር ነው የተቀዳችሁት?
Meleket wrote: ↑26 Aug 2024, 08:22
እታለም እንደሚታወቀው መቼም የሰው ልጆች ሁላችን ካንድ ኣብራክ የወጣን ነን። ስግብግብነት ስስት ክፋትና ምቀኝነት እስካሉ ድረስ፡ እርስ በርስ የሰው ልጆች መናቆራቸው ኣይቀሬው ነው።
ሂትለር ያወናበደው የጀርመን ህዝብ፡ ካገሩ አልፎ ዓለምን ለመቆጣጠር የቋመጠና ልዩ የሰው ዘሮች ነን በማለት የዘረኝነት ልዕልናውን ለማሳዬት በመጣሩ በተባበሩት ክንዶች ድባቅ ተመትቷል። የኤርትራ ህዝብ እንዲህ ዓይነት ተስፋፊ ኣመለካከት ዬለውም። ይልቅስ እራሱን ነጻ ኣውጥቶ፡ የተጨቆኑ ያፍሪካ ቀንድ ህዝቦችንም ነጻ ይወጡ ዘንድ፡ እርዳታ በሚጠይቁበት ኣጋጣሚ ሁሉ፡ ካለው እያካፈለ ብዙዎች ነጣ ይወጡ ዘንድ የበኩሉን ገንቢ አስተዋጽዖ ያደረገ ክቡር ህዝብ ነው ስንል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ነው፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 19:53
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የሻዕቢያንና የወያኔን እህትማማችነትና አብሮ አደግነትን ማረጋገጥህ መልካም ነው። እኔም ሁልጊዜ የመከርኩት ይኸንንው ነው፣ ከአንድ አብራክ የወጣችሁ ናችሁና ሳትጠላሉ ተስማምታችሁ ኑሩ፣ እኛን የሰላምና የፍቅር ሰዎችን አትበጥብጡን ነው ያልኩት።
የሚናቆሩና የሚገዳደሉ እህትማማቾች ወላጅ የበደላቸውና ክፉ መንፈስ የሰፈረባቸው ዕርጉሞች ናቸው። ክፋት ደግሞ ጉንጭ ላይ ወይንም እግር ላይ አይበቅልም። የሚበቅለው አእምሮህና ልቦናህ ውስጥ ነው። ስለዚህ በቀልንባቸው ያልካቸው ሰዎች በማወቅም ይሁን ባለማወቅ፣ እንደ መተላለፊያ ውኃ ቱቦ ነው የተጠቀምክባቸው። የጀርመን ህዝብ በሂትለር ፍቅር ተሸንፎ የክፉ መንፈስ መተላለፊያ እንደሆነው ማለት ነው። ድኙ ያላዛገው ቧንቧ ደግሞ ጊዜው ሲደርስ ፏ ብሎ ይፀዳል።
Meleket wrote: ↑21 Aug 2024, 09:22
እታለም የምንዘባርቀውማ የሚዘበረቀውን ነዋ! እንድንልሽ ትፈልጊያለሽን።
ሻዕብያም ሆኑ ወያኔ በረሃ ላይ ኣይደለም የበቀሉት፡ ህዝብ ልብ ውስጥ እንጂ። ለዚያም ነው ሃገር ሙሉ ተቆጣጥሮ የነበረን አረም ተባብረው ለመመንገል የበቁት ብንልሽ ደስ ይልሻልን? የበቀሉበት ስፍራም ዓላም ጋሽም ሳሕልም ደደቢትም ምቹ የእርሻ ቦታዎች መሆናቸውን እናውቃለን። ዓንሰባ፡ መረብ፡ ሰቲት ጋሽ ተከዘና ሱር የተባሉ ወንዞች የሚፈሱባቸው ስፍራዎች ናቸው። ስለዚ “በረሃ” ዬሚለው ቃል ይታረም።
ወያኔ በደቀቀ ጀርባዋ ሻዕብያን ያህል ግድንግድ የህዝብ ድርጅት ስፍር ቁጥር የሌላቸው የደርግ “እዞችን” እምሽኽ ያደረገ ጠብደል ድርጅት እንዴት ልትሸኸም ትችላለች ብለን አንጠይቅሽም። ሁለቱም ለጋራ ዓላማ በፍቃዳቸው ያደረጉት ስራ ስለሆነ ኣንቺን ግድ ሊልሽ ባልተገባ።
