Re: ጉራጌኛ ጭፈራ ከየት መጣ ለምትሉ? !!
የጉራጌ ሴቶች የሰርግ እንሾሽላ ባህል የሱዳን ሴቶች የሰርግ የሂና (እንሾሽላ) ምሽት (Henna Night) ይሉታል ።
Re: ጉራጌኛ ጭፈራ ከየት መጣ ለምትሉ? !!
የጉራጌ ሰንዳ (ሳንጃ) በታሪክ ማየት ከፈለጋችሁ የጢያ ሃውልቶችን ተመልከቱ ። ሰንዳ እጁ ላይ ባለ መስቀል መያዣ ያለው ረጅም ባለ ሁለት ስለት ጎራዴ ነው ። አረብኛ ሃርብ (አርብ) ሲባል ሌላ ስሙ ሴፍ (ሰይፍ) ነው። ያንን ነው በሱዳኑ ባህል ምታዩት ። ከላይ እንዳልኩት አርበኛ ማለት ባለ ሳንጃ ጦረኛ ማለት ነው ። ጎራዴ የሚለው ቃል ጽንስ ብዙ ትርጉም ስላለው ዛሬ አላነሳውም ።
Re: ጉራጌኛ ጭፈራ ከየት መጣ ለምትሉ? !!
ጊመ ከየት መጣ?
የጉራጌ ሴቶች ልክ እንደ ጥንታዊ እናቶቻቸው በብዙ መንገድ ተውቦ ተሰርቶ ቅቤና አደስ የጠጣውን ትራስ ላይ ከፍ ብለው ይተኛሉ ። ይህ የጥንታዊ ግብጾች ትራስ ሹርባቸው እንዳይበላስህ፣ ጎፈሬያቸው እንዳይደፈጠጥ ማድረጊያ ትራስ ነበር ። ስሙ በጉራጌኛ ጊመ ያባላል !
የጉራጌ ሴቶች ልክ እንደ ጥንታዊ እናቶቻቸው በብዙ መንገድ ተውቦ ተሰርቶ ቅቤና አደስ የጠጣውን ትራስ ላይ ከፍ ብለው ይተኛሉ ። ይህ የጥንታዊ ግብጾች ትራስ ሹርባቸው እንዳይበላስህ፣ ጎፈሬያቸው እንዳይደፈጠጥ ማድረጊያ ትራስ ነበር ። ስሙ በጉራጌኛ ጊመ ያባላል !
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13756
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: ጉራጌኛ ጭፈራ ከየት መጣ ለምትሉ? !!
HORORO
Re: ጉራጌኛ ጭፈራ ከየት መጣ ለምትሉ? !!
መላው የኢትዮጵያ የብርሃን ልጆች ሁሉ እንኳን ለልደተ ብርሃኑ አደረሳችሁ !! ሕዝቦቼ በራዕይ እጦት ያልቃሉ ይላል ታላቁ መጽሃፍ !!! በብርሃን ለምታስቡ፣ በብርሃን ለምትጓዙ፣ ባለአገሮች፣ ባለኢትዮጵያ ሕዝብ ሁሉ ሰላምና ፍስሃ ለናንተ !! ኬር !!!