Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 41921
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቢይ መንግስት በጉራጌ ሕዝብ ላይ የለኮሰው እሳት አዲስ አበባን ጭምር እንደ ሚያነዳት ሳይታለም የተፈታ ነው!

Post by Horus » 26 Dec 2022, 22:47

የዛሬ 6 ወር ሆረስ ምን ብሎ ነበር?!! የሆረስ ቃል መሬት አትወድቅም!! ዛሬ ዲሴምበር 27 ነው!

Misraq
Senior Member
Posts: 17374
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የአቢይ መንግስት በጉራጌ ሕዝብ ላይ የለኮሰው እሳት አዲስ አበባን ጭምር እንደ ሚያነዳት ሳይታለም የተፈታ ነው!

Post by Misraq » 19 Jan 2026, 00:51

Horus wrote:
16 Aug 2022, 13:37
የብልጽግና አምባ ገነኖች እጃችሁን ከጉራጌ እንድታነሱ ደግመን እንጠይቃለን! በጉራዴ ያነሳችሁት እሳት በጉራጌ ተወስኖ አይቀርም! የአዲስ አበባ 2 ሚሊዮን ተኩል ጉራጌ ባገር ቤት ህዝህብ ላይ የሚፈጸመውን ግፍ ልብ በል! ጉራጌ ክልል ነው! ኬር ለኢትዮጵያ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!!

የሊስትሮ ፖለቲካ እንዲህ ነው

Right
Member
Posts: 4643
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአቢይ መንግስት በጉራጌ ሕዝብ ላይ የለኮሰው እሳት አዲስ አበባን ጭምር እንደ ሚያነዳት ሳይታለም የተፈታ ነው!

Post by Right » 19 Jan 2026, 10:55

Acrobatic.

There is one thing they can’t do, grab a gun and defend interest.

The Oromos have already half swallowed Gurage.

Post Reply