ወያኔ ትግራይ የኤርትራን ህዝብ "የራስ እድል በራስ የመወሰን መብት” ከመሰረቱ የደገፈ፡ እዉን እንዲሆንም የጣረ “ጦረኞችን መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ” እያለ የታገለ የትግራይ ህዝብ ድርጅት መሆኑን መካድ ኣይቻልም። ሊሰለቅጥ ያስባል ምናምን ዬሚለውን ተረትተረት ለነ እንቶኔ ንገሪያቸው። መጥፎ ኣጋጣሚ ሆኖ ከድል መልስ መጋጨት ኣጋጥሟል፡ ግጭቱ ሚበላውን በልቶ ግዜው ሲደርስ መፈወሱ ኣይቀርም።
ሻዕብያዎች ኢትዮጵያን ቢጠሉዋት ኖሮ ሲመሰረቱ ጀምረው “ኢትዮጵያ ኣንድ መሆን ኣለባት፡ መበታተን ኣይገባትም” የሚል ቦሊሲ ባላራመዱ ነበር። በመሆኑም ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሊበታትን ነው የሚያስበው የሚለው ኣባባልሽን ለቱርክ ወይም ግብጻውያን ወይ ሶማሊያዊያን ጓደኞችሽ ብትነግሪያቸው ይሻላል።
ደግሞስ የኤርትራ ህዝብ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ እስካልፈቀዱ ድረስ ሻዕብያም ሆነ ወያኔ ባንቺ ጥላቻና ትንቢት ብቻ ሊጠፉ ኣይችሉም።
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ብጽዕት የምንላት የአምላክ እናትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነው። ከዚህ በተረፈ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር መልካም የፍልሰታ ለማርያም በዓል ተመኝተንልሻል። ይመችሽ!
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 06:59
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ለመሆኑ ምንድነው የምትዘባርቀው?
ወያኔና ሻዕቢያ ኮሚኒስቶች ናቸው? አዎ ያለምንም ጥርጥር ፤ እንደ ደረቅ አረም በረሃ ውስጥ የበቀሉና የማይለወጡ የክፋት ፈረሶች ናቸው። ሽኮኮ ወያኔ ሻዕቢያን በደቀቀ ጀርባዋ ተሸክማ አዲስ አበባ አስገባች፣ ‘ሌባ ሲካፈል አይስማማም’ እንደሚባለው ፣ በዝርፊያው ላይ ሁለቱም ዓይናቸው ደም ለብሶ ተናቆሩ። ቂም በቀል ቋጥረውና፣ በድንበር አሳበው ህዝቡን አስጨረሱት።
ወያኔ እንደ ኤርትራ መሆን ወይንም ኤርትራን ለመሰልቀጥ በከንቱ እየተመኘችና ደሟን እያዘራች በመጨረሻ ከስታና ኮስሳ ትጠፋለች። ዓይናቸው ወደ አረንጓዴነት የተለወጠውና በቅናት የነደዱት ዕርጉም ሻዕቢያዎችም ደግሞ ፣ ኢትዮጵያን እየጠሉ ግን ደግሞ ከውስጥ ገብተው እንደ ድሮው እየቦጠቦጡ ለመኖር እየተመኙ፣ የተጣበቁበት የጣሊያን ውርስ አልቆና በስብሶ በመጨረሻም የዓረብ ተላላኪ እንደሆኑ ይጠፋሉ።
ክፋት ለጊዜው ይፎልላል እንጂ፣ በመጨረሻ በብፅዕት እግር ስር ይወድቃል። ክፉ!
