Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by pushkin » 25 Dec 2019, 15:22

እቲ እንኮ ሓቀኛ መራሒ ፣ ዘይሕሱ ፣ ዘይሰርቅ ፣ አብ ሓቀኛ ዝኾነት ካብ ገመድ ትቀጥን ረጊጹ አብ መትከሉ ዝጸንዕ ፣ ክቡር ፕረዚደን ሃገረ ኤርትራ ኢሰያስ አፈውርቂ ። ዕድመን ጥዕናን ናዓኻ

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by Weyane.is.dead » 25 Dec 2019, 16:22

Esu beal kongo sani. Nabey abele aba adiss keydu zealele.

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by pushkin » 25 Dec 2019, 16:59

Weyane.is.dead wrote:
25 Dec 2019, 16:22
Esu beal kongo sani. Nabey abele aba adiss keydu zealele.


Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by Weyane.is.dead » 25 Dec 2019, 18:56

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
pushkin wrote:
25 Dec 2019, 18:53


pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by pushkin » 26 Dec 2019, 08:24

ጠ/ሚ ዶ/ር አብይና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የአዳማ የኢንዱሰትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ እና በኢትዮጵያ ጉበኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የአዳማ የኢንዱሰትሪ ፓርክን ዛሬ ጎብኝተዋል።

መሪዎቹ ለጉብኝቱ አዳማ ሲደርሱ የኦሮሚያ ብሄራዊ ከልላዊ መንግስት ምክትል ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በፓርኩ በመዘዋወርም የተለያዩ የምርት ሂደቶችን እና የምርት ዓይነቶችን የተመለከቱ ሲሆን፥ ስለፓርኩም ገለፃ ተደርጎላቸዋል።

ከአዳማ የኢንዱስትሪ ፓርክ በተጨማሪ የገልማ አባ ገዳ አዳራሽን የጎበኙ ሲሆን፥ በዚሁ ወቅት ፕሬዚዳንት ኢሳያስ በጉብኝታቸው ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።

ለመሪዎቹ የተለያዩ ስጦታዎችም ተበርክቶላቸዋል።

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ትናንት ነበር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት።

የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ በተለያየ ዘርፍ ለሚሰማሩ አምራች ኩባንያዎች የሚያገለግሉ በአጠቃላይ 19 የመሥሪያ ጠለላዎች ወይም የመሥሪያ ቦታዎችን የያዘ ነው።

በፓርኩ ውስጥ በጨርቃ ጨርቅ፣ በማሽነሪ እና ሌሎች ቁሳቁሶች ማምረት ላይ የተሰማሩ ኩባንያዎች ይገኛሉ።



Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by Hameddibewoyane » 26 Dec 2019, 11:50

ጠ/ሚ ዶ/ር አብይና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ስድስት ኪሎ አካባቢ ለሚገነባው የኤርትራ ኤምባሲ ህንፃ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ አካባቢ ለሚገነባው የኤርትራ ኤምባሲ ህንፃ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ።

ሀምሌ 19 መናፈሻ አካባቢ ለሚገነባው ለዚህ ኤምባሲ ሁለቱ መሪዎች የመሰረት ድንጋዩን በጋራ አስቀምጠዋል።
በዚህም ወቅት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ባስተላለፉት መልዕክት የኤምባሲ መገንቢያ ቦታው ለኤርትራ ህዝብና መንግስት የተሰጠ ስጦታ መሆኑን አብስረዋል።

የኤምባሲው መገንባት የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግኑኝነት የበለጠ መሰረት የሚያስይዝ መሆኑንም ነው የተናገሩት።

በዚህ የፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጉብኝት ወቅት ሀገራቱ በርካታ የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር የሚያስችላቸው አቅም እንዳላቸው ተመልክተናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ይህንንም ለመጠቀም ተወያይተናል ብለዋል።

የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች ከድህነት ለማስወጣት ያለ መታከት እንሰራለንም ነው ያሉት።

የፈረንጆቹ 2020 ለኢትዮጵያ እና ለኤርትራ ህዝቦች ብሎም ለምስራቅ አፍሪካ የብልፅግና መጀመሪያ ዓመት ይሆናልም ብለዋል።

በኢትዮጵያ በኩል ለሁለቱ ሀገራት ህዝቦች ብልፅግና አብሮ መስራት በኢትዮጵያ በኩል ሙሉ ዝግጁነት እንዳለም ጠቁመዋል።

የአሁኑ የሁለት ቀናት ጉብኝቴ የሁለት ወራት ቆይታን ያህል ነው የተሰማኝ ያሉት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፥ ጉብኝቱ በበርካታ በድንገቴ አስደሳች ሁነቶች የተሞሉ መሆኑን ነው የገለፁት።

በአልአዛር ታደለ




Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by Kuasmeda » 26 Dec 2019, 12:27

Please wait, video is loading...






Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by Weyane.is.dead » 26 Dec 2019, 17:33

Our is looking bright. Thank you our Issu and dr Abiy

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by pushkin » 26 Dec 2019, 17:50

Weyane.is.dead wrote:
26 Dec 2019, 17:33
Our is looking bright. Thank you our Issu and dr Abiy

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: President Isaias Afwerki departed to Ethiopia!!!!

Post by Weyane.is.dead » 26 Dec 2019, 17:54

8) 8) 8)
pushkin wrote:
26 Dec 2019, 17:50
Weyane.is.dead wrote:
26 Dec 2019, 17:33
Our is looking bright. Thank you our Issu and dr Abiy

Post Reply