
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
17 የመቐለ 70 እንደርታ ደጋፊ ወጣቶች 2 ሴቶች በውያኔ ድብደባ ተፈጸመባቸው!!!!
ህወሓት 4 ኪሎ እያለች በኢንሳና ቴሌ ኣማካኝነት የዜጎች ስልክ፣ ኢሜይልና ፌስቡክ ስትቦረቡር ነበረች። መቐለ ከተመለሰች በኋላ ደግሞ ወጣቶች በፖሊስ እያሳሰረች ሞባይልህ ከፍተህ ፌስቡክህ ክፈትና የምትፃፃፋቸው መልእክቶች ኣሳየን፣ እያሉ በፖሊስ ጣብያ መደብደብ፣ ማስፈራራትና ሞባይል ቀምተው መፈተሽ ስራየ ብለው ጀምረዋል። ይሄ የሽፍትነት ተግባር ከደረሳቸው 17 የመቐለ 70 እንደርታ ደጋፊ ወጣቶች 2 ሴቶች ናቸው።