-
Meleket
- Member
- Posts: 4499
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 02 Sep 2024, 11:34
እታለም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የምንጠላበት ምንም ዓይነት ምክንያት ዬለንም። ይልቅስ ለኢትዮጵያም ለኢትዮጵያውያንም በሙሉ ትልቅ ክብር አለን።
ነገር ግን ሃገራችንን የሚነኩ በክፉ የሚያነሱ ወዘተ ሰዎችን ግን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ አስተሳሰባቸውን እንዲያስተካከሉ ለመግራት ኤርትራዊ እይታችንን እናጋራቸዋለን።
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
Selam/ wrote: ↑02 Sep 2024, 11:26
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ እዚህ ፎረም ላይ ያላችሁት ዕርጉም ሻቦዎች ከእኔ ጋር ብቻ ቢሆን ኖሮማ ያልተስማማችሁት ምንም ባልከፋ ነበር። ሆኖም ሁላችሁም፣ ቀንና ለሊት የኢትዮጵያ ጥላቻችሁን ስታቀረሹ ነው የምትውሉት።
ሙሉ ጊዜህን ነገር የምትፈተፍተው ኢትዮጵያውያንኖች የሚለጥፉት ጉዳዮች ላይ ብቻ ሆኖ እያለ ፣ ‘አይ እኔ የመሃል ዳኛ ነኝ’ ብለህ አፍህን እንዳትከፍት። ሄደህ የመንደፈራ ባለ ሱቆቾን አጭበርብር። ክፉ!
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 09:52
እታለም ካንቺ ሃሳብ ጋር ያልተስማማ ሃሳብ ያቀረብ ሰው ሁሉ መቼም መርዘኛና መርዝ ረጪ ነው ባንቺ ቤት። ወይ ኣጣዬ ምኗን ጉድ ነው ያፈራሽ?
Selam/ wrote: ↑01 Sep 2024, 09:55
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ታዲያ በER ላይ ተሰግስጋችሁ በኢትዮጵያ ላይ መርዝ የምትረጩት እናንተ የሻዕቢያ ውሻዎች ከየትኛው የደፈረሰ የኤርትራ ባህር ነው የተቀዳችሁት?
Meleket wrote: ↑26 Aug 2024, 08:22
እታለም እንደሚታወቀው መቼም የሰው ልጆች ሁላችን ካንድ ኣብራክ የወጣን ነን። ስግብግብነት ስስት ክፋትና ምቀኝነት እስካሉ ድረስ፡ እርስ በርስ የሰው ልጆች መናቆራቸው ኣይቀሬው ነው።
ሂትለር ያወናበደው የጀርመን ህዝብ፡ ካገሩ አልፎ ዓለምን ለመቆጣጠር የቋመጠና ልዩ የሰው ዘሮች ነን በማለት የዘረኝነት ልዕልናውን ለማሳዬት በመጣሩ በተባበሩት ክንዶች ድባቅ ተመትቷል። የኤርትራ ህዝብ እንዲህ ዓይነት ተስፋፊ ኣመለካከት ዬለውም። ይልቅስ እራሱን ነጻ ኣውጥቶ፡ የተጨቆኑ ያፍሪካ ቀንድ ህዝቦችንም ነጻ ይወጡ ዘንድ፡ እርዳታ በሚጠይቁበት ኣጋጣሚ ሁሉ፡ ካለው እያካፈለ ብዙዎች ነጣ ይወጡ ዘንድ የበኩሉን ገንቢ አስተዋጽዖ ያደረገ ክቡር ህዝብ ነው ስንል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ነው፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 19:53
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የሻዕቢያንና የወያኔን እህትማማችነትና አብሮ አደግነትን ማረጋገጥህ መልካም ነው። እኔም ሁልጊዜ የመከርኩት ይኸንንው ነው፣ ከአንድ አብራክ የወጣችሁ ናችሁና ሳትጠላሉ ተስማምታችሁ ኑሩ፣ እኛን የሰላምና የፍቅር ሰዎችን አትበጥብጡን ነው ያልኩት።
የሚናቆሩና የሚገዳደሉ እህትማማቾች ወላጅ የበደላቸውና ክፉ መንፈስ የሰፈረባቸው ዕርጉሞች ናቸው። ክፋት ደግሞ ጉንጭ ላይ ወይንም እግር ላይ አይበቅልም። የሚበቅለው አእምሮህና ልቦናህ ውስጥ ነው። ስለዚህ በቀልንባቸው ያልካቸው ሰዎች በማወቅም ይሁን ባለማወቅ፣ እንደ መተላለፊያ ውኃ ቱቦ ነው የተጠቀምክባቸው። የጀርመን ህዝብ በሂትለር ፍቅር ተሸንፎ የክፉ መንፈስ መተላለፊያ እንደሆነው ማለት ነው። ድኙ ያላዛገው ቧንቧ ደግሞ ጊዜው ሲደርስ ፏ ብሎ ይፀዳል።
Meleket wrote: ↑21 Aug 2024, 09:22
እታለም የምንዘባርቀውማ የሚዘበረቀውን ነዋ! እንድንልሽ ትፈልጊያለሽን።
ሻዕብያም ሆኑ ወያኔ በረሃ ላይ ኣይደለም የበቀሉት፡ ህዝብ ልብ ውስጥ እንጂ። ለዚያም ነው ሃገር ሙሉ ተቆጣጥሮ የነበረን አረም ተባብረው ለመመንገል የበቁት ብንልሽ ደስ ይልሻልን? የበቀሉበት ስፍራም ዓላም ጋሽም ሳሕልም ደደቢትም ምቹ የእርሻ ቦታዎች መሆናቸውን እናውቃለን። ዓንሰባ፡ መረብ፡ ሰቲት ጋሽ ተከዘና ሱር የተባሉ ወንዞች የሚፈሱባቸው ስፍራዎች ናቸው። ስለዚ “በረሃ” ዬሚለው ቃል ይታረም።
ወያኔ በደቀቀ ጀርባዋ ሻዕብያን ያህል ግድንግድ የህዝብ ድርጅት ስፍር ቁጥር የሌላቸው የደርግ “እዞችን” እምሽኽ ያደረገ ጠብደል ድርጅት እንዴት ልትሸኸም ትችላለች ብለን አንጠይቅሽም። ሁለቱም ለጋራ ዓላማ በፍቃዳቸው ያደረጉት ስራ ስለሆነ ኣንቺን ግድ ሊልሽ ባልተገባ።
ወያኔ ትግራይ የኤርትራን ህዝብ "የራስ እድል በራስ የመወሰን መብት” ከመሰረቱ የደገፈ፡ እዉን እንዲሆንም የጣረ “ጦረኞችን መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ” እያለ የታገለ የትግራይ ህዝብ ድርጅት መሆኑን መካድ ኣይቻልም። ሊሰለቅጥ ያስባል ምናምን ዬሚለውን ተረትተረት ለነ እንቶኔ ንገሪያቸው። መጥፎ ኣጋጣሚ ሆኖ ከድል መልስ መጋጨት ኣጋጥሟል፡ ግጭቱ ሚበላውን በልቶ ግዜው ሲደርስ መፈወሱ ኣይቀርም።
ሻዕብያዎች ኢትዮጵያን ቢጠሉዋት ኖሮ ሲመሰረቱ ጀምረው “ኢትዮጵያ ኣንድ መሆን ኣለባት፡ መበታተን ኣይገባትም” የሚል ቦሊሲ ባላራመዱ ነበር። በመሆኑም ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሊበታትን ነው የሚያስበው የሚለው ኣባባልሽን ለቱርክ ወይም ግብጻውያን ወይ ሶማሊያዊያን ጓደኞችሽ ብትነግሪያቸው ይሻላል።
ደግሞስ የኤርትራ ህዝብ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ እስካልፈቀዱ ድረስ ሻዕብያም ሆነ ወያኔ ባንቺ ጥላቻና ትንቢት ብቻ ሊጠፉ ኣይችሉም።
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ብጽዕት የምንላት የአምላክ እናትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነው። ከዚህ በተረፈ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር መልካም የፍልሰታ ለማርያም በዓል ተመኝተንልሻል። ይመችሽ!
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 15242
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 02 Sep 2024, 11:45
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ ሄደህ የመንደፈራ ሱቆችን አጭበርብር አልኩህ። ኢትዮጵያውያን ያንተ ክፍለ ሃገር ስለመኖሯም እረሰተዋል። እናንተ ጉንዳን ሻቦዎች ግን ስለ ለኢትዮጵያ ውድቀት እንጂ እዚህ የምትርመሰመሱት አንድም መልካም ነገር ለእኛ አትመኙም። ዕርጉም!
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 11:34
እታለም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የምንጠላበት ምንም ዓይነት ምክንያት ዬለንም። ይልቅስ ለኢትዮጵያም ለኢትዮጵያውያንም በሙሉ ትልቅ ክብር አለን።
ነገር ግን ሃገራችንን የሚነኩ በክፉ የሚያነሱ ወዘተ ሰዎችን ግን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ አስተሳሰባቸውን እንዲያስተካከሉ ለመግራት ኤርትራዊ እይታችንን እናጋራቸዋለን።
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4499
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 02 Sep 2024, 11:52
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
Selam/ wrote: ↑02 Sep 2024, 11:45
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ ሄደህ የመንደፈራ ሱቆችን አጭበርብር አልኩህ። ኢትዮጵያውያን ያንተ ክፍለ ሃገር ስለመኖሯም እረሰተዋል። እናንተ ጉንዳን ሻቦዎች ግን ስለ ለኢትዮጵያ ውድቀት እንጂ እዚህ የምትርመሰመሱት አንድም መልካም ነገር ለእኛ አትመኙም። ዕርጉም!
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 11:34
እታለም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የምንጠላበት ምንም ዓይነት ምክንያት ዬለንም። ይልቅስ ለኢትዮጵያም ለኢትዮጵያውያንም በሙሉ ትልቅ ክብር አለን።
ነገር ግን ሃገራችንን የሚነኩ በክፉ የሚያነሱ ወዘተ ሰዎችን ግን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ አስተሳሰባቸውን እንዲያስተካከሉ ለመግራት ኤርትራዊ እይታችንን እናጋራቸዋለን።
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 15242
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 02 Sep 2024, 12:19
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ የት ነበረ የኤርትራ ክፍለ ሃገር ያለችው?
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 11:52
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
Selam/ wrote: ↑02 Sep 2024, 11:45
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ ሄደህ የመንደፈራ ሱቆችን አጭበርብር አልኩህ። ኢትዮጵያውያን ያንተ ክፍለ ሃገር ስለመኖሯም እረሰተዋል። እናንተ ጉንዳን ሻቦዎች ግን ስለ ለኢትዮጵያ ውድቀት እንጂ እዚህ የምትርመሰመሱት አንድም መልካም ነገር ለእኛ አትመኙም። ዕርጉም!
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 11:34
እታለም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የምንጠላበት ምንም ዓይነት ምክንያት ዬለንም። ይልቅስ ለኢትዮጵያም ለኢትዮጵያውያንም በሙሉ ትልቅ ክብር አለን።
ነገር ግን ሃገራችንን የሚነኩ በክፉ የሚያነሱ ወዘተ ሰዎችን ግን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ አስተሳሰባቸውን እንዲያስተካከሉ ለመግራት ኤርትራዊ እይታችንን እናጋራቸዋለን።
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4499
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 03 Sep 2024, 04:24
ኤርትራ ክፍለ ሃገርማ ኢትዮጵያ ክፍለ ሃገርን በስተስሜን የምታዋስነው ነች እኮ። ይመችሽ ደግሞ እታለም!
Selam/ wrote: ↑02 Sep 2024, 12:19
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ የት ነበረ የኤርትራ ክፍለ ሃገር ያለችው?
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 11:52
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
Selam/ wrote: ↑02 Sep 2024, 11:45
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ ሄደህ የመንደፈራ ሱቆችን አጭበርብር አልኩህ። ኢትዮጵያውያን ያንተ ክፍለ ሃገር ስለመኖሯም እረሰተዋል። እናንተ ጉንዳን ሻቦዎች ግን ስለ ለኢትዮጵያ ውድቀት እንጂ እዚህ የምትርመሰመሱት አንድም መልካም ነገር ለእኛ አትመኙም። ዕርጉም!
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 11:34
እታለም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የምንጠላበት ምንም ዓይነት ምክንያት ዬለንም። ይልቅስ ለኢትዮጵያም ለኢትዮጵያውያንም በሙሉ ትልቅ ክብር አለን።
ነገር ግን ሃገራችንን የሚነኩ በክፉ የሚያነሱ ወዘተ ሰዎችን ግን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ አስተሳሰባቸውን እንዲያስተካከሉ ለመግራት ኤርትራዊ እይታችንን እናጋራቸዋለን።
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 15242
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 03 Sep 2024, 07:40
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው አጭቤ፣ እኔ ደግሞ ወደ ሲንጋፖር የተንሸራተተች መስሎኝ። በሃሳብ ብቻ ነው እንዴ የሄዳችሁት? እንኳን በሰላም ወደ እኛ ምድር ተመለሳችሁ።
Meleket wrote: ↑03 Sep 2024, 04:24
ኤርትራ ክፍለ ሃገርማ ኢትዮጵያ ክፍለ ሃገርን በስተስሜን የምታዋስነው ነች እኮ። ይመችሽ ደግሞ እታለም!
Selam/ wrote: ↑02 Sep 2024, 12:19
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ የት ነበረ የኤርትራ ክፍለ ሃገር ያለችው?
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 11:52
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
Selam/ wrote: ↑02 Sep 2024, 11:45
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
አጭቤው፣ ሄደህ የመንደፈራ ሱቆችን አጭበርብር አልኩህ። ኢትዮጵያውያን ያንተ ክፍለ ሃገር ስለመኖሯም እረሰተዋል። እናንተ ጉንዳን ሻቦዎች ግን ስለ ለኢትዮጵያ ውድቀት እንጂ እዚህ የምትርመሰመሱት አንድም መልካም ነገር ለእኛ አትመኙም። ዕርጉም!
Meleket wrote: ↑02 Sep 2024, 11:34
እታለም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የምንጠላበት ምንም ዓይነት ምክንያት ዬለንም። ይልቅስ ለኢትዮጵያም ለኢትዮጵያውያንም በሙሉ ትልቅ ክብር አለን።
ነገር ግን ሃገራችንን የሚነኩ በክፉ የሚያነሱ ወዘተ ሰዎችን ግን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ አስተሳሰባቸውን እንዲያስተካከሉ ለመግራት ኤርትራዊ እይታችንን እናጋራቸዋለን።
ክብር ለጨዋ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ!
ክብር ለጨዋ ኤርትራውያንና ለኤርትራ!
ይመችሽ እታለም።
-
wubebereha
- Member
- Posts: 240
- Joined: 05 Apr 2024, 12:17
Post
by wubebereha » 03 Sep 2024, 08:48
Abere that is a fact every Ethiopian knows. but these cockroaches are very clever to infiltrate, fool and lead us to our own demise. if you look closely you will learn that Ethiopia's politics is shaked and moved by Askaris. they are the one that set and dictate the narration in Ethiopia. today they are spreading this events as it is Ethiopia's aggression against Somali that is at fault, so the narration by the askaris is to form shene weyane fano coalition to remove Abiy.

and laugh all you will, it will happen
P.S. Meleket dude please don't respond!
-
ethiopianunity
- Senior Member
- Posts: 10015
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Post
by ethiopianunity » 03 Sep 2024, 09:17
wubebereha wrote: ↑03 Sep 2024, 08:48
Abere that is a fact every Ethiopian knows. but these cockroaches are very clever to infiltrate, fool and lead us to our own demise. if you look closely you will learn that Ethiopia's politics is shaked and moved by Askaris. they are the one that set and dictate the narration in Ethiopia. today they are spreading this events as it is Ethiopia's aggression against Somali that is at fault, so the narration by the askaris is to form shene weyane fano coalition to remove Abiy.

and laugh all you will, it will happen
P.S. Meleket dude please don't respond!
I am telling you, since 100 years of integration, Weyanes and Shabians have lived among Ethiopians already they know every Ethiopians in and out. That is our Achllies, if you see every Weyane, they are more Amara than Amara itself. They have taken them over. That is why l still did not get my answer who are these "Fanos" sporting Weyane's liberation shirit/scarve? That is why l have my doubts tge fighters inside Amara